Blog Archives

ጥረህ ግረህ ብላ – በወርቁ ለገሠ

PDF

ጥረህ ግረህ ብላ
የቤት ሠራተኛ፣ ፓይለት ፕሮፌሰር
የፍ/ቤት ዳኛ መሃንዲስ ሚ/ር
በሥራ አደባባይ አንዱ ካንዱ ሳይበልጥ
የዋሁ ሲፈጋ ጮሌው ሳይቀመጥ፤
የበኩር ልጅ ሳይሆን የፓርቲ ደጋፊ
የዘር ሃረግ ጎታች የጎጥ ተለጣፊ
ሠው በሠውነቱ የተከበረበት
አንዱ ከፍ አንዱ ዝቅ ብሎ ያልታዬበት…

Posted in Amharic

መተተኛ ብዕር!

 Click here to read

Posted in Amharic

በ25 ደሥተኛ፣ በ45 ጨለምተኛ ይሆናሉ-ወርቁ ለገሠ

Click here to read

Posted in Amharic

ምጽዓተ ግንቦት-በወርቁ ለገሠ

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

Posted in Amharic

የነዳጅ ማደያ ሮቦቶች እንደሰው ያጭበረብራሉ? (በወርቁ ለገሠ)

እዚህ አሜሪካ ኤሌክትሮኒክስ የተገጠመላቸው የነዳጅ ማደያ ሮቦቶች የቀዳንውን ነዳጅ መጠን አሳይተው ዋጋ ይቀበሉን እንጅ ልክ እንደ ሰው ይሸውዳሉ እየተባለ ይወራል። ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

Posted in Amharic

የመሬት ሽሚያ በኢትዮጵያ – በወርቁ ለገሠ

የቤልጅጉ ንጉሥ  ሊዎፖልድ 2ኛ  የአፍሪቃን አህጉር ለመቀራመት በ1884 ዓ.ም የበርሊን ኮንፈረንስ እንደጠሩ ይነገራል። በዚህ ኮንፈረንስ ዩናይትድ ስቴትስ ስትቀር ሌሎች ታላላቅ የአውሮፓ መንግሥታት ተወካዮቻቸውን ልከዋል። በሙሉ ለማንበብ ከፈለጉ እዚህ ይጫኑ

Posted in Amharic

እንደማሙሽ እንሳቅ!

ሆድዎትን በዕጅዎ ደግፈው በሁለቱም ዓይኖችዎ ጣምራ የዕንባ ዘለላዎች እስከሚወርዱ ድረስ ከትከት ብለው እንዲስቁ ምክንያት የሚሆን ጓደኛ ካለዎት እንደ ግል ሃኪምዎ ይቁጠሩት። ሳቅ ወይም ቀልድ ጤናማ ህይዎት ለመምራት ጠቀሜታው ከፍተኛ መሆኑን ምርምሮች አረጋግጠዋል። ሳቅና ጤንነት ምን አገናኛቸው የሚል ጥያቄ ማንሳትዎ አይቀርም። …

Posted in Amharic

ጃሎ መገን! (በወርቁ ለገሠ)

በአጼ ኃ/ሥላሴም ሆነ ከዚያ በፊት ባላገር መብቱን ያስከብር የነበረው ከመንግሥት በሚመደብለት ፖሊስ ወይም ነጭ ለባሽ አልነበረም።  በጉልበቱ ነው። Read more

Posted in Amharic

ኢትዮጵያዊ ውጣ፣ የህንድ ዜጋ ግባ! (በወርቁ ለገሠ)

ሃያ አራት የህንድ ዜጎች ኢትዮጵያ በሚገኙ የቆዳና ሌጦ ፋብሪካዎች ተቀጠሩ ተባለ። ለማንበብ እዚህ ጠቆም ያድርጉ

Posted in Amharic

ብኩን አፍሪካውያን ዕንስቶች (በወርቁ ለገሠ)

ብኩንነታቸው ላይ አፅንዖት ለመስጠት ዲስ-ግሬስ የሚል ቅፅል የተሰጣቸው የሮበርት ሙጋቢ ባለቤት- ግሬስ ሙጋቢ የባለቤታቸውን 85ኛ የልደት በዓል በ2009 አክብረዋል። መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ከሆነ ሚስ ሙጋቢ የሚጠቀሙባቸው መጫሚያዎች ከ3000 በላይ ሲሆኑ እንደየቀለማቸው የፅዳት ቀለም ሳይኖራቸው አይቀርም። ልዕልቷ በየቀኑ አዲስ ጫማ እንዲጫሙ ቢደረግ …

Posted in Amharic

ሁለት ክፉ ካገር ይጥፉ

ሰሞኑን በኢትዮሜዲያ ላይ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን የድረሱልኝ ጥሪ ሳነብ አዘንኩኝ። የኦርቶዶክስ ሃይማኖትና የሳይንስ ተቋማት ኮሶ ከተጣባቸው ቆይቷል። አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ ሆነው ሲሾሙ ማልቀስ፣ ምህላ መግባት፣ ኢትዮጵያ ታበጽህ ዕደዊሃ ሃበ እግዚአብሄር ማለት ያን ጊዜ ነበር። አቡነ ጳውሎስ የክርስትና ዕምነት ተከታያቸውን የመንግሥተ …

Posted in Amharic

የዓለማችን አማካይ ሙቀት ጨመረ (ወርቁ ለገሠ)

አንድ መቶ ስልሳ ዓመት (1850 ዓ.ም) አንስቶ የተመዘገበውን የዓለማችን አማካይ ሙቀት መሠረት በማድረግ ያለፈው 1998 ከፍተኛው ሙቀት የተከሰተበት ሲሆን 2010 ደግሞ ሁለተኛ ሆኗል። የብሪታኒያ ኢንስቲትዩት ሰሞኑን እንዳስታወቀው ይህ መረጃ የዓለም አየር ንብረት ቀስ በቀስ እየተዛባ መምጣቱን ይጠቁማል ብሏል። ከታች

Posted in Amharic

ኢንተርኔትና ዲሞክራሲ

የቤላረስ ተወላጅ በሆኑት ኢቭጀኒ ሞሮዞቭ ኢንተርኔትና ተምኔታዊ ግንዛቤው፡ የኢንተርኔት ነፃነትና አሉታዊ ተፅዕኖ በሚል ርዕስ የተጻፈ 408 ገፆችን ያካተተ አዲስ መጽሓፍ ገበያ ላይ ውሏል።

በሽህ የሚቆጠሩ የኢራን ወጣቶች ሰኔ ወር 2009 በተደረገው ምርጫ ድምፃችን ተነጥቋል በማለት ሠላማዊ ሠልፍ የወጡ ተቃዋሚዎችን አስመልክቶ

Posted in Amharic

የፖለቲካ ነጻነትና የሲቪል መብት ንፅፅር

ፍሪደም ሀውስ የተሰኘው ግብረ ሠናይ ድርጅት የ2010 ዓለማቀፋዊ የፖለቲካ ነጻነትና የሲቪል መብት መከበር አስመልክቶ በ194 አገሮች ላይ ያካሄደውን ጥናት ይፋ አድርጓል። ከፍተኛ የፖለትካ ነጻነትና የሲቪል መብቶች ጥሰት የሚታይባቸው አገሮች 7 ነጥብ ሲሰጣቸው በአንፃሩ ከፍተኛ የፖለቲካን የሲቪል ህብረተሰብ ነፃነት የተከበረባቸው ደግሞ

Posted in Amharic

ዕንቅልፍ ያጣች ንብ ማር አትሠራም ተባለ (ወርቁ ለገሰ)

ንብ ብዙ ጊዜ የታታሪነት ምሳሌ ሆና ትጠቀሳለች። አበቦች ቀስማ ማር ለመፈብረክ ጥበብ የተካነችውን ንብ ወያኔ በ2005ቱ ብሔራዊ ምርጫ አርማው አድርጎ ተጠቅሞባታል። የኢትዮጵያ ህዝብና ንብ ሆድና ጀርባ የሆኑበት ጊዜ ቢኖር ያን ጊዜ ብቻ ነው። በተረፈ ግን “ይሠሯል ከልብ እንደንብ” እየተባለ ሥራ …

Posted in Amharic

ዕንቁራሪቶችና ሥነ ምህዳር

<table bgcolor=”blue”>
<tbody>
<tr>
<th>የፓስፊክ ዕንቁራሪት (ቡናማ)</th>
<th>የፓስፊክ ዕንቁራሪት (ግራጫ)</th>
<th>የፓስፊክ ዕንቁራሪት (አረንጓዴ)</th>
</tr>
<tr>
<td></td>
<td><a href=”http://worku.files.wordpress.com/2011/01/220px-pseudacris_regilla_side_wb.jpg”><img title=”220px-Pseudacris_regilla_side_wb” src=”http://worku.files.wordpress.com/2011/01/220px-pseudacris_regilla_side_wb.jpg” alt=”” width=”150″ height=”155″ /></a></td>
<td><a href=”http://worku.files.wordpress.com/2011/01/400px-pacifictreefrog2kjfmartin.jpg”><img title=”400px-Pacifictreefrog2kjfmartin” src=”http://worku.files.wordpress.com/2011/01/400px-pacifictreefrog2kjfmartin.jpg” alt=”” width=”150″ height=”155″ /></a></td>
</tr>…

Posted in Amharic

ህይወትን ሰውቶ ህይወት መለገስ

ንብ ቀፎው ሲነካበት ግው ብሎ ይተማል። ፉክክር የለም። አባቶቻችን ይህን ፈለግ በመከተል ዳር ድንበራቸው በተደፈረ ቁጥር ልክ እንደንብ በመቆጣት ግዳይ ጥለው አልፈዋል። እነሱ ሞተው እኛን አኖሩን ማለት ነው። እንዲህ ዓይነቱ መስዋዕትነት በተለያዩ የ እንስ ሳት ዝርያ የሚስተዋል ሲሆን በዕፅዋት ዓለም …

Posted in Amharic

ሸፍጠኛ የመሬት ፖሊሲውና ወያኔ-በወርቁ ለገሠ

ቹክቺ የተባሉት ዘላኖች ሩሲያ በሚገኘው ቹኮትስኪ የባህር ሠላጤ ይኖራሉ። እነዚህ ሰዎች ከጥንት ጀምሮ እያደኑ ወይም በባህር ላይ እያሠገሩ የኖሩ ሰዎች ናቸው። የሶቬት ህብረት በ1920ዎቹ የአምራቾች የህብረት ሥራ ማህበር እንዲያቋቁሙ ያስገደዳቸው ሲሆን የሶቬትን ውድቀት ተከትሎ የህብረት እርሻው ፈርሷል። የፖሊሲው ውጤት? አብዛኞቹ …

Posted in Amharic

በሃይሌ ግን አትምጡብኝ

Click here to read: ሃይሌ

Posted in Amharic

አሁን ገና ገባኝ- በወርቁ ለገሠ

ግጥም

Posted in Amharic

አሁን ገና ገባኝ-በወርቁ ለገሠ

ለሠዓሊ ገ/ክርስቶስ ደሥታ ማስታዎሻ:: Read the Amharic poem here…

Posted in Amharic

ልዩነቱን ያውቃሉ?

የተወሰኑ ሰዎች በጮርቃነቱ የተነቀለ ካሮት (Baby carrot) የተሻለ የምግብ ይዘት፣ ጣዕምና መስህብ አለው ብለው ስለሚያምኑ ከጎመራው ካሮት በላይ አዘውትረው ይመገቡታል። ይህን የተመጋቢ ምርጫ ልብ ያለው ማይክ የተባለ  የካሊፎርኒያ ገበሬ አንድ ቀን ለዬት ያለ ሃሳብ መጣለት። መጠኑ ከፍተኛ የሆነ የጎመራ ካሮት …

Posted in Amharic

የአካባቢ ጤና (በወርቁ ለገሠ)

የምንበላው ምግብ የመጠጥ ውሃችን

የምንኖርበት ቤትና ቀያችን

የመዝናኛ ሥፍራ የትምህርት ቤታችን

አላቸው እንደምታ ለጤንነታችን።

ያቆሸሽነው ሠፈር የበከልንው ውሃ

አድርጎን ይኖራል የጤንነት ድሃ።

ታዳጊ ህጻናት፣ ጎልማሳው ወጣቱ

የሚለከፉብን ሴት፣ ወንድ አዛውንቱ

መርገም እኮ አይደለም ከሰማይ የመጣ

የጽዳት ጉድለት ነው የአካባቢ ቁጣ።…

Posted in Amharic

እኛና ሶማሊያ (በወርቁ ለገሠ)

Click here to read:እኛና ሶማሊያ

Posted in Amharic

ከወያኔ ዛፍ የወይን ፍሬ አይለቀምም (ወርቁ ለገሠ)

ከወያኔ ዛፍ የወይን ፍሬ እንደማይለቀም ሁሉ የውሸት ምንጭ ከሆነች ነፍስ ሃቅ አይፈልቅም። የምትዋሽ ነፍስ የህሊና ክስ ስለሚመሰረትባት ሁልጊዜ ታፍራለች። ከገሃዱ ዓለም ጋር ባለው ቁርኝት የተነሳ  ዕውነትን ለማስታወስ ብዙ አንቸገርም። ውሸት ግን የራሳችን ፈጠራ በመሆኑ ማስታወስ እንችል ዘንድ ዕንቅልፍ አጥተን መሥራት …

Posted in Amharic