አሜሪካ ከምዕተ ዓመታት በፊት በጥንቆላ ወንጅላ የገደለቻቸውን ግለሰቦች ስም ነጻ አደረገች

በአሜሪካዋ ኮነቲኬት ግዛት ከ370 ዓመታት በፊት በጥንቆላ ተግባር ጥፋተኛ ተብለው የነበሩ ግለሰቦች ከጥፋታቸው ነጻ እንዲባሉ ምክር ቤቱ ወሰነ።