Home › View all posts by EthiopianReporter.com
Blog Archives
በኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ማሻሻል ጉዳይ ከፍተኛ የፖለቲካ ውዝግብ የሚቀሰቀስበት ትኩሳት ሲሆን የታየበት አጋጣሚ በርካታ ነው፡፡ ሕገ መንግሥቱ ይህ ይጎድለዋል፣ እንዲህ ቢደረግ ወይም አንዳንድ ነገር ቢካተትበት በሚል የሚነሱ ጥያቄዎች ከባድ ተቃርኖ ሲገጥማቸው ማየት የተለመደ ነው፡፡ የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ወይም ለውጥ በተነሳ ቁጥር፣ ‹‹ሕገ መንግሥቱ የሚነካው በመቃብራችን ላይ ነው፤›› የሚል ጠንካራ አፀፋ ሲሰጥ መስማት የተለመደ ሆኖ ነው የኖረው፡፡
ከሰሞኑም ቢሆን ይህን መሰሉ አተካሮ የተደገመ ይመስላል፡፡ የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ያቀረበው የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ጥናት መነጋገሪያ መሆኑን ተከትሎ፣ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ፓርቲ ባወጣው መግለጫ ጠንካራ ተቃውሞ ማሰማቱ የዚሁ ነፀብራቅ ሆኖ ነበር የታየው፡፡
https://www.ethiopianreporter.com/119227/
አወዛጋቢው የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ጉዳይ
በሀድያ ዞን ደመወዝ እየተከፈለ ያለው ለሆሳህና ከተማ የመንግሥት ሠራተኞች ብቻ መሆኑ ተነገረ
በደቡብ ክልል ሀድያ ዞን 17 ወረዳዎችና ሦስት የከተማ አስተዳደሮች ውስጥ፣ ደመወዝ እየተከፈላቸው ያሉት ሆሳህና ከተማ ውስጥ ያሉ የመንግሥት ሠራተኞች ብቻ መሆናቸውን ተናገሩ፡፡ በሀድያ ዞን ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉት የመንግሥት ሠራተኞች እንደተናገሩት፣ በዞኑ በተለያዩ መንግሥት መሥሪያ ቤቶች…
https://www.ethiopianreporter.com/119168/
የሲቪል ማሕበረሰብ ድርጅቶች ድጋፍ ፕሮግራም የ15 ሚሊዮን ፓውንድ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ
በብሪቲሽ ካውንስል በሚመራ የለጋሾች ጥምረት አማካይነት ተግባራዊ እየተደረገ ያለው ሁለተኛው የሲቪል ማኅበራት ድጋፍ ፕሮግራም፣ ባለፉት አምስት ዓመታት የ15 ሚሊዮን ፓውንድ ድጋፍ ኮንትራቶችን እንደፈረመ አስታወቀ፡፡ የተለያዩ የቴክኒካል፣ የተቋም ግንባታና የፋይናንስ ድጋፎችን 173 ለሚሆኑ በኢትዮጵያ የሚሠሩ የሲቪል…
https://www.ethiopianreporter.com/119169/
መንግሥት በፈጠረው ችግር አርሶ አደሩ ማዳበሪያ በእጥፍ ዋጋ ለመግዛት መገደዱን ገለጸ
መንግሥት በፈጠረው ችግር ምክንያት የ2015/16 ዓ.ም. የምርት ዘመን ተፈላጊውን የአፈር ማዳበሪያ በክልሎች በተለይም በአማራ ክልል በወቅቱ ባለመሰራጨቱ ግብዓቱን ከነጋዴዎች በዕጥፍ ዋጋ ለመግዛት መገደዳቸውን አርሶ አደሮች ተናገሩ፡፡ በአማራ ክልል ማዳበሪያ በአግባቡ አልደረሰንም ያሉ አርሶ አደሮች ከሰሞኑ…
https://www.ethiopianreporter.com/119174/
ከተሽከርካሪዎች የሚወጡ በካይ ጋዞችን መቆጣጠር የሚያስችል ሕግ ሊወጣ ነው
በአበበ ፍቅር ከተሽከርካሪዎች የሚወጡ በካይ ጋዞችን መቆጣጠር የሚያስችል ሕግ ሊወጣ መሆኑን፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ ሕግ ካልወጣላቸው ከአሮጌ ተሽከርካሪዎች የሚወጣ ጭስ እስካሁን ድረስ በትክክል የሚታወቅ ሕግ የሌላቸው በመሆኑ፣ ባለሥልጣኑ ሕግ ለማውጣት ሙከራ…
https://www.ethiopianreporter.com/119172/
መንግሥት ያፈረሰውን የሸማቾች ጥበቃና ውድድር ባለሥልጣንን መልሶ እንዲያቋቁም ተጠየቀ
በአዲሱ የአስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባርን በሚወስነው አዋጅ እንዲፈርስ የተደረገው የንግድ ውድድርና ሸማቾች ጥበቃ ባለሥልጣንን፣ መንግሥት መልሶ እንዲያቋቁመው ጥያቄ ቀረበ፡፡ በመስከረም ወር በ2014 ዓ.ም. የወጣው አዋጅ ባለሥልጣኑን አፍርሶ በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሥር በዴስክ ደረጃ ያዋቀረው..
https://www.ethiopianreporter.com/119177/
የኮሙዩኒኬሽን አገልግሎትና ፈቃድ ክፍያን ለመወሰን ረቂቅ መመርያ ተዘጋጀ
አዳዲስ የክፍያ ተመኖች ግልጽ ማብራሪያ ሊቀመጥላቸው እንደሚገባ ጥያቄ ቀርቧል በኢትዮጵያ ኮሙዩኒኬሽን ባለሥልጣን የተረቀቀ የኮሙዩኒኬሽን አገልግሎትና የፈቃድ ክፍያን ለመወሰን ረቂቅ መመርያ ተዘጋጀ፡፡ መመርያው ከኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ፈቃድ፣ ከሬዲዮ ፍሪኩዌንሲ፣ ከቁጥር አስተዳደርና ምደባ፣ እንዲሁም ከሬዲዮ ኮሙዩኒኬሽን፣ ከቴሌኮሙዩኒኬሽን መሣሪያዎች የቴክኒክ…
https://www.ethiopianreporter.com/119180/
‹‹አቅም ያላቸው ጠንካራ ፓርቲዎች ለመገንባት አልታደልንም›› ዲማ ነገዎ (ዶ/ር)፣ አንጋፋ ፖለቲከኛ
ዲማ ነገዎ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ዘመናዊ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ ለግማሽ ምዕተ ዓመት ያህል የፖለቲካ ትግል ውስጥ ነበሩ። ከአምስት ዓመታት በፊት በኢትዮጵያ በተደረገው የመንግሥት ለውጥ በስደት ከሚኖሩበት አሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት፣ ይመሩት የነበረውን የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር…
https://www.ethiopianreporter.com/119191/
መንግሥት ለእምነት ተቋማትና ለምዕመኖቻቸው ጥበቃ እንዲያደርግ ተጠየቀ
የፖለቲካ ፓርቲዎች በእምነት ተቋማት ላይ የሚወሰድ ዕርምጃ አደጋው የከፋ ነው አሉ የከተማውንና የአገሪቱን ሰላምና ደኅንነት ለማስከበር የተጀመረው ሕግ የማስከበር ሥራ ይቀጥላል›› የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል በዮናስ አማረና በኢዮብ ትኩዬ በአዲስ አበባ ከተማ በታላቁ የአንዋር መስጊድ…
https://www.ethiopianreporter.com/119194/
የፀጥታ አካላት ሞት ከሚያስከትል የኃይል ዕርምጃ እንዲቆጠቡ ኢሰመኮ አሳሰበ
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የመንግሥት የፀጥታ አካላት በማንኛውም ሕዝባዊና ሃይማኖታዊ ሠልፎች እንዲሁም ሌሎች ስብስባዎች፣ ተመጣጣኝ ካልሆነና ሞት ከሚያስከትል የኃይል ዕርምጃ መውሰድ እንዲቆጠቡ አሳሰበ፡፡ የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር) የመንግሥት የፀጥታ አካላት አላስፈላጊና ተመጣጣኝ..
https://www.ethiopianreporter.com/119195/
” የፖለቲካ ሥርዓቱ እስካልተረጋጋ ድረስ የኢኮኖሚ ዕድገት ሊኖር አይችልም ” – ዶ/ር ዲማ ነጋዎ
ሪፖርተር ጋዜጣ ዛሬ ባሰራጨው ዕትሙ ፤ በ6ኛው አገራዊ ምርጫ በግል ተወዳድረው ያሸነፉት፤ የሕ/ተ/ ም/ቤት አባል እንዲሁም በአሁኑ ወቅት የም/ቤቱ የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የሆኑት ዶ/ር ዲማ ነጋዎን ቃለ ምልልስ አድርጓል።
በዚህ ቃለምልልስ ፥ ከ120 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ እንዳለ በሚነገርባት ኢትዮጵያ ውስጥ፤ ለዚህ ሕዝብ የሚመጥን ወጥ የሆኑ ጠንካራ አገራዊ ፓርቲዎች መመሥረት ለምን አልተቻለም ? ሲሉ ተጠይቀው ተከታዩን ምላሽ ሰጥተዋል።
ዶ/ር ዲማ ነጋዎ ፦
” አንደኛው ግለኝነት ነው፡፡ እስካሁን ባለኝ አረዳድ የኢትዮጵያ ሕዝብ በቡድን መሥራት ላይ ክፍተት አለበት፡፡ ለዚህ ማሳያ አንድ ምሳሌ ልጥቀስልህ፡፡ በኢትዮጵያ ስፖርት ውስጥ የቡድን ስፖርትና የግል ስፖርት አለ፡፡ እኛ እንደ አገር የቡድን ስፖርት አሸንፈን አናውቅም፡፡ ነገር ግን በግል በሚደረገው የሩጫ ስፖርት ካየህ ልህቀት አለን፡፡
ወደ ፖለቲካ ስንመጣ ግን መሆን የነበረበት የቡድን ስፖርት ነበር፡፡ በቡድን አብሮ መሥራትና ተቀናጅቶ መንቀሳቀስ እንጂ፣ በቡድን ውስጥ እኔ ያልኩት ብቻ ከሆነ ግን አይሠራም፡፡ ሁሉም የሚያነሳው ጉዳይ ወደ አንድ መጥቶ ነው በጋራ የሚወሰነው።
በእኛ ፖለቲካ ውስጥ የምታየው እኔ ያልኩት ብቻ ይሁን የሚለው ነገር ትልቅ ቦታ አለው፡፡
በፖለቲካ ደግሞ ግለሰቦች በምኞት የሚፈልጓትን ኢትዮጵያ ብቻ የሚቀርፁበት ሁኔታ ይታያል ፤ ነገር ግን የፖለቲካ ሥራ የሚከናወነው አብዛኛው ሕዝብ ምን እንደሚፈልግ ተመሥርቶ መሆን አለበት፡፡
ማንኛውም ኅብረተሰብ ውስጥ ዳርና ዳር የቆሙ ሰዎች አሉ፡፡ የኢትዮጵያ ፖለቲካ
ዜጎችን ለውጭ ገበያ ዝግጁ የሚያደርጉ 77 የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች መለየታቸው ተነገረ
በአበበ ፍቅር ለውጭ ገበያ ዝግጁ የሚያደርጉ 77 የቴክኒክና ሙያ ማሠልጠኛ ኮሌጆች ተለይተው ሥልጠና በመስጠት ላይ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ በየትኛውም የሥራ ዓይነት የሚሰማሩ ዜጎች ክህሎት መር የሥራ ሥምሪት እንዲያገኙ በማሰብ፣ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ተለይተው በዓለም የገበያ ፍላጎት ላይ…
https://www.ethiopianreporter.com/119063/
ኢንቨስተሮች አደጋ ሲገጥማቸው ድጋፍ ማድረግ የሚያስችለው መመርያ ተሻረ
በተፈጥሮና በሰው ሠራሽ አደጋዎች በኢንቨስተሮች ንብረት ላይ አደጋ ቢከሰት፣ ከመንግሥት ድጋፍ በሚያገኙበት ሁኔታ ላይ ተደንግጎ የነበረውን መመርያ የገንዘብ ሚኒስቴር ሻረው፡፡ በተለያዩ ዘርፎች ላይ መዋዕለ ንዋያቸውን አፍስሰው እየሠሩ ያሉ ኢንቨስተሮች በንብረቶቻቸው ላይ አደጋ ቢከሰት፣ በርካታ ድጋፎችን…
https://www.ethiopianreporter.com/119065/
ተቋማት በቅንጅት ለመሥራት በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት እየሠሩ አለመሆኑ ተገለጸ
ተቋማት በቅንጅት ለመሥራት በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት ኃላፊነታቸውን እየተወጡ አለመሆናቸውን፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትሕ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው ይህንን ያለው ከዘርፉ ተቋማት ጋር በቅንጅት ከመሥራት አንፃር የ2015 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት አፈጸጸምን በተመለከተ፣ ግንቦት 21…
https://www.ethiopianreporter.com/119067/
መንግሥት የግብርና ዘርፎች ላይ ታክስ ለመጀመር ዕቅድ እንዳለው ተገለጸ
በአብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ የተሰማራበትና ትልቁን የአገሪቱን ኢኮኖሚ ድርሻ የሚይዘው የግብርና ዘርፍ ላይ ግብር ለመጀመር ዕቅድ እንዳለ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ እንደተናገሩት ‹‹በአገሪቱ በጣም ብዙ የግብርና ምርትና ልውውጥ ይካሄዳል፣ ነገር ግን የግብርና ታክስ…
https://www.ethiopianreporter.com/119069/
በሕገወጥ የሰዎች ዝውውር የተሰማሩ ደላሎችን መቆጣጠር ፈተና እንደሆነበት የአማራ ክልል አስታወቀ
በሕገወጥ የሰዎች ዝውውር የተሰማሩ ዋና ዋና ደላሎችን በቁጥጥር ሥር በማዋል ለሚፈጽሙት ወንጀል ቅጣት እንዲያገኙ ማድረግ ፈተና እንደሆነበት፣ የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ሰዎችን በሕገወጥ መንገድ ወደ ውጭ አገር የሚልኩና ድንበር የሚያሻግሩ በሰዎች ንግድ ላይ የተሰማሩ…
https://www.ethiopianreporter.com/119071/
የኮስሞ ትሬዲንግ አክሲዮኖች የተሸጡት በማስፈራራትና በማስገደድ መሆኑን በመግለጽ ፍርድ ቤት ውሳኔ ሰጠ
የአክሲዮኖቹ ሽያጭ ውል እንዲፈርስ ውሳኔ ተሰጥቷል ከሦስት ዓመታት በፊት ታኅሳስ 20 ቀን 2012 ዓ.ም. ጄጄ ፕሮፐርቲ ማኔጀመንት ኃላፊነቱ የተወሰነ ግል ማኅበርና ወ/ሪት አዜብ ምሕረተ አብ የተባሉ ከሳሾች፣ ኮስሞ ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ ግል ማኅበርን 19,900 የአክሲዮን…
https://www.ethiopianreporter.com/119074/
የአዲስ አበባ ከተማ የኤሌክትሪክ አገልግሎት 15 አመራሮችና ሠራተኞች ከሥራ መሰናበታቸው ተገለጸ
የአዲስ አበባ ከተማ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ባለፉት ዘጠኝ ወራት ብልሹ ድርጊት ውስጥ ተሳትፈው የተገኙ 15 አመራሮችና ሠራተኞችን ከሥራ ማሰናበቱን አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ኤሌክትሪክ አግልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ገበየሁ ዲቃሳ (ዶ.ር) ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ከኤሌክትሪክ አገልግሎት አቅርቦት…
https://www.ethiopianreporter.com/119076/
መቀሌ በሚገኙ ሦስት የነዳጅ ማደያዎች የድጎማ ሥርዓት ተግባራዊ መሆን ጀመረ
ከሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት መልስ በትግራይ ክልል ለመጀመርያ ጊዜ በኤሌክትሮኒክስ ዘዴ የነዳጅ ግብይት ትግበራ በመቀሌ ከተማ በሚገኙ ሦስት የነዳጅ ማደያዎች ላይ ተግባራዊ መሆን እንደጀመረ ታወቀ፡፡ በመላው አገሪቱ ከተጀመረ አንድ ዓመት ሊሞላው የአንድ ወር ዕድሜ ብቻ የቀረው…
https://www.ethiopianreporter.com/119081/
የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ በሽግግር ፍትሕና ተጠያቂነት ላይ ለመነጋገር ኢትዮጵያ ሊመጡ ነው
የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር (አምባሳደር)፣ የሽግግር ፍትሕና ተጠያቂነትን ለማስፈን የሚደረጉ ጥረቶች የደረሱበትን ደረጃ በሚመለከት ለመነጋገር ኢትዮጵያ ሊመጡ ነው፡፡ ከረቡዕ ከዛሬ ግንቦት 23 ቀን 2015 ዓ.ም. ጀምሮ ለሰባት ቀናት በጂቡቲና በኢትዮጵያ ጉብኝት የሚደርጉት…
https://www.ethiopianreporter.com/119087/
ለውጭ ገበያ ሳይላክ ለቀረ ቡና ላኪዎች ታክስ እስከ ወለዱ እንዲከፍሉ ተወሰነ
ገቢ ሰብሳቢ ተቋማት ቡና ላኪዎች የሚያቀርቧቸውን ሰነዶች መርምረው ወደ ውጭ ሳይላክ የቀረ ቡና መኖሩን ካረጋገጡ፣ ሊከፈል የሚገባውን የተጨማሪ እሴት ታክስ፣ ገዥው ወይም ላኪው ከእነ ወለዱ እንዲከፍሉ እንዲያደርጉ መወሰኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሪፖርተር የተመለከተውና በገንዘብ ሚኒስትር…
https://www.ethiopianreporter.com/119090/
አርሶ አደሮች የቲማቲም ማሳቸውን ወደ በጋ ስንዴ እንዲቀይሩ መገደዳቸውን ተናገሩ
‹‹የአመለካከት ችግር ተፈጥሮ ካልሆነ በስተቀር ስንዴ በሌሎች ምርቶች ላይ ተፅዕኖ አላሳደረም›› የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ዱግዳ ወረዳ አርሶ አደሮች፣ የቲማቲምና የአትክልት ማሳቸውን ወደ በጋ መስኖ ስንዴ እንዲቀይሩ መገደዳቸውን ተናገሩ፡፡ ስማቸው እንዳይገለጽ…
https://www.ethiopianreporter.com/119093/
በበቆጂ ከተማ እስረኞችን ለማስለቀቅ በተሰነዘረ ጥቃት አራት ሰዎች መገደላቸው ተሰማ
የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ በየትኛውም አካባቢ ጥቃት የለም ሲል አስተባብሏል
በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን በቆጂ ከተማ ማንነታቸው በግልጽ ያልታወቁ ታጣቂዎች በከፈቱት ጥቃት አራት ስዎችን ሲገድሉ በፖሊስ ጣቢያ የነበሩ የተወሰኑ እስረኞችን ማስለቀቃቸው ተሰማ። ሪፖርተር ያነጋገራቸው የዓይን እማኞች…
https://www.ethiopianreporter.com/118877/
በትግራይ ክልል ከመፈናቀልና ከዕርዳታ ጋር በተያያዘ በተለያዩ አካባቢዎች ሰላማዊ ሠልፎች ተደረጉ
በዳንኤል ንጉሤ በትግራይ ክልል ላለፉት አራት ወራት ዕርዳታ ተቋርጦብናል ያሉ ተፈናቃዮች፣ ትናንት ማክሰኞ ግንቦት 15 ቀን 2015 ዓ.ም. በተለያዩ አካባቢዎች ሰላማዊ ሠልፎች አደረጉ። በሰላማዊ ሠልፎቹ የተሳተፉት ተፈናቃዮች ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ዕርዳታ በመቋረጡ ሕፃናት፣ እናቶችና አዛውንቶች በሕመምና…
https://www.ethiopianreporter.com/118868/
ሕወሓት የምርጫ ቦርድ ውሳኔን በመቃወም ቅሬታውን ለአፍሪካ ኅብረት አስገባ
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) የሕጋዊ ሰውነት ጥያቄ ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ በመቃወም፣ ቅሬታውን ለአፍሪካ ኅብረት ማስገባቱን ሊቀመንበሩ ደብረፂዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) ተናገሩ። የሕወሓት ሊቀመንበር ደብረፂዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) ሰኞ ግንቦት 14 ቀን 2015 ዓ.ም….
https://www.ethiopianreporter.com/118880/
ዩኒቨርሲቲዎች በዋጋ ግሽበት ምክንያት ተማሪዎቻቸውን መመገብ በማይችሉበት ደረጃ ላይ መሆናቸው ተነገረ
በተማሪ 22 ብር ቢመደብም ወጪው ግን 89 ብር መድረሱ ተጠቁሟል ለተማሪ ምገባ የሚመደብላቸው ገንዘብ በዋጋ ግሽበት ምክንያት ዝቅተኛ እየሆነ በመምጣቱ፣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለተማሪዎች ምግብ ማቅረብ ላይ እየተቸገሩ እንደሆነ ተገለጸ፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር ኃላፊዎች በትላንትናው ዕለት ግንቦት…
https://www.ethiopianreporter.com/118874/
መንግሥት አገር ሲያስተዳድር ለበርካታ ወጪዎቹ ገንዘብ ስለሚያስፈልጉት አስተማማኝ የገቢ ምንጮች ሊኖሩት ይገባል፡፡ በጀት ሲይዝም ሆነ ወጪዎቹን ሲያቅድ ጠንቃቃ መሆን ይኖርበታል፡፡ ወቅቱ ለመጪው ዓመት በጀት ረቂቅ ማቅረቢያ ስለሆነ በአንዳንድ ጉዳዮች ላይ መነጋገር ይገባል፡፡ መንግሥት ያለፈው ዓመት በጀቱ እንዳልበቃው፣ በርካታ ፕሮጀክቶችን ለመሰረዝ መገደዱን፣ በአንዳንድ ክልሎች ለመንግሥት ሠራተኞች ደመወዝ መክፈል እንዳቃተውና የመሳሰሉ የችግር ወሬዎች በስፋት ተሰምተዋል፡፡ መንግሥት የገንዘብ ችግር አጋጥሞታል ሲባል ጠቃሚ ምክረ ሐሳቦችን ማቅረብ ተገቢ ነው፡፡ መንግሥት በተቻለ መጠን አላስፈላጊ ወጪዎችን መቀነስ አለበት፡፡ ከወረዳ እስከ ፌዴራል መንግሥት ድረስ የሚከናወኑ የቅንጦት ግዥዎችና አንገብጋቢ ያልሆኑ ፕሮጀክቶች መቆም አለባቸው፡፡ በጥናት ላይ የተመሠረቱ አዋጭ የገቢ ምንጮችን ማስፋት ይጠበቅበታል፡፡ በከባድ የኑሮ ውድነት እየተደቆሰ ያለውን ሕዝብ ካለችው ከእጅ ወደ አፍ ገቢ ላይ፣ በተለያዩ መንገዶች ጫና በመፍጠር የተለያዩ የግብር ዓይነቶችን መቆለል ተገቢ አይደለም፡፡ መንግሥት የሕዝቡን ኑሮ ማክበድ አቁሞ ጤናማና ውጤታማ የገቢ ምንጮች ላይ ያተኩር፡፡
እየተለወጠ ካለው የዓለም ሥርዓት ጋር አብሮ መራመድ የግድ ነው፣ መሆንም አለበት፡፡ ከተለያዩ አገሮችም ሆነ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በሚኖር የሁለትዮሽም ሆነ የባለብዙ ግንኙነት፣ የራስን የቤት ሥራ በሚገባ አጠናቆ መነጋገርም ሆነ መደራደር ከመንግሥት ከሚጠበቁ ሥራዎች መካከል ይጠቀሳል፡፡ ለዚህ ደግሞ በተለያዩ መስኮች በተመሰከረላቸው ብቁ ባለሙያዎች መታገዝ አስፈላጊ ነው፡፡ ፖሊሲዎችም ሆኑ ስትራቴጂዎች ወቅቱን የዋጁ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡ የጥቂቶችን ፍላጎት ከማስፈጸም በላይ አገራዊ ጥቅም ሊከበር የሚችለው፣ ከማናቸውም ተደራዳሪ አካላት ጋር በብቃት ጥቅምን ለማስከበር የሚያስችል ክህሎት ሲኖር ነው፡፡ መንግሥት የበጀት ጉድለትን
ሲሚንቶ በዲጂታል መንገድ ለማገበያየት የክፍያ አማራጮች ልየታ ተጀመረ
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የሲሚንቶ ግብይትን በዲጂታል መንገድ ለማከናወን ከፋብሪካዎች ጋር ውይይቶችንና የክፍያ አማራጮች ልየታ እያደረገ እንደሚገኝ ገለጸ፡፡ በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የአገር ውስጥ ንግድና ሸማቾች ጥበቃ መሪ ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ መስከረም ባህሩ፣ የሲሚንቶ ግብይት…
https://www.ethiopianreporter.com/118857/
የማዕድን ነዳጅና ባዮፊዩል ኮርፖሬሽን ዘረፋ እንደተፈጸመበት ተገለጸ
የኢትዮጵያ ማዕድን፣ ነዳጅና ባዮፊዩል ኮርፖሬሽን ዋና መሥሪያ ቤት ዘረፋ እንደተፈጸመበት የሪፖርተር ምንጮች ገለጹ፡፡ ዘረፋው የተካሄደው ባለፈው ሳምንት እንደሆነ የተናገሩት ምንጮቹ፣ በዋና መሥሪያ ቤቱ ውስጥ የሚገኙ የከበሩ ማዕድናትና የድርጅቱ ንብረቶች እንደተዘረፉ ተናግረዋል፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና መሥሪያ ቤት 22…
https://www.ethiopianreporter.com/118856/
የቅድመ ምርመራ የተደረገላቸው 133 ሺሕ የቁም እንስሳት ዕርድ ውድቅ ተደረገ
በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ውስጥ በአገር አቀፍ ደረጃ በተደረገው የቅድመ ዕርድ ምርመራ ከ133 ሺሕ በላይ የቁም እንስሳት ተገቢውን ደረጃ ሳያሟሉ እንደተገኙ ታወቀ፡፡ በእንስሳት ልየታና ምዝገባ ሥርዓት ሥር የሚያልፉ ለኤክስፖርት የሚቀርቡ እንስሳቶችን የቅድመና ድኅረ ዕርድ ምርመራ…
https://www.ethiopianreporter.com/118860/
ኢንቨስተሮች በትልልቅ ፕሮጀክቶች ላይ እንዲሳተፉ መንግሥት ቢሮክራሲውን ዘመናዊ ማድረግ እንዳለበት ተገለጸ
የውጭ ባለሀብቶች ወደ ኢትዮጵያ ገብተው መንግሥት ክፍት ባደረጋቸው የኢንቨስትመንት አማራጮች እንዲሳተፉ ለማድረግ፣ የመንግሥት ትኩረት ቢሮክራሲውን ዘመናዊ ማድረግ ላይ እንደሆነ ተገለጸ፡፡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር አባቢ ደምሴ (አምባሳደር) ለሪፖርተር እንዳስታወቁት፣ የግሉ ዘርፍ…
https://www.ethiopianreporter.com/118862/
የትምህርት ማስረጃቸው እንዲጣራ ከተደረገባቸው 225 ሠራተኞች ውስጥ 40 በመቶዎቹ ሕገወጥ መሆናቸው ተገለጸ
የትምህርት ሚኒስትሩ 4.3 ሚሊዮን ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጪ ናቸው አሉ ቀጣሪ መሥሪያ ቤቶች ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት የ225 ተቀጣሪ ሠራተኞች የትምህርት ማስረጃዎች ትክክለኛነት ሲመረመር፣ 40 በመቶ የሚሆኑት (90 ማስረጃዎች) በሕገወጥ መንገድ የተገኙ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ…
https://www.ethiopianreporter.com/118865/
የመንግሥት ሠራተኞች ደመወዝን በቴሌ ብር እንዲከፈል መታቀዱ ተገለጸ
በባንኮች በኩል ተከፋይ የሚሆነውን የመንግሥት ሠራተኞች ደመወዝ ወደ ቴሌ ብር የሞባይል ገንዘብ ሥርዓት ለማሸጋገር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ የተቋማቸውን የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ…
https://www.ethiopianreporter.com/118760/
የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ጉዳትና ኪሳራ ማድረሱን መንግሥት ይፋ አደረገ
ሦስት ሚሊዮን ነዋሪዎች የከፋ ድህነት ውስጥ ናቸው ተብሏል ከአጠቃላይ የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት መጎዳታቸው ተገልጿል በሰሜን ኢትዮጵያ አካባቢዎች በተለይም ማዕከሉን በትግራይ ክልል አድርጎ ለሁለት ዓመታት በተካሄደውና በሌሎች የተወሰኑ አካባቢዎች በነበረው ጦርነት፣ ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ…
https://www.ethiopianreporter.com/118763/
በቢሾፍቱ ስለተገደሉ የፖሊስ አባላት ጉዳይ ምርመራ መጀመሩን የከተማው ከንቲባ አስታወቁ
በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ቢሾፍቱ ከተማ በታጣቂዎች ስለተገደሉት አራት የፖሊስ አባላት ጉዳይ ምርመራ መጀመሩን፣ የቢሾፍቱ ከተማ ከንቲባ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡ በታጠቁ ኃይሎች ስለተገደሉት የፖሊስ አባላት ምርመራ እየተደረገ መሆኑን፣ የቢሾፍቱ ከተማ ከንቲባ አቶ ዓለማሁ አሰፋ ተናግረዋል፡፡ በታጣቂዎች…
https://www.ethiopianreporter.com/118634/
‹‹የኢትዮጵያ ሚና ለሱዳን መንግሥት አዎንታዊና ደጋፊ ነው›› የሱዳን የሽግግር መንግሥት የአፍሪካ ቀንድ አገሮች ልዩ መልዕክተኛ
ከተጀመረ አንደኛ ወሩን ላስቆጠረው የሱዳን ጦርነት ‹‹የኢትዮጵያ ሚና ለሱዳን መንግሥት አዎንታዊና ደጋፊ ነው፤›› ሲሉ፣ የሱዳን የሽግግር መንግሥት ምክር ቤት የአፍሪካ ኅብረትና የአፍሪካ ቀንድ አገሮች ልዩ መልዕክተኛ አስታወቁ፡፡ የሱዳን የሽግግር መንግሥት ምክር ቤት የአፍሪካ ኅብረትና የአፍሪካ…
https://www.ethiopianreporter.com/118637/
ከጆርዳን የመጣ ልዑክ የሕክምና ተቋማትን የሚመርጥበትን ሒደት መንግሥት እንዲመረምረው ተጠየቀ
መንግሥት የመረጣቸው የሕክምና ተቋማት ተቀባይነት አጠራጥሯል
መንግሥት የማያውቀው ክፍያ በዶላር ሊከፈል መሆኑ ተጠቁሟል
የቤት ሠራተኞችንና የተለያዩ ሙያ ያላቸውን ኢትዮጵያውያንን ወደ ዓረብ አገሮች መላክ መጀመሩን አስመልክቶ፣ ወደ ጆርዳን የሚላኩ ዜጎች የጤና ምርመራ የሚያደርጉባቸውን የሕክምና ተቋማት ለመምረጥ ወደ…
https://www.ethiopianreporter.com/118640/
ለፓርላማ በቀረበ የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለብልፅግና አባላት ሥልጠና ተሰጠ መባሉ ጥያቄ አስነሳ
የፕላንና ልማት ሚኒስቴር በ2015 ዓ.ም. የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ውስጥ፣ ለብልፅግና የክልል ፓርቲ ጽሕፈት ቤት አባላት የአቅም ግንባታ ሥልጠና ድጋፍ መሰጠቱ ተጠቅሶ መቅረቡ በፓርላማ ጥያቄ አስነሳ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማክሰኞ ሚያዝያ 8 ቀን…
https://www.ethiopianreporter.com/118642/
የአፍሪካ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ላይ ያተኮረ አኅጉራዊ ሁነት በአዲስ አበባ ሊዘጋጅ ነው
የአፍሪካ ኅብረት 60ኛ ዓመት የምሥረታን በዓል መሠረት በማድረግ ተገማች ባልሆነው ዓለም አቀፋዊ ሁኔታ የአፍሪካን የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት እንዴት ማረጋገጥ ይቻላል? በሚለው ላይ የሚመክር ዓለም አቀፍ ኤክስፖና የምክክር ሁነት መዘጋጀቱን፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ይኼን ያስታወቀው…
https://www.ethiopianreporter.com/118644/
የኢጋድ አባል አገሮች ሐዋላ ላይ የሚሠራ አገራዊ ተቋም እንዲያቋቁሙ ተጠየቀ
የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) አባል አገሮች፣ በሐዋላ ላይ አፅንኦት ሰጥቶ የሚሠራ አገራዊ ተቋም ማቋቋም እንደሚገባቸው ተገለጸ፡፡ የሐዋላ ፖሊሲዎችን (Remittance Policies) በቀጣናው እንዲስማሙ የማድረግ ፕሮጀክት በሚል በተዘጋጀ የማዕከላዊ ባንኮች ስብሰባ ነበር፣ የተቋማቱን ማቋቋም…
https://www.ethiopianreporter.com/118649/
የሕዝብና ቤት ቆጠራ በመጪዎቹ ሦስት ዓመታት ይካሄዳል ተባለ
የሕዝብና ቤት ቆጠራ፣ እንዲሁም የግብርና መረጃ ቆጠራ በመጪዎቹ ሦስት ዓመታት ውስጥ እንደሚካሄድ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር የ2015 ዓ.ም. የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸሙን፣ ማክሰኞ ሚያዝያ 8 ቀን 2015 ዓ.ም. ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…
https://www.ethiopianreporter.com/118653/
ሙዓለ ንዋይ ገበያ ለማቋቋም አንድ ቢሊዮን ብር እንደሚያስፈልግ ታወቀ
መንግሥት 25 በመቶ የግል ኢንቨስተሮች ደግሞ 75 በመቶ ድርሻ ይኖራቸዋል የኢትዮጵያ ‹‹የሰነደ ሙዓለ ንዋይ ገበያ›› ለማቋቋም አንድ ቢሊዮን ብር ገደማ የመነሻ ካፒታል ያስፈልጋል ተባለ፡፡ በ2016 ዓ.ም. ወደ ሥራ የሚገባው የሙዓለ ንዋይ ገበያው ትርፍ ለማስመዝገብ ከሦስት…
https://www.ethiopianreporter.com/118656/
ሕወሓት የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ውሳኔ በፕሪቶርያው ስምምነት መሰረት ተቃኝቶ እንዲስተካከል ጥያቄ አቀረበ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ግንቦት 4 ቀን 2015 ዓ.ም ስለ ሕወሓት የሰጠው ውሳኔ ተቀባይነት የሌለው መሆኑን የገለጸው ሕወሓት፣ወሳኔው በፕሪቶርያው ስምምነት መሰረት ተቃኝቶ እንዲስተካከል ጥያቄ አቀረበ። ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሕወ.ሓ.ት) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጥር…
https://www.ethiopianreporter.com/118662/
የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች የሚያደርሱት ጥቃት እንዳልቆመ የጋምቤላ ክልል ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ
ከደቡብ ሱዳን የሚነሱ የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች፣ የኢትዮጵያን ድንበር ጥሰው ወደ ክልሉ በመግባት የሚያደርሱት ጥቃት እንዳልቆመ፣ የጋምቤላ ክልላዊ መንግሥት ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ለሪፖርተር ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያን ድንበር በመሻገር ጥቃት ያደርሳሉ የተባሉት ታጣቂዎቹ፣ ሰሞኑን ወደ ጋምቤላ ክልል ተሻግረው…
https://www.ethiopianreporter.com/118525/
የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ሳይሠሩ በተቋቋሙ ፋብሪካዎች ላይ ቁጥጥር እየተደረገ ነው
ከዓመታት በፊት ሲቋቋሙ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ሳይሠሩ የተቋቋሙ መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ ፋብሪካዎች እየተለዩ ክትትል እየተደረገባቸው መሆኑን፣ የአዲስ አበባ ከተማ የአካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ በአዲስ አበባ የአካባቢ ጥበቃ ግንዛቤ ሳይኖር የተቋቋሙ በርካታ ፋብሪካዎች እንደሚገኙ የገለጹት የአዲስ…
https://www.ethiopianreporter.com/118522/
በቅርብ ዓመታት ሲሚንቶን ወደ ውጭ ገበያ መላክና መንገድን በኮንክሪት መሥራት ይጀመራል ተባለ
በቅርብ ዓመታት ውስጥ የሲሚንቶ ምርትን ወደ ውጭ ገበያ መላክና መንገድን በሲሚንቶ ኮንክሪት መሥራት ይጀመራል ሲሉ የማዕድን ሚኒስትሩ አስታወቁ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢንዱስትሪና ማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ማዕድን ሚኒስቴርን የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሐሙስ ግንቦት…
https://www.ethiopianreporter.com/118527/
የሙዚቃ ልዕልቷ ሒሩት በቀለ (1935 – 2015)
‹‹ኢትዮጵያ…. ሀገሬ መመኪያዬ ……ነሽ ክብሬ በጣም ያኮራኛል ኢትዮጵያዊነቴ የሀገሬ ፍቅር ፀንቶ በስሜቴ….. ኢትዮጵያ ….ሀገራችን ኢትዮጵያ …. እናታችን›› ይህ ዘመነ ዘመናትን እየተሻገረ እንደ ሕዝብ መዝሙር ሲደመጥ፣ ሲዘመር የነበረ፣ ትውልዱ በፍቅረ ሀገር እንዲፀና በማድረግ የበኩሏን ተግባር ከውናለች፡፡ የእሷን ፍኖት በመከተልም የእሷን ዘፈን…
https://www.ethiopianreporter.com/118533/
በሕግ አስከባሪ አካላት የሚደርሱ የማሰቃየትና ተገቢ ያልሆኑ አያያዞች በገለልተኛ አካል እንዲጣሩ ተጠየቀ
ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶችን አያያዝና አፈጻጸም የሚከታተለውና በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዓለም አቀፍ ስምምነቶች አካላት (United Nations Human Rights-Treaty Bodies) በመባል የሚታወቀው የገለልተኛ ባለሙያዎች ኮሚቴ፣ የኢትዮጵያ መንግሥት በሕግ አስከባሪ አካላት የሚፈጸሙ ማሰቃየትና እንግልቶች፣ በገለልተኛ አካላት…
https://www.ethiopianreporter.com/118536/
የአየር ንብረት ለውጥ ኢትዮጵያን ከአገራዊ ጥቅል ምርቷ እስከ ስድስት በመቶ እንዳሳጣት ተገለጸ
በካርቦን ልቀት ላይ ታክስ ሊጣል እንደታሰበ ተጠቆመ በዓለም ላይ እየከፋ የመጣው የአየር ንብረት ለውጥ በኢትዮጵያም ከማኅበራዊ ቀውስ ባሻገር በኢኮኖሚ ላይ ተፅዕኖ በማሳደር፣ ከአጠቃላይ የአገራዊ ጥቅል ምርቷ (GDP) ከ3.6 በመቶ እስከ 6.1 በመቶ እያሳጣት መሆኑ ተገለጸ፡፡ በዓለም…
https://www.ethiopianreporter.com/118538/
‹‹ጣት እየተቀሳሰርን የዴሞክራሲን አካሄድ እናሳድጋለን ማለት ዘበት ነው›› የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
ኢሠፓ የፓርቲ ምዝገባ መከልከሉ ጥያቄ አስነስቷል
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ውብሸት አየለ ‹‹ጣት እየተቀሳሰርን የዴሞክራሲን አካሄድ እናሳድጋለን ብለን አስበን ከሆነ ዘበት ነው የሚሆነው፤›› ሲሉ፣ ተናገሩ፡፡ ምክትል ሰብሳቢው ይህን የተናገሩት የቦርዱን የዘጠኝ ወራት የዕቅድ…
https://www.ethiopianreporter.com/118547/
ቡና በማከማቸት ለውጭ ገበያ ያላቀረቡ ላኪዎች መጋዘን እየታሸገ ነው
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ገበያ አፈላልገው ኮንትራት ሳይዋዋሉ ቡና ያከማቹ ላኪዎችን መጋዘኖች ማሸግ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ የቡና ላኪዎች ምንም ዓይነት አገልግሎት እንዳያገኙ ተደርጎ፣ ቡናውን በገቡት ኮንትራት መሠረት ወይም ደግሞ ኮንትራት ከሌላቸው ደግሞ ኮንትራት ላላቸው እንዲሸጡ በማድረግ…
https://www.ethiopianreporter.com/118544/
በግማሽ ቢሊዮን ብር ወጪ የተመሠረተው ቴሌቪዥን ጣቢያ ከዛሬ ጀምሮ መደበኛ ሥርጭት ሊጀምር ነው
በኢትዮጵያውያን ባለሀብቶችና በሚዲያ ባለሙያዎች በግማሽ ቢሊዮን ብር ወጪ የተመሠረተው ናሽናል ሚዲያ አክሲዮን ማኅበር፣ በከፍተኛ መዋዕለ ንዋይና በላቀ ቴክኖሎጂ ተደራጅቷል የተባለው ዘመናዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ NBC Ethiopia ከዛሬ ሚያዚያ 25 ቀን 2015 ዓ.ም. አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር…
https://www.ethiopianreporter.com/118219/
የአክሱም አውሮፕላን ማረፊያን መልሶ ለመገንባት በመቶ ሚሊዮኖች ወጪ ያስፈልጋል ተባለ
በሰሜን ኢትዮጵያ በነበረው ጦርነት ከባድ ጉዳት ከደረሰባቸው መሠረተ ልማቶች አንዱ የሆነውና ለሁለት ዓመታት ያለ አገልግሎት የቆየው የአክሱም አውሮፕላን ማረፊያን መልሶ ለመገንባት፣ በብዙ መቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አስታወቀ፡፡ የአውሮፕላን ማረፊያው መንደርደርያ…
https://www.ethiopianreporter.com/118222/
መንግሥት ሲቪል ማኅበራት የዘፈቀደ እሥራትን በተመለከተ ያቀረቡትን ምክረ ሐሳቦች እንዲተገብር ተጠየቀ
መንግሥት ከሕግ ውጪ የዘፈቀደ እስራትን በተመለከተ፣ በሲቪል ማኅበራት ተወካዮች ተጣርተው የቀረቡ መረጃዎችንና ምክረ ሐሳቦችን በመቀበል ተግባራዊ እንዲያደርግ ጥያቄ ቀረበለት፡፡ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጥያቄውን ያቀረበው በባህር ዳር፣ በጅግጅጋና በሐዋሳ ከተሞች ያካሄደውን ግልጽ የምርመራ ውይይቶች…
https://www.ethiopianreporter.com/118229/
አሁን ባለው አገራዊ ሁኔታ ሕገ መንግሥቱን ለማሻሻል ማሰብ አደጋው የከፋ ሊሆን ይችላል ተባለ
በሥራ ላይ ያለውን የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት አሁን ባለው አገራዊ ሁኔታ ለማሻሻል ወይም ለመቀየር ማሰብ አደጋው የከፋ ስለሚሆን፣ ጠንካራ የአገረ መንግሥት ግንባታና የተሻለ የሰላም ሁኔታ ማስፈን የሚለው ቀዳሚ ሥራ መቅደም አለበት የሚለው ጉዳይ ምሁራንን አነጋገረ፡፡ ‹‹አገራዊና…
https://www.ethiopianreporter.com/118233/
በዓለም ባንክ ድጋፍ በሚከናወኑ ፕሮጀክቶች ላይ ሙስናና ብልሹ አሠራሮች እንደሚፈጸሙ ተገለጸ
በዓለም ባንክ ድጋፍ በሚከናወኑ ሰባት ፕሮጀክቶች ላይ ሙስናና ብልሹ አሠራሮች የሚፈጸሙ ቢሆንም በሪፖርት ውስጥ እንደማይካተቱ፣ የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ይህንን ያስታወቀው ሚያዝያ 21 ቀን 2015 ዓ.ም. በአዳማ ከተማ በዓለም ባንክ ዕገዛ.
https://www.ethiopianreporter.com/118236/
‹‹የሚጠና የፖሊሲ ጉዳይ የለንም›› የሚሉ የመንግሥት ተቋማት መኖራቸው ተገለጸ
ትምህርት ሚኒስቴር አንደኛው መሆኑ ተጠቁሟል የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት መንግሥታዊ ተቋማት እንዲጠኑላቸው የሚፈልጉትን የፖሊሲ ጉዳይ እንዲያሳውቁት በሰርኩላር ቢጠይቅም፣ አንዳንዶቹ ‹‹የሚጠና ጉዳይ የለንም›› የሚል ምላሽ እንደሚሰጡ አስታወቀ፡፡ ኢንስቲትዩቱ እያንዳንዱ መንግሥታዊ ተቋም ለምርምር የሚበቁና የሚነሱ ጉዳዮችን፣ እንዲሁም በግልጽ መረጃ…
https://www.ethiopianreporter.com/118239/
በኢትዮጵያ ያለው የሲቪክና የሚዲያ ምኅዳር አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱ ተገለጸ
30ኛው የዓለም የፕሬስ ነፃነት ቀን ዛሬ እየተከበረ ነው ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት፣ የሲቪክና የሚዲያ ምኅዳር ውስጥ እየተፈጠሩ ያሉ ክስተቶች አሳሳቢ እየሆኑ መምጣታቸውን የተመድ ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጽሕፈት ቤተ ገለጸ፡፡ ባለፉት ሁለት ቀናት በኢትዮጵያ ጉብኝት…
https://www.ethiopianreporter.com/118245/
የሱዳን ቀውስ በጎረቤት አገሮች ሊፈጥር የሚችለው ተፅዕኖ
የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን እ.ኤ.አ. ፌብሩዋሪ 1957 ነበር በሱዳን መዲና ካርቱም የተመሠረተው፡፡ ሱዳን ያኔ ከጎረቤቶቿ ኢትዮጵያና ግብፅ ጋር ሆና ነበር ለመላው የአፍሪካ አኅጉር መዝናኛ…
ኢትዮጵያ ካርቱም የሚገኙ ዲፕሎማቶቿን ወደ ገዳሪፍ አዛወረች
ሃምሳ አገሮች ዜጎቻቸውን በኢትዮጵያ በኩል ለማስወጣት ጠይቀዋል ከተጀመረ ሁለት ሳምንታት ያለፈው የሱዳን ጦርነት፣ በፀጥታ ሥጋትና በመሠረታዊ አገልግሎቶች መቋረጥ ምክንያት፣ ኢትዮጵያ ካርቱም የሚገኙ ዲፕሎማቶቿን ወደ ገዳሪፍ…
https://www.ethiopianreporter.com/118099/
መንግሥት የሦስት ዓመታት የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ በበጀት ዓመቱ ለማፅደቅ እየሠራ መሆኑን አስታወቀ
አገራዊ የስፓሻል ልማት ማዕቀፍ ረቂቅ ሰነድ መዘጋጀቱ ተጠቁሟል ከ2016 እስከ 2018 የበጀት ዓመት ተግባራዊ የሚደረገውና በኢትዮጵያ ለመጀመርያ ጊዜ በሚባል ደረጃ የተዘጋጀው፣ የልማትና የመንግሥት ኢንቨስትመንት ዕቅድ፣…
https://www.ethiopianreporter.com/118098/
በደቡብ ለተከሰተው ድርቅ የፌደራል መንግሥት ስድስት ጊዜ በደብዳቤ ተጠይቆ ምላሽ አለመስጠቱ በምርመራ ተረጋገጠ
ሲሳይ ሳህሉ – April 30, 2023
የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም በደቡብ ኦሞ ዞን በተከሰተው ድርቅና ጎርፍ አደጋ ምክንያት፣ የፌዴራል መንግሥቱ ለችግሩ ምላሽ እንዲሰጥ የክልሉ ፕሬዚዳንትን ጨምሮ ከፍተኛ የክልሉ የሥራ ኃላፊዎች ስድስት ጊዜ በደብዳቤ እንዲሁም በስልክ ዕርዳታ ቢጠይቁም፣ ምንም ዓይነት…
https://www.ethiopianreporter.com/118116/
ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ለኮምቦልቻ ወደብ የተያዘ በጀት ለጂማ አለመዛወሩን አስተባበለ
ኤልያስ ተገኝ – April 30, 2023
የመቀሌ ደረቅ ወደብና ተርሚናልን ለማስጀመር ዝግጅት ማጠናቀቁን ገልጿል የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት፣ በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ኮምቦልቻ ከተማ አዲስ ደረቅ ወደብ ለመገንባት የያዘውን በጀት ወደ ጂማ የደረቅ ወደብ ግንባታ አዘዋውሯል በሚል የሚናፈሳው መረጃ…
https://www.ethiopianreporter.com/118119/
ኢሰማኮ በሰላማዊ ሠልፍ ለመንግሥት ጥያቄ እንደሚያቀርብ አስታወቀ
በኑሮ ውድነት ምክንያት በሠራተኞች ላይ እየደረሰ ያለው ጫና መፍትሔ እንዲያገኝና ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል ምጣኔ እንዲሻሻል፣ በሰላማዊ ሠልፍ ጥያቄ ለመንግሥት እንደሚያቀርብ የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሰማኮ) አስታወቀ፡፡ ‹‹ለሠራተኛው መሠረታዊ ጥያቄዎች አፋጣኝ መፍትሔ›› በሚል መሪ ቃል የዘንድሮውን…
https://www.ethiopianreporter.com/118128/
በውጭ ምንዛሪ ሥርዓቱ ላይ ‹‹መሠረታዊ ቅኝት›› እየተካሄደ መሆኑ ተገለጸ
የትግራይ ክልል ተሳታፊዎች የተገኙበት የኢንቨስመንት ፎረም ተካሄደ ለማክሮ ኢኮኖሚ ዕድገትና ለውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ‹‹ጠቃሚ ጉዳይ›› በመሆኑ፣ የውጭ ምንዛሪ ሥርዓቱ ‹‹መሠረታዊ ቅኝት›› እየተደረገበት መሆኑ ተገለጸ፡፡ በምንዛሪ ሥርዓቱ ላይ መሠረታዊ ቅኝት እየተደረገ መሆኑን የገለጹት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ…
https://www.ethiopianreporter.com/118131/
የኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጥ በትምህርታቸው ላይ ጫና እንደፈጠረባቸው የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተናገሩ
በአበበ ፍቅር ከሁለት ሳምንታት በላይ ያስቆጠረው የኢንተርኔት (የበይነ መረብ) አገልግሎት መቋረጥ በትምህርታቸው ላይ ጨና እየፈጠረባቸው መሆኑን፣ የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተናገሩ፡፡ የተለያዩ መረጃዎችን በብዛት የሚያገኙት ከኢንተርኔት መሆኑን የተናገሩት ተማሪዎቹ፣ አሁን ግን አገልግሎቱ ሙሉ በሙሉ በመቋረጡ ከመምህራን የሚሰጣቸውን…
https://www.ethiopianreporter.com/117993/
ወደ ውጭ ከተላከ እንጀራ 28 ሚሊዮን ዶላር መገኘቱን ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ
ሁለት ቢሊዮን ዶላር የሚያወጡ ምርቶች በአገር ውስጥ ምርቶች ተተክተዋል ባለፉት ዘጠኝ ወራት ወደ ውጭ ከተላከ እንጀራ 28 ሚሊዮን ዶላር መገኘቱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ2008 ዓ.ም. አሻሽሎ ባወጠው የአሠራርና የአባላት ሥነ ምግባር መሠረት፣…
https://www.ethiopianreporter.com/118008/
ለቀጣይ ዓመት የበጀት ዝግጅት የዕቅድ ምክክር ተጀመረ
እያለቀ ላለው በጀት ዓመት ተጨማሪ በጀት አልተጠየቀም የዴሞክራሲ ተቋማት የበጀት ዕቅዳቸውን ለፓርላማው እያቀረቡ ነው ለመጪው 2016 በጀት ዓመት የበጀት ዕቅድ ዝግጅት፣ የገንዘብ ሚኒስቴር ከተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ጋር የበጀት ስሚ መርሐ ግብር ማካሄድ ጀመረ፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴር ከተለያዩ…
https://www.ethiopianreporter.com/118004/
የመከላከያ የትጥቅ ግዥ ሚስጥራዊነት ላይ የፓርላማ አባላት ጥያቄ አነሱ
በአምስት ዓመታት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ማሻሻያ የተደረገበትን የመከላከያ አዋጅ ለማፅደቅ ትናንት ማክሰኞ ሚያዝያ 17 ቀን 2015 ዓ.ም. የተሰባሰቡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በአዋጁ መሠረታዊ ጉዳዮች ላይ ክርክር አንስተዋል፡፡ ነባሩ አዋጅ ‹‹መከላከያ ”የፌዴራል መንግሥት የግዥ…
https://www.ethiopianreporter.com/118011/
በደቡብ ክልል የሠሩበትን የትርፍ ሰዓት ክፍያ የጠየቁ የጤና ባለሙያዎች ዛቻ እየደረሰብን ነው አሉ
ለአሥር ወራት በትርፍ ሰዓት የሠሩበትን ክፍያ ባለማግኘታቸው ምክንያት የሚመለከተው አካል እንዲከፍላቸው የጠየቁ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በጌዴኦ ዞን ዲላ ዙሪያ ወረዳ ጤና ጣቢያ የሚገኙ ከ38 በላይ የጤና ባለሙያዎች፣ ‹‹ደመወዝ በመጠየቃችን እስርና ዛቻ እየተፈጸመብን…
https://www.ethiopianreporter.com/118017/
የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የብረት አጥር ዝርፊያን ለመግታት ኮንክሪት ለማድረግ መገደዱን አስታወቀ
ብረቱን ወደ ኮንክሪት ለመቀየር ከፍተኛ ወጪ ይጠይቃል የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ በአዲሱ አዳማ ፈጣን መንገድ ዳርና ዳር የተተከለውን የብረት አጥር ዝርፊያ ለማስቀረት፣ የተተከሉትን የብረት አጥሮች በኮንክሪትና በተቀቀሉ እንጨቶች ለመቀየር መገደዱን አስታወቀ፡፡ በመንገዶቹ ዙሪያ የተተከሉትን ብረቶች ሊሰረቁ በማይችሉ…
https://www.ethiopianreporter.com/118014/
አበዳሪ አገሮች የኢትዮጵያን የዕዳ ሽግሽግ ሒደት በአፋጣኝ እንዲያገባድዱ የአውሮፓ ኅብረት ጠየቀ
ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራሙን እንዲደግፉ ጠይቋል ኢትዮጵያ አበዳሪ አገሮችን በተደጋጋሚ ስትጠይቅ ለቆየችው የዕዳ ይሸጋሽግልኝ ጥያቄ፣ አበዳሪ አገሮች አፋጣኝ ምላሽ የመስጠት ሒደቱን እንዲያገባድዱ የአውሮፓ ኅብረት ጥሪ አቀረበ፡፡ አበዳሪ አገሮቹ በጋራ ባቋቋሙት የጋራ ማዕቀፍ (Common…
https://www.ethiopianreporter.com/118023/
በዲጂታል የክፍያ ዘዴ የተጀመረው የነዳጅ ግብይት ለነዳጅ እጥረት መፈጠር ምክንያት እንዳይሆን ተሠግቷል
የነዳጅ ግብይትን በዲጂታል የክፍያ ዘዴ ለማስፈጸም ከትናንት በስቲያ ጀምሮ መተግበር የጀመረው አሠራር፣ የአዲስ አበባ ከተማ ማደያዎችን እያጨናነቀና ለነዳጅ እጥረት መንስዔ እንደሆነ ተገለጸ፡፡ መንግሥት በአስገዳጅነት እንዲተገበር ያደረገው የታለመለት የነዳጅ ድጎማ ተግባራዊ ከተደረገ ወዲህ፣ በታክሲዎች ላይ ተፈጻሚ…
https://www.ethiopianreporter.com/118028/
የዋጋ ግሽበት ምጣኔ መስፋት አባባሽ ምክንያቶችና የሚቀርበው አመክንዮ
የዋጋ ግሽበት በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ባደጉ አገሮች ጭምር ፈተና መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡ ኢትዮጵያም እ.ኤ.አ. በ2023 በዓለም ደረጃ ከፍተኛ የዋጋ ግሽበት ከተመዘገበባቸው አሥር…
https://www.ethiopianreporter.com/117770/
ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲዎችን የሚያቋቁመው ረቂቅ አዋጅ በርካታ አደረጃጀቶችን ይዞ መምጣቱ ጥያቄ አስነሳ
የቦርድ አባላት ስብጥር ከመንግሥት አካላት የፀዳ እንዲሆን ተጠይቋል የራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲዎችን ለማደራጀት በተዘጋጀው ረቂቅ አዋጅ፣ በትምህርት ተቋማቱ ይዋቀራሉ ተብለው የታሰቡት አደረጃጀቶች መብዛት፣ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሥራ መጠላለፍና መደራረብ ይፈጥራል የሚል ሥጋት እንዳለባቸው ምሁራን ገለጹ፡፡ በቅርቡ የራስ ገዝ…
https://www.ethiopianreporter.com/117742/
በዜጎችና በሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ እየደረሰ ያለው ጥቃት እንዲቆም ተጠየቀ
ሁለት የግብረ ሰናይ ድርጅት ሠራተኞች መገደላቸውን አረጋግጫለሁ ብሏል የኢትዮጲያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት፣ ከሰሞኑ የክልል ልዩ ኃይል አባላትን በአዲስ መልክ ለማደራጀት በተጀመረው ሥራ በዜጎች፣ በሲቪል ማኅበረሰብ ተቋማትና ሠራተኞች ላይ እየደረሰ ያለው ጉዳት እንዲቆም ጠየቀ፡፡ ምክር..
https://www.ethiopianreporter.com/117720/
የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ችግር ለምርታማነት ማነቆ እንደሆነበት የአማራ ክልል አስታወቀ
በአማራ ክልል የሚገኙ ኢንዱስትሪዎች የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ችግር እንደገጠማቸውና ለሥራቸው እንቅፋት እንደሆነባቸው፣ የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ‹‹ኢንዱስሪዎች የሚገጥማቸው የኃይል አቅርቦት ችግር፣ የማምረት አቅማችንን ከማሳደግ አኳያ ከፍተኛ ተፅዕኖ ፈጥሯል፤›› ሲሉ የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት…
https://www.ethiopianreporter.com/117723/
ከተሽከርካሪዎች መብዛት ጋር በተያያዘ የሕግ ጥሰቶች እየተበራከቱ መሆኑን ትራፊክ ማኔጅመንት ገለጸ
በየዕለቱ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ተሽከርካሪዎች ቁጥር ከፍተኛ መሆኑን ተከትሎ የትራፊክ ሕግ ጥሰቶች እየተበራከቱ መምጣታቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ ለሪፖርተር ገለጸ፡፡ የተሽከርካሪዎች ቁጥር ከፍተኛ በመሆኑ የትራፊክ ሕግ የሚጥሱና ዕርምጃ የሚወሰድባቸው አሽከርካሪዎች ቁጥር እየጨመረ…
https://www.ethiopianreporter.com/117727/
የፌዴራል ግዥዎች በኤሌክትሮኒክስ እንዲካሄዱ የሚያስገድድ ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማ ተላከ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ19ኛው መደበኛ ስብሰባው ተወያይቶ ለፓርላማው እንዲፀድቅ የላከው የመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ፣ የፌዴራል ግዥዎች ከ2016 ዓ.ም. ጀምሮ በኤሌክትሮኒክስ እንዲያካሂዱ የሚደነግግ መሆኑ ተነገረ፡፡ ረቂቅ አዋጁ ከዚህ ቀደም የነበሩ በግዥና በንብረት አስተዳደር ሥርዓት…
https://www.ethiopianreporter.com/117730/
‹‹ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ኅብረት ምክር ቤት ጉባዔ በጎ ውሳኔዎችን ትጠብቃለች›› ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
በመጭው ግንቦት ወር መጀመሪያ ሳምንት በብራስልስ ከሚጀምረው የአውሮፓ ኅብረት ካውንስል ጉባዔ፣ ኢትዮጵያ በጎ የሚባሉ ውሳኔዎችን እንደምትጠብቅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ መለስ ዓለም (አምባሳደር) በሳምንታዊ መግለጫቸው እንዳሉት፣ የኢትዮጵያና የአውሮፓ ኅብረት ግንኙነት.
https://www.ethiopianreporter.com/117725/
በምሥራቅ ኢትዮጵያ በኮንትሮባንድ የሚወጣውን ጫት ለመከላከል ፈቃደኝነት እንደሌለ ተነገረ
በምሥራቅ ኢትዮጵያ በሶማሌ ክልልና አካባቢው በኮንትሮባንድ የሚወጣውን ጫት ለመከላከል ተባባሪ እንዳልሆኑ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የጉምሩክ ሕግ ተገዥነት ምክትል ኮሚሽነር አቶ ሙሉቀን በየነ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ በምሥራቅ ኢትዮጵያና አካባቢዋ ‹‹ጫት ለአገር ውስጥ ፍጆታ…
https://www.ethiopianreporter.com/117733/
በአበበ ፍቅር
‹‹አንተ ደህና እንድትውል ቤተሰብህ ደህና ይዋል›› የሚባለው አባባል የአንዱ ሰላም መሆን ለሌላው ሰላም ውሎ ማደር ወጥቶ መግባት ወሳኝ እንደሆነ የሚያሳይ ነው፡፡
ይሁን እንጂ በተለይ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በሰላም ወጥቶ በሰላም መግባት ለብዙዎች አሳሳቢ ጉዳይ እየሆነ መጥቷል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ ፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴው አስቸጋሪና ፈታኝ መሆን አብዛኛውን የኅብረተሰብ ክፍል ጓዳ ነክቷል፡፡
የአንደኛው አበሳ ጠባሳው ሳይሽር ሌላው እየተተካ በአንዱ ሲሉት በሌላው እያመረቀዘ መምጣት በኢትዮጵያ ሰላም እንዲናፈቅ አድርጓል፡፡ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየታየ ያለው የሰላም መደፍረስና ግርግር ተስፋቸውን ያጨለመባቸው ነዋሪዎች ደግሞ እንደባህል፣ እምነታቸውና ወጋቸው የሚያከብሩትን በዓል እንኳን በደስታ እንዳያከብሩ እንቅፋት ሆኗል፡፡ አቅሙ እንኳን ቢኖር ሥነ ልቦናዊ ጫናው ደስታቸውን ስለመንጠቁ አስተያየት የሰጡን ነግረውናል፡፡
‹‹በዕንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ›› እንደሚባለው በየቀኑ በፍጥነት እየጨመረና እያደገ ያለው የኑሮ ውድነትም በተለይ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ሰዎችን ከመብላት ወዳለመብላት፣ ከዘመድ አዝማድ ከመጠያየቅ ወዳለመጠያየቅ፣ በዓላትን እንደልማዳቸው ከማክበር ወዳለማክበር፣ ከየጎረቤት ከመቋደስ ወዳለመቋደስ እያሸጋገራቸውም ነው፡፡ ኑሮው ከሚችሉት በላይ እየሆነባቸው እንደመጣና በዚሁ ከቀጠለ ለመኖርና በልቶ ለማደር በእጅጉ እንደሚቸገሩ ስጋታቸውን ያጋሩንም አሉ፡፡
ከዕለት ኑሮ በተለየ መልኩ በጉጉት የሚጠብቁት፣ ከመቼውም በተለየ በጋራ የሚበሉበት፣ የሚጠጡበትና አዳዲስ የሚለብሱበት በዓል ሲመጣ አብሮት የሚመጣው ወጪ ፍርኃትና ጭንቀት እንደሆነባቸው የሚገልጹም አሉ፡፡
ወ/ሮ መሠረት ብርቁ፣ በቦሌ ክፍለ ከተማ መንገድ ዳር ሸራ ወጥረው ሻይና ቡና በመሸጥ ሁለት ልጆቻቸውን ያሳድጋሉ፡፡ ለልጆቻቸው አቅማቸው የፈቀደውን እያደረ ቢሆንም፣ የኑሮ ውድነቱ እንደፈተናቸው ይናገራሉ፡፡ በተለይ በዓላት
የማዕድን አምራቾች የሮያልቲ ክፍያን ዝቅ የሚያደርግ ረቂቅ አዋጅ ፀደቀ
ከፍተኛ ደረጃ የከበረ ማዕድን አምራቾች ይከፍሉ የነበረውን የሮያልቲ ክፍያ መጠን፣ ከሰባት ወደ አምስት በመቶ ዝቅ እንዲል የሚያደርገውን የማዕድን ሀብት ልማት ረቂቅ አዋጅ የሚኒስትሮች ምክር ቤት አፀደቀ፡፡ የማዕድን ማምረት ሥራ ባለፈቃዶች ከማዕድን ማምረቻ ሥፍራ ከሚያወጡት የማዕድናት…
https://www.ethiopianreporter.com/117751/
የዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት ዴቪድ ማልፓስ በአሜሪካ መካሄድ የጀመረውን የዓለም ባንክና የአይኤምኤፍ የጋራ ጉባዔ መጀመር አስመልክቶ፣ ባለፈው ሳምንት ባስተላለፉት መልዕክት፣ ኢትዮጵያን ጨምሮ ታዳጊ የአፍሪካ አገሮች ያለባቸውን ከፍተኛ የውጭ ዕዳ ማቅለያና የመክፈያ ጊዜን በመልሶ ማዋቀር ለማራዘም ያቀረቡት የዕዳ መልሶ ማዋቀር ጥያቄ መዘግየት እንደሚያሳስባቸው ገልጸዋል። በተለይ ኢትዮጵያ፣ ጋናና ዛምቢያ የገጠማቸው የዕዳ ጫና ቀውስ እየሰፋ በመሄዱ፣ ከዚህ ሳምንት ጀምሮ ዕዳቸውን ለማቅለልና የመክፈያ ጊዜው እንዲራዘም ያቀረቡት ጥያቄ ላይ በአስቸኳይ መወሰን ያስፈልጋል ብለዋል። ‹‹ሁሉም አበዳሪ ወገኖች ቃላትን ወደ ተግባር የሚቀይሩበት ጊዜው አሁን ነው፤›› ሲሉም አጽንኦት ሰጥተዋል። ይሁን እንጂ የአገሮቹን በተለይም የኢትዮጵያን የውጭ ዕዳ መልሶ በማዋቀር የዕፎይታ ጊዜ ለመስጠት አስቸጋሪ የሆነው አገሮቹ (ኢትዮጵያን ጨምሮ) ከቻይና መንግሥት የወሰዱት ብድርና የብድር ስምምነቱ ሚስጥራዊ መሆን፣ ሌሎች አበዳሪ አገሮች የቀረበላቸውን የዕዳ መልሶ የማዋቀር ጥያቄ ለመመለስ መቸገር ነው፡፡ አሜሪካ በዓለም የገንዘብ ድርጅት ላይ ያላትን ተፅዕኖ በመጠቀምና የቡድን 20 አገሮችን በማስተባበር፣ ታዳጊ አገሮች ከቻይና ያገኙት የውጭ ብድር ግልጽ ካልሆነ የዕዳ ጫናውን የማቃለል ተግባር እንዳይፈጸም ጫና እያደረገች ነው። ለዝርዝር ዘገባው ሊንኩን ይጫኑ ። https://www.ethiopianreporter.com/117779/
በሁሉም ክልሎች የታየው የጤፍ ዋጋ ጭማሪ የመጋቢት ወር የዋጋ ግሽበትን ማሻቀቡ ተነገረ
በመጋቢት ወር በአገሪቱ ሁሉም ክልሎች የታየው የጤፍ ዋጋ ጭማሪ ወርኃዊ የምግብ ዋጋ ግሽበትን እንዲያሻቅብ ማድረጉን፣ የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በተጠናቀቀው ወር ከሰብል እህሎች በተለይም የጤፍ፣ እንዲሁም የአትክልና ፍራፍሬና የጥራጥሬ ምርቶች ዋጋ ጭማሪ እንዳሳየ የተገለጸ ሲሆን፣…
https://www.ethiopianreporter.com/117629/
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ስኳር ኮርፖሬሽንንና ሳዑዲ ስታርን ሊከስ መሆኑን አስታወቀ
ከ2011 ዓ.ም. ጀምሮ የስድስት ግድቦችን ውኃ ተጠቅመው ክፍያ ባልፈጸሙ በኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽንና በሳዑዲ ስታር እርሻ ልማት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል የማኅበር ላይ ክስ ሊመሠርት መሆኑን፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ ከ2011 ዓ.ም. ጀምሮ ለተከታታይ አምስት ዓመታት…
https://www.ethiopianreporter.com/117632/
የቁም እንስሳት ግብይትን ጨምሮ ሦስት ፖሊሲዎች ለመጀመሪያ ጊዜ ተግባራዊ ሊደረጉ ነው
በኢትዮጵያ ከዚህ በፊት ያልነበሩ ብሔራዊ የንግድ፣ የጥራትና የቁም እንሰሳት ዓብይት ሦስት ፖሊሲዎች በዚህ ዓመት ፀድቀው ተግባራዊ ዝግጅት መጠናቀቁን፣ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከሦስቱ ፖሊሲዎች በተጨማሪም ብሔራዊ የውጭ ንግድ ፕሮሞሽን ስትራቴጂ በአገሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ተዘጋጅቶ…
https://www.ethiopianreporter.com/117635/
ዩኒቨርሲቲዎች በንግድና ኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ መፈቀዱ ለትምህርት ተደራሽነትና ጥራት እንቅፋት እንዳይሆን ተሰግቷል
በሦስት ዓመታት ውስጥ ዘጠኝ ዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝ ይሆናሉ ተብሏል የራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲዎችን ለማደራጀት እንዲረዳ ተዘጋጅቶ ለውይይት በቀረበው ረቂቅ አዋጅ፣ ዩኒቨርሲቲዎቹ በንግድና ኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ መደንገጉ፣ ተቋማቱ ከትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ይልቅ ወደ ገንዘብ ማካበት እንዳይሄዱ ሥጋት እንዳላቸው…
https://www.ethiopianreporter.com/117638/
ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የግንባታ ማረጋገጫና ፈቃድ ሳይኖረው ግንባታ ማከናወኑ በኦዲት ተረጋገጠ
‹‹የግንባታ ፈቃድ ማውጣት እንዳለብን አሁን ነው ያወቅነው›› ፍቅሬ ደሳለኝ (ፕሮፌሰር)፣ የሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ‹‹እኔ ከፕሮፌሰር እንደዚህ ያለ መልስ አልጠብቅም›› ወ/ሮ አራሬ ሞሲሳ፣ የፓርላማ ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ የሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ከሚመለከታቸው አካላት የተሰጠ የግንባታ ማረጋገጫና ፈቃድ ሳይኖረው
https://www.ethiopianreporter.com/117641/
አይኤምኤፍና ዓለም ባንክ በኢትዮጵያ የሁለትዮሽ የምንዛሪ ገበያ እንዳይኖር ሊመክሩ ነው
ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም አይኤምኤፍና ዓለም ባንክ በኢትዮጵያ ያለውን የሁለትዮሽ የውጭ ምንዛሪ ገበያ እንዳይቀጥል ለማድረግ የሚያስችል መፍትሔ ለማግኘት በዚህ ሳምንት ስብሰባ ሊቀመጡ መሆናቸውን ገለጹ፡፡ ስብሰባው በዚሁ ሳምንት መካሄድ በጀመረው የሁለቱ ተቋማት ዓመታዊ የስፕሪንግ ጉባዔ (Spring…
https://www.ethiopianreporter.com/117651/
በደብረብርሃን ከተማ ሁሉም ነገር ዝግ ከመሆኑም በተጨማሪ መግባትም ሆነ መውጣት እንዳልተቻለ ነዋሪዎች ተናገሩ
በከተማው ውስጥና ዙሪያው የተኩስ ልውውጥ መኖሩም ተጠቁሟል ወደ ደሴ መውጫ እስከ ጣርማ በር ተሽከርካሪዎች ከነጭነታቸው መቆማቸው ታውቋል የክልል ልዩ ኃይሎችን እንደገና ማደራጀት ወይም ወደ መከላከያ፣ ፖሊስ፣ ፌዴራል ፖሊስ ለማካተት ወይም ወደ ሲቪል ለመመለስ ከተጀመረው እንቅስቃሴ ጋር…
ሙሉውን ለማንበብ ይህን ይጫኑ

የክልል ልዩ ኃይሎችን በአገር መከላከያ፣ በፌዴራል ፖሊስና በክልል ፖሊስ መዋቅሮች እንዲደራጁ ውሳኔ ከተላለፈ በኋላ፣ በአማራ ክልል በተቀሰቀሰው ተቃውሞ፣ ገዥው ብልፅግናና አብን የቃላት ጦርነት ውስጥ ገብተዋል፡፡
ስድስተኛ ቀኑን የያዘውና በአማራ ክልል በርካታ ከተሞች በቀጠለው ተቃውሞ የክልሉ ነዋሪዎች ውሳኔው ጊዜውን ያልጠበቀ፣ የክልሉን የሰላምና ፀጥታ ሁኔታ ከግምት ውስጥ ያላስገባ ከመሆኑም በላይ፣ የክልል ልዩ ኃይል መፍረስ ውሳኔ በክልላቸው ቀድሞ መጀመሩ ቁጣ እንደቀሰቀሰባቸው በፖለቲከኞች ዘንድ በተደጋጋሚ ተወስቷል፡፡
አብን መጋቢት 26 ቀን 2015 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ የገዥው ብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የክልል ልዩ ኃይሎችን በሚመለከት ያሳለፈው ውሳኔ፣ በሁሉም ክልሎች ልዩ ኃይሎች ላይ በእኩል ደረጃ ተፈጻሚ የማይሆንና የውሳኔው ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫ የአማራ ልዩ ኃይልን ትጥቅ ማስፈታት መሆኑን ስለመገምገሙ አስታውቆ ነበር፡፡
ፓርቲው ከበቂ የሽግግር ጊዜ በኋላ የክልል ልዩ ኃይሎችን አደረጃጀት ማስተካከል እንደሚገባ የሚያምን መሆኑን ገልጾ፣ ጉዳዩን ከሕጋዊነት፣ ከወቅታዊና አገራዊ ነባራዊ ሁኔታዎች አንፃር በመመርመር ገዥው ፓርቲ ያሳለፈው ውሳኔ ወቅቱን ያልጠበቀ እንደሆነ በመግለጫው አስታውቋል፡፡
አብን ክስተቱ ከተፈጠረ ወዲህ በተከታታይ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ይፋ ባደረጋቸው መግለጫዎች፣ ሕወሓት በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ በተካሄደው የሰላም ስምምነት መሠረት ትጥቅ ባልፈታበት ልዩ ኃይልን ያለ በቂ ዝግጅት፣ ውይይት፣ የጋራ መግባባትና መተማመን ሳይደረስ በድንገትና ያለ በቂ የፀጥታ ዋስትና ለማፍረስ መንግሥት ያሳለፈው ውሳኔና ውሳኔውን ለማስፈጸም እየሄደበት ያለው መንገድ ኃላፊነት የጎደለው ነው ብሏል፡፡
በተመሳሳይ ገዥው ፓርቲና የፌዴራሉ መንግሥት ስህተቱን ከማረምና መፍትሔ ከማፈላለግ ይልቅ፣ በጥፋት ላይ ጥፋት እየጨመረ ችግሩን እያወሳሰበና
ቡና ላኪዎች በዓለም ገበያ መቀዛቀዝ ሳቢያ የገቡትን ውል እያፈረሱ በመሆኑ በገቢ ላይ ቅናሽ አምጥቷል ተባለ
ባለፉት ወራት 394 የሚሆኑ የግብይት ውሎች አልተፈጸሙም የ2014 የበጀት ዓመት ለኢትዮጵያ የቡና ምርት ኤክስፖርት አፈጻጸም ልዩ የሚባል ዓመት እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትዝታ ነው፡፡ ዓምና ኢትዮጵያ ወደተለያዩ የዓለም አገሮች ከላከችው ቡና 1.4 ቢሊዮን ዶላር አግኝታለች። ይህ…
https://www.ethiopianreporter.com/117568/
የፋይናንስና የፀጥታ ችግር የኅብረት ሥራ ማኅበራትን የውጭ ግብይት ድርሻ ዝቅ ማድረጋቸው ተገለጸ
በምርት መሰብሰቢያ ወቅት በቂ የፋይናንስ ድጋፍ አለመገኘትን ጨምሮ የኤክስፖርት ምርት በሚመረትባቸው አካባቢዎች ያጋጠመው የፀጥታ ችግር፣ የኅብረት ሥራ ማኅበራት የውጭ ግብይት ድርሻ አፈጻጸምን ዝቅ ማድረጋቸው ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው የኢትዮጵያ የኅብረት ሥራ ኮሚሽን የስምንት ወራት ዕቅድ…
https://www.ethiopianreporter.com/117505/
ማሽነሪዎችን ከካተርፒላር የሚቀበለው ብቸኛው ቀርጫንሸ ግሩፕ 2.5 ቢሊዮን ገቢ ለማግኘት ማቀዱን ገለጸ
የማሽነሪ ዕቃዎችን ከካተርፒላር ለመቀበል ሙሉ ዕውቅና አግኝቻለሁ ያለው ቀርጫንሸ ቡና ላኪ ቡድን በአንድ ዓመት ውስጥ 2.5 ቢሊዮን ገቢ ለመሰብሰብ ማቀዱን ገለጸ፡፡ ቀርጫንሸ ቡና ላኪ ቡድን ዓርብ መጋቢት 29 ቀን 2015 ዓ.ም. በስካይ ላይት ሆቴል በሰጠው…
https://www.ethiopianreporter.com/117509/
በቴክኖሎጂ የተደገፈ ትምህርት ለመስጠት የዲጂታል ትምህርት ስትራቴጂ እየተነደፈ መሆኑ ተገለጸ
በአበበ ፍቅር ትምህርትን በዲጂታል ቴክኖሎጂ ተደራሽ ለማድረግ የዲጂታል ትምህርት ስትራቴጂ እየተነደፈ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ህዋዌ ቴክኖሎጂ መጋቢት 29 ቀን 2015 ዓ.ም. በዲጂታል ትራንስፎርሜሽንና በአይሲቲ ልማት ላይ በሐያት ሪጀንስ ሆቴል ባዘጋጀው የውይይት መድረክ፣ ዲጂታል ቴክኖሎጂ የመማር…
https://www.ethiopianreporter.com/117506/
ሻይ ቅጠል ከሚያመርቱ ሦስት ድርጅቶች የሁለቱ ፈቃድ እንዲነጠቅ ተጠየቀ
የቡናና ሻይ ባለሥልጣን ሻይ ቅጠል አምርተው ኤክስፖርት ያላደረጉ ሁለት ድርጅቶች የንግድና የኢንቨስትመንት ፈቃድ እንዲነጠቅ፣ የሚመለከታቸውን የመንግሥት ተቋማት በደብዳቤ መጠየቁን አስታወቀ፡፡ ሻይ ቅጠል ለማምረት ውል ፈጽመው ከሚሠሩ አርሶ አደሮች ውጪ፣ አምራች ድርጅቶች ሦስት ብቻ መሆናቸውን፣ ከእነሱም…
https://www.ethiopianreporter.com/117512/
ከስደት ተመላሾች እንዲቆዩበት ቤታቸውን ያከራዩ ክፍያ እየተፈጸመላቸው ባለመሆኑ ቅሬት አሰሙ
‹‹የጎርፍና የድርቅ ጉዳይ እያለ ለዚህ ምላሽ የለኝም›› የብሔራዊ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ሕዝብ ግንኙነት ከዓረብ አገሮች ከስደት ለተመለሱ መጠለያ ለብሔራዊ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ቤታቸውን ያከራዩ ግለሰቦች፣ ክፍያ እየተፈጸመላቸው አለመሆኑንና በቤቶቻቸው ላይ ውድመት ቢደርስም…
https://www.ethiopianreporter.com/117516/
በባሌ ዞን የዩራኒየምና የቶሪየም ማዕድናት ክምችት ያደረሰው ጉዳት ካለ ተጨማሪ ጥናት ያስፈልጋል ተባለ
በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን መዳወላቡ ወረዳ ዋሬ ቀበሌና በአጎራባች ስድስት ቀበሌዎች አለ የተባለው የዩራኒየምና የቶሪየም ማዕድናት ክምችት በሰውና በእንስሳት ላይ ጉዳት እንዳደረሰ ቢነገርም፣ እስካሁን የከፋ አደጋ አለማስከተሉን በመግለጽ ተጨማሪ ጥናት እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ባለሥልጣን…
https://www.ethiopianreporter.com/117519/
ኢትዮጵያን ያካተተ 12 የአፍሪካ ከተሞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የመሠረታዊ አቅርቦቶች ጥናት ሊደረግ ነው
ኢትዮጵያን ጨምሮ 12 የአፍሪካ ከተማዎች ተጠቃሚ ያደርጋል የተባለ የመሠረታዊ አቅርቦቶች ጥናት ሊደረግ መሆኑ ተነገረ፡፡ የአፍሪካ ከተሞች የምርምር ጥምረት ‹‹African Cities Research Consortium (ACRC)›› በኩል ተግባራዊ የሚደረገው ፕሮጀክት፣ ሦስት አንኳር ዋና ላይ ያተኮረ መሆኑን ‹‹ፎረም ፎር…
https://www.ethiopianreporter.com/117528/