Home › View all posts by EthiopianReporter.com
Blog Archives
የሥራ ፈጠራ በትምህርት ፖሊሲ ውስጥ እንዲካተት ተጠየቀ
የሥራ ፈጠራ በኢትዮጵያ የትምህርት ፖሊሲ ውስጥ መካተት እንዳለበት፣ ብራይት ፊውቸር ኢን አግሪካልቸር ፕሮጀክት አስታወቀ። ፕሮጀክቱ እ.ኤ.አ. ከ2019 ጀምሮ በኢትዮጵያ በመተግበር ላይ ሲሆን፣ ትኩረቱንም የሥራ ፈጠራን በማሳደግ ላይ አድርጎ ይሠራል።
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25517
ኢትዮጵያ ከዓለም አገሮች ዝቅተኛ የኢንተርኔት መረጃ ምንተፋ እንደሚደርስባት በጥናት ተመላከተ
በዓለም አቀፍ ደረጃ አገሮች ያላቸውን በኢንተርኔት የሚፈጸም የመረጃ ጥሰትን የተመለከተ ጥናት፣ ኢትዮጵያ ከዓለምና ከአፍሪካ አገሮች ዝቅተኛ የመረጃ ምንተፋ እንደሚደርስባት አመላከተ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25518
በኢትዮ ኢንጂነሪንግ የቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ ሠራተኞች የደመወዝ ጥያቄ አልተመለሰልንም አሉ
ሠራተኞች ሥራ አቁመው እንደነበር ይናገራሉ
የቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ ሠራተኞች ላቀረቡት የደመወዝ ጭማሪ ጥያቄ በአጭር ጊዜ ምላሽ ይሰጣችኋል ተብለው የነበረ ቢሆንም እስካሁን እየጠበቁ መሆኑን ገለጹ፡፡
ከሦስት ሳምንታት በፊት ሠራተኞች ለአራት ቀናት አካባቢ ሥራ ካቆሙ በኋላ፣ የበላይ አካላት መጥተው ጥያቄያቸውን እንደተቀበሉ ሠራተኞቹ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25519
ፓርላማው ከቱርክ መንግሥት የተገኘ 63 ሚሊዮን ዶላር ወታደራዊ ድጋፍ አፀደቀ
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ግንቦት 9 ቀን 2014 ዓ.ም. ባካሄደው ሰባተኛ መደበኛ ስብሰባ ከቱርክ መንግሥት ለወታደራዊ ፋይናንስ የተደረገን ከ63 ሚሊዮን ዶላር በላይ የገንዘብ ድጋፍ አፀደቀ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25520
የኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት ለ13 ተቋማት ዕውቅና ሰጠ
የኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት ዓለም አቀፍና ብሔራዊ መሥፈርት ላሟሉ ለስድስት የሕክምና፣ ለሁለት የፍተሻ ላብራቶሪ፣ ለሦስት የኢንስፔክሽንና ለአንድ የሰርተፊኬሽን በአጠቃላይ ለ13 ተቋማት የአክሪዲቴሽን አገልግሎት መስጠቱን አስታወቀ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25521
ከቤታቸው እንደወጡ ያልተመለሱት የብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞ ቤተሰቦች ጭንቀት ውስጥ እንደገቡ ተናገሩ
ብርጋዴር ተፈራ ማሞ ከትናንት በስቲያ ግንቦት 8 ቀን 2014 ዓ.ም. ረፋድ ላይ ከቤታቸው እንደወጡ ሳይመለሱ መቅረታቸው፣ ከፍተኛ ሥጋትና ጭንቀት እንዳደረባቸው ባለቤታቸው ለሪፖተር ተናገሩ፡፡
ባለቤታቸው ወ/ሮ መነን ኃይሌ እንደገለጹት፣ ባለቤታቸው የሚኖሩት በባህር ዳር ከተማ ነው፡፡ አዲስ አበባ የመጡት ሰሞኑን ሲሆን፣ በሰውነታቸው ውስጥ ያለውን ጥይት (በኢሕአዴግ ዘመነ መንግሥት በውጊያ ላይ እያሉ በሰውነታቸው ውስጥ ገብተው ያልወጡ ጥይቶች)ን በሚመለከት ሐኪም ለማነጋገርና ለመታከም፣ እንዲሁም አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተመደበ ልጃቸውን አስመዝግበው ለመመለስ ነበር፡፡-
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25522
መንግሥት በጦርነት የተጎዱትን ለመደገፍ 20 ቢሊዮን ብር መደበ
መንግሥት በጦርነት የተጎዱ የማኅበረሰብ ክፍሎችን መልሶ ለማቋቋም 20 ቢሊዮን ብር መመደቡን ገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ። የሚመደበው ገንዘብ በ2015 ዓ.ም. ለሚተገበር የመልሶ ማቋቋም መርሐ ግብር የሚውል መሆኑን፣ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ገልጸዋል። መንግሥት በሰሜኑ ጦርነት ለተጎዱ አካባቢዎች ድጋፍ የሚውል ከዚህ ቀደም አምስት ቢሊዮን ብር መመደቡ ይታወሳል።
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25524
የአዲስ አበባ ከተማ ሕንፃዎች ቀለም ግራጫ እንዲሆን ተወሰነ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለከተማው ‹‹የተዘበራረቀ›› የሕንፃዎች ቀለም ወጥ የሆነ ስታንዳርድ ለማውጣት ባደረገው ጥናት፣ ሁሉም ሕንፃዎች ቀለማቸው ግራጫ (ግሬይ) እንዲሆን መወሰኑን አስታወቀ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25525
የኤክስፖርት ቡና ሰውረዋል የተባሉ አሽከርካሪዎች ምርመራ እየተደረገባቸው ነው
ከቡና የሽኝት ጣቢያዎች የወሰዱትን ቡና ወደ ኤክስፖርት ማዘጋጃና ማከማቻ ሳያደርሱ ተሰውረዋል የተባሉ አሽከርካሪዎች ምርመራ እየተደረገባቸው እንደሆነ ተገለጸ፡፡ የኤክስፖርት ቡናው ተጭነውባቸው የነበሩ 18 ተሽከርካሪዎችም ተይዘዋል፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25526
‹‹ሱዳን የወረረችው የኢትዮጵያ መሬት በየትኛውም መመዘኛ ግዛታችን ስለሆነ ይመለሳል››
ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር በሚያዋስናት ድንበር በኃይል አልፋ የወረረችው መሬት በየትኛውም መመዘኛ የኢትዮጵያ ግዛት ስለሆነ ይመለሳል ሲሉ፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አስታወቁ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25527
የቆዳ አምራች ድርጅቶች ከወታደር ጫማ ሽያጭ ምርት ከፍተኛ ገቢ እንዳገኙ ተገለጸ
በተያዘው በጀት ዓመት በአሥር ወራት ውስጥ ከቆዳ አምራች ድርጅቶች በአገር ውስጥ ገበያ ለማግኘት ታቅዶ ከነበረው 104.6 ሚሊዮን ዶላር፣ 144.6 ሚሊዮን ዶላር በማስመዝገብ የዕቅዱን 138.2 በመቶ ዕድገት ማስመዝገብ መቻሉንና ይህም የተገኘው በአገር ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የወታደር ጫማ በማምረት መሆኑ ተገለጸ፡፡-
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25516
የመንግሥት የፕሮፎርማ ግዥ ከመጪው በጀት ዓመት አንስቶ በግዥ ካርድ ሊሆን ነው
የፌዴራል በጀት ተጠቃሚ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ከመጪው በጀት ዓመት አንስቶ የፕሮፎርማ ግዥ የሚፈጽሙት፣ መንግሥት ባዘጋጀው የግዥ ካርድ ሊሆን ነው፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25481
የቡና ግብይት ትመናን ለማንሳት የሚደረጉ ተግባራት መመርያ የጣሱ እንደሆኑ ቡናና ሻይ አስታወቀ
ምርት ገበያ በበኩሉ መመርያ ስለመጣሱ ያለው ነገር ባይኖርም፣ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተነጋግሮ ቀደም ብሎ የነበረውና በባለሥልጣኑ የዋጋ ገደብ አሠራር ግብይቱ እንዲቀጥል መስማማቱን አስታውቋል፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25476
ተቋማት አገልግሎት ለመስጠት ዲጂታል መታወቂን ግዴታ ማድረግ እንደሚችሉ የሚደነግግ ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ
በኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የተዘጋጀው የዲጂታል መታወቂያ ረቂቅ አዋጅ፣ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ደንበኞቻቸው አገልግሎት ለማግኘት ሲመጡ ዲጂታል መታወቂያ መያዝን ማስገደድ እንዲችሉ ፈቀደ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25477
ኢትዮጵያና ቻይና የኢንቨስትመንት ሥራ የሚመራ ቡድን ሊያዋቅሩ ነው
ኢትዮጵያና ቻይና ወደ ኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ለመሳብና ወደ ቻይና የሚደረግ የንግድ ሥራን ለማስፋፋት የመግባቢያ ሰነድ ከፈረሙ በኋላ፣ ሥራውን የሚያቀላጥፍ ከፍተኛ የጋራ የሥራ ቡድን ሊያዋቅሩ ነው፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25479
ከ235 ሺሕ ሜትሪክ ቶን በላይ ጥራጥሬና የቅባት እህል በመጋዘን ተደብቆ ተገኘ
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከ235 ሺሕ ሜትሪክ ቶን በላይ ጥራጥሬና የቅባት እህል በመጋዘን ተደብቆ መገኘቱን፣ አስታወቀ። ምርቱ ለውጭ ገበያ መቅረብ ሲጠበቅበት በተለያዩ መጋዘኖች ተደብቆ መገኘቱን፣ በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ ወ/ሮ ቁምነገር እውነቱ ለሪፖርተር ገልጸዋል።
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25478
በመሬት ጉዳይ ላይ የሚፈጠሩ ግጭቶችን ይፈታል የተባለ ስትራቴጂ ተዘጋጀ
ለኢንቨስትመንት በሚቀርቡ መሬቶች ላይ በክልሎችና በፌዴራል መንግሥት መካከል የሚፈጠሩ ልዩነቶችን ይፈታል የተባለ ስትራቴጂ መዘጋጀቱን፣ የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25482
ኦፌኮ የመበተን አደጋን ጨምሮ ሊከሰቱ ይችላሉ ያላቸውን አራት ቢሆኖች አቀረበ
የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ)፣ መንግሥት የፖለቲካ እንቅስቃሴዎችንና አገሪቱን በአግባቡ መምራት ባለመቻሉ ኢትዮጵያ ወደ ጦርነት እንደገባች ገልጾ፣ በቀጣይ የኢትዮጵያ ዕጣ ፋንታ ሊሆኑ ይችላሉ ያላቸውን አራት ቢሆኖችን አቀረበ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25483
ኢትዮጵያ ተፈናቃዮችን በሚመለከት ሕግም ሆነ ኃላፊነት የሚወስድ ተቋም የላትም ተባለ
ኢትዮጵያ ቁጥሩ እየበዛ የመጣውን የተፈናቃዮች ችግር እልባት ለመስጠት የሚያስችል የሕግ ማዕቀፍም ሆነ ሥራውን በባለቤትነት የሚሠራ ተቋም እንደሌላት ተነገረ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25484
በ300 ሚሊዮን ዶላር ሊገነቡ የነበሩ ሁለት ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ስምምነት ሊቋረጥ ነው
በአፋርና በሶማሌ ክልሎች በ300 ሚሊዮን ዶላር ሊገነቡ የነበሩት የጋድና የዲቼቶ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ስምምነት ሊቋረጥ መሆኑን፣ የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25485
መንግሥት ከኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ኪራይ ግማሽ ቢሊዮን ብር ማጣቱን አስታወቀ
በፓርኩ ውስጥ የሚገኙ ድርጅቶች በአሁኑ ጊዜ ወደ ሥራ መመለሳቸው ቢገለጽም፣ የሥራ ማስኬጃ ብድሮችና ሌሌች ድጋፎች ለማቅረብ ጥናት እየተደረገ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ ገልጸዋል፡፡ ‹‹ሕወሓት እስከ ደብረ ሲና ድረስ ጥቃት በከፈተበት ወቅት ብዙ ጉዳት ደርሷል፡፡ የደብረ ብ…………………
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25486
ኢትዮ ቴሌኮም 110 ሺሕ የሚደርሱት ደንበኞቹ 5ጂን መጠቀም የሚችሉበት ቀፎ እንዳላቸው አስታወቀ
የ5ጂ የሞባይል ቴክኖሎጂ በቅድመ ሙከራ ደረጃ ተግባራዊ ማድረግ የጀመረው ኢትዮ ቴሌኮም፣ በኔትወርኩ ካሉት አጠቃላይ ደንበኞች 110 ሺሕ የሚሆኑት አገልግሎቱን መጠቀም የሚችሉበት ቀፎ ባለቤት እንደሆኑ አስታወቀ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25455
ኢዴፓ በአገራዊ ምክክሩ ላይ ለመሳተፍ እንዲችል የተጣለበት ዕገዳ እንዲነሳለት ጥያቄ አቀረበ
የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) በምርጫ ቦርድ የተጣለበትን ዕገዳ እንዲነሳለት የሚያስችል ድጋፍ እንዲያደርግለት ለአገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ጥያቄ አቀረበ፡፡ ከ22 የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች መካከል የ17 የኢዴፓ ብሔራዊ ምክር ቤትና ኦዲት ኢንስፔክሽን አባላት ፊርማ ያረፈበት የድጋፍ መጠየቂያ ደብዳቤ ግንቦት 2 ቀን 2014 ዓ.ም. ማስገባቱን የፓርቲው የቀድሞ ፕሬዚዳንት አቶ አዳነ ታደሰ ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25456
ኢዜማ ከፍተኛ አመራሮቹን ለመምረጥ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታወቀ
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) በግንቦት ወር መጨረሻ ሊያካሂድ ወጥኖ የነበረውን አንደኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔውን ሰኔ 11 እና 12 2014 ዓ.ም. ለማድረግና የፓርቲውን ከፍተኛ አመራሮችም በዚሁ ጉባዔ ለመምረጥ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ገለጸ።
–
https://ethiopianreporter.com/article/25457
በታላቁ ህዳሴ ግድብ ላይ ዓሳ የማርባት ሥራ ተፈቀደ
በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ የዓሳ ማርባት ሥራ መፈቀዱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የዓሳ ሀብት ልማት ዕድሎችና ተግዳሮቶችን በተመለከተ የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ከዘርፉ ባለድርሻዎች ጋር ማክሰኞ ግንቦት 2 ቀን 2014 ዓ.ም. ምክክር ያደረገ ሲሆን፣ በዚሁ ወቅትም ኢትዮጵያ ከፍተኛ የዓሳ ሀብት ያላት ቢሆንም በተገቢው መንገድ ያልተያዘና ጥቅም ላይ ያልዋለ መሆኑ ተገልጿል።
–
https://ethiopianreporter.com/article/25461
አብን የፓርቲውን አመራር በአቋራጭ ለመቆጣጠር የሚደረግ ጥረትን እንደማይታገስ አስታወቀ
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በፓርቲው በ13 ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ላይ ከመጨረሻ ማስጠንቀቂያ እስከ ማገድ የደረሰ ዕርምጃ ከወሰደ በኋላ፣ የፓርቲውን አመራር በአቋራጭ ለመቆጣጠር የሚደረግ ጥረትን እንደማይታገስ አስታወቀ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25462
በአጎአ የሚጎዱ ኩባንያዎች ምርታቸውን በአገር ውስጥ እንዲያቀርቡ ጥናት እየተደረገ ነው
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን፣ ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ከኮታና ከቀረጥ ነፃ የንግድ ዕድል (አጎአ) ተጠቃሚነት በመሰረዟ ምክንያት፣ ጉዳት የሚደርስባቸው የውጭ ኩባንያዎች ምርቶቻቸውን በአገር ውስጥ የሚያቀርቡበት አማራጭ ላይ ጥናት እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ፣ እስካሁን ድረስ በአጎአ ምክንያት ሥራውን ያቋረጠ ኩባንያ እንደሌለ የገለጸ ቢሆንም፣ ከግንቦት ወር በኋላ የዕድሉ መቋረጥ ተፅዕኖ በኩባንያዎቹ ላይ በግልጽ ይታያል የሚል ሥጋት አለው፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25463
ልማት ባንክ ለ34 ሺሕ ሠልጣኞች 20 ቢሊዮን ብር ብድር አዘጋጀ
ባንኩ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች ብድር ወስደው ወደ ሥራ እንዲገቡ ለማድረግ ከግንቦት 1 እስከ 5 ቀን 2014 ዓ.ም. የሚቆይ ሥልጠና በመስጠት ላይ መሆኑን፣ በሥልጠናውም 34,000 ሠልጣኞች እንደሚሳተፉ የልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ዮሐንስ አያሌው (ዶ/ር) ገልጸዋል። ከዓለም ባንክ ጋር በመተባበር የተዘጋጀው ሥልጠና በ20 ከተሞችና በ32 ማዕከላት በመላ አገሪቱ ለሦስተኛ ጊዜ የሚሰጥ መሆኑን አክለዋል።
–
https://ethiopianreporter.com/article/25464
በኦሮሚያ ክልል ታስረው የነበሩ 59 የምርት ገበያ ሠራተኞች ተለቀቁ
በኦሮሚያ ክልል የፀጥታ ኃይል ታስረው የነበሩ 59 የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ሠራተኞች ከእስር ቢለቀቁም፣ የታሸጉት የምርት ገበያው ቅርንጫፎች ግን እስካሁን አልተከፈቱም፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25465

በታኅሳስ ወር ላይ መንግሥት የነዳጅ ድጎማን በሒደት ለማንሳት ማሰቡን ማስታወቁ ይታወሳል፡፡ ከዚያ በኋላ በነበሩ ወራት ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪዎች በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ላይ ሲደረግም ታይቷል፡፡ ቅዳሜ ሚያዝያ 29 ቀን 2014 ዓ.ም. ይኸው ቀጥሎ 31.74 ብር በሊትር የነበረው ቤንዚን በአማካይ የአምስት ብር ጭማሪ በማሳየት 36.87 ብር በሊትር እንዲሸጥ መንግሥት ወስኗል፡፡ ይህ ጭማሪ የዓለም የነዳጅ ምርቶች ዋጋ ማሻቀብ ያስከተለው ነው ቢባልም፣ ነገር ግን መንግሥት የነዳጅ ድጎማን ከላዩ ላይ የማንሳት ፍላጎቱን ለማሳካት የተደረገ ዕርምጃ መሆኑ ነው የሚነገረው፡፡
በሚያዝያ ወር ብቻ ለነዳጅ ከ12.8 ቢሊዮን ብር በላይ ድጎማ ማድረጉን የሚገልጸው መንግሥት፣ በ2014 ዓ.ም. በአሥር ወራት ውስጥ ለዘርፉ 73.5 ቢሊዮን ዶላር መደጎሙን ሲናገርም ተደምጧል፡፡ ይህን ሁሉ የነዳጅ ድጎማ ወጪ በመቀነስ ዘርፉ በዓለም ገበያ እንዲመራ በማድረግ ገንዘቡን ለሌሎች ልማቶች እንደሚያውል፣ እንዲሁም የነዳጅ ኮንትሮባንድ ንግድን ለመቅረፍ ማቀዱን የሚናገረው መንግሥት የነዳጅ ድጎማው ይበቃኛል እያለ ይመስላል፡፡ ይሁን እንጂ አገሪቱ አሁን ባለችበት የኢኮኖሚና የፖለቲካ ቀውስ ላይ ተጨማሪ ተፅዕኖ ያመጣል ብለው የፈሩ ወገኖች፣ የነዳጅ ድጎማው እንዲቀንስና የነዳጅ ዋጋ እንዲጨምር መደረጉን አጥብቀው እየተቹት ነው፡፡ ዜጎች በኑሮ ውድነትና በዋጋ ንረት በሚፈተኑበት በዚህ ወቅት ድጎማን ማንሳት የነዳጅ ገበያ አለመረጋጋት ከመፍጠር ተጨማሪ፣ የኢኮኖሚና የፖለቲካ ቀውስ ያስከትላል የሚለው ፍራቻ ብዙኃኑን ማኅበረሰብ ማሳሰቡ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ጨምሮ በተለያዩ መንገዶች በሚንፀባረቁ ሐሳቦች ይሰማል፡፡
የነዳጅ ዋጋ ጭማሪው ከመነገሩ በፊት ‹‹የነዳጅ ጭማሪና ድጎማ›› በሚል ርዕስ የፓናል ውይይት ቀጠሮ ለእሑድ ሚያዝያ 30
የልማት ድርጅቶች መሠረታዊ የፍጆታ ዕቃዎችን በዱቤ እንዲያስገቡ ተፈቀደላቸው
እየከፋ የመጣውን የዋጋ ግሽበት ለማርገብና ኢኮኖሚ ላይ የሚያሳድረው ተፅዕኖ ለመቀነስ መንግሥት መሠረታዊ ፍጆታዎች በዱቤ ከውጭ እንዲገቡ መፍቀዱን አስታወቀ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ትናንት ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው ስኳር፣ ዘይትና ስንዴን በዱቤ ወይም ዲፈርድ ሌተር ኦፍ ክሬዲት አሠራርን በመጠቀም ማስገባት ተፈቅዷል፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25466
በጋዜጠኞች ላይ የሚደረግ ጫናን ለማስቀረት የፀጥታ አካላትን ያቀፈ የምክክር ፎረም ሊመሠረት ነው
ፖሊስ፣ ፍርድ ቤትና የፀጥታ አካላትን ጨምሮ ለመንግሥት አመራሮች መሠረታዊ የጋዜጠኝነት ሚናን በተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥልጠና እየተሰጠ መሆኑ ተነገረ፡፡ የፀጥታ አካላትን ያቀፈ የምክክር ፎረም በመመሥረት በጋዜጠኞችና ሚዲያዎች ላይ እየደረሰ ያለውን ጫና ለመቅረፍ መታቀዱም ተነግሯል፡፡ የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኒስኮ) የኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ካውንስል ጋር በመተባበር ግንቦት 1 ቀን 2014 ዓ.ም. ባዘጋጁት የዓለም የፕሬስ ነፃነት ቀን መታሰቢያ መድረክ፣ በኢትዮጵያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሚዲያዎችና ባለሙያዎቻቸው ላይ የሚደርሰው ጫና መባባሱ ተነግሯል፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25467
የቻይናና ኢትዮጵያ መንግሥትታት የኢንቨስትመንት ስምምነት ሊፈጽሙ ነው
የኢትዮጵያና የቻይና መንግሥታት፣ የቻይና ባለሀብቶች በተለየ ሁኔታ በኢትዮጵያ መዋለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ የሚያደርግ የመግባቢያ ስምምነት ሊፈራረሙ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ነገ ሐሙስ ግንቦት 4 ቀን 2014 ዓ.ም. በሁለቱ መንግሥታት መካከል ይደረጋል ተብሎ የሚጠበቀው ስምምነት፣ የቻይና መንግሥት ባለሀብቶቹ በኢትዮጵያ የተለያዩ ዘርፎች ላይ ኢንቨስት እንዲያደርጉ የሚገፋና ኢትዮጵያም ለእነዚህ ባለሀብቶች አማራጮችን እንድታቀርብ የሚያስገድድ ነው፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25468

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት፣ የመንግሥት ባለሥልጣናት የአገራዊ ምክክሩን ሒደት አስመልክቶ አስተያየት ከመስጠትና ጥርጣሬን የሚጭሩ መልዕክቶችን ከማስተላለፍ እንዲቆጠቡ ጠየቀ፡፡ ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔውን ያደረገው ምክር ቤቱ፣ አገራዊ ምክክሩን አስመልክቶ ለሰዓታት የቆየና በአለመግባባቶች የታጀበ ውይይት ካደረገ በኋላ፣ በአብላጫ ድምፅ አገራዊ ምክክር ኮሚሽኑን እየደገፈ ለመቀጠል ወስኗል፡፡
ሐሙስ ሚያዝያ 17 ቀን 2014 ዓ.ም. 53 የፖለቲካ ፓርቲዎች በተገኙበት ጠቅላላ ጉባዔውን ያደረገው ምክር ቤቱ፣ በጉባዔው መጨረሻ በሰጠው የአቋም መግለጫ፣ ከአገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ምሥረታ ማግስት ጀምሮ በመንግሥት አካላት በኩል የታዩ የግልጽነት ጉድለቶች በሒደቱ ላይ ጥርጣሬ እንዲፈጠር ማድረጋቸውን ገልጿል፡፡ ምክር ቤቱ አገራዊ ምክክሩን ከምርጫው አስቀድሞ ለማስጀመር ከፍተኛ ጥረት እንዳደረገ ጠቅሶ፣ ‹‹ይሁን እንጂ መንግሥት ለጉዳዩ በሰጠው ዝቅተኛ ቦታና ትኩረት፣ ብሔራዊ ምክክሩ ሳይጀመር ወደ ምርጫ ከመገባቱም ባሻገር፣ አገራችን ወደ ለየለት ጦርነት ገብታለች፤›› ብሏል፡፡
ባለፉት ወራት ውስጥም ኮሚሽኑን የማቋቋም ሥራን ሲያስተባብሩ የነበሩ የመንግሥት አካላት ለፖለቲካ ፓርቲዎች ሥጋትና ጥያቄ በቂ ትኩረት ሳይሰጡ፣ ኮሚሽኑን የማቋቋም ሥራውን በአጭር ጊዜ ማገባደዳቸውን ጠቁሟል፡፡ አንዳንድ የመንግሥት ባለሥልጣናት የአገራዊ ውይይቱን ተሳታፊዎች፣ አጀንዳዎችና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን አስመልክቶ አስተያየት ከመስጠትና የሒደቱን ገለልተኝነት አስመልክቶ ጥርጣሬ ሊጭሩ የሚችሉ መልዕክቶችን ከማስተላለፍ እንዲቆጠቡ ጠይቋል፡፡
አክሎም፣ ‹‹የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ተቋቁሞ ባለበትና ኮሚሽነሮች ተመድበው ሥራ በጀመሩበት በአሁኑ ወቅት፣ የመንግሥት ባለሥልጣናት ሒደቱን አስመልክቶ የሚሰጡት አስተያየት እንዲቆም፤›› በማለት አሳስቧል፡፡
ምክር ቤቱ ለአንድ ቀን ባደረገው ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ዓመታዊ ሪፖርት ከማቅረብና አገራዊ ምክክሩን አስመልክቶ አቋም ከመያዝ ባሻገር፣ አዲስ

በሚድሮክ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ኃላፊነታቸው ወደ 12 ሺሕ ሠራተኞችን የያዙ ከ27 ያላነሱ ድርጅቶችን አንድ ላይ አስተዳድረዋል፡፡ ከአቪዬሽን ዘርፍ አንድ ብሎ የጀመረው የሙያ ሕይወታቸው አሁን እስከ ሚገኙበት የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንትነት ድረስ ረዥም ታሪክ ያለው ነው፡፡ በትምህርት በኩል ከአንድም ሁለት ፒኤችዲ ዲግሪዎችን ጨምሮ ብዙ ሥልጠናዎችንና ትምህርቶችን እስከ ውጭ አገሮች ድረስ ገብይተዋል፡፡ በብዙ መለኪያዎች በዕውቀታቸው ብቻ ሳይሆን በሳለፉት የሥራ ሕይወትም፣ በአመራርነት ሁለገብ ዕውቀትና ልምድ ካላቸው ሰዎች ተርታ የሚሠለፉ ናቸው፡፡ የዛሬው ቆይታ ዓምዳችን እንግዳ የሆኑት አረጋ ይርዳው (ዶ/ር) ላለፉት 14 ዓመታት ስለቆዩበት የትምህርት ዘርፍ፣ በተለይም ስለግል ከፍተኛ ትምህርት ሰፊ ውይይት ከሪፖርተር ጋር አድርገዋል፡፡ ለረዥም ዓመታት በሥራ አመራር ዘርፍ ያሳለፉ እንደ መሆናቸው ስለአመራርነት ልምድና ዕውቀታቸውን አካፍለዋል፡፡ ወደ ፖለቲካው እንደማያዘነብሉ በግልጽ ቢናገሩም፣ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ እንደሚታዘብ እንደ አንድ አንጋፋ ምሁር ‹‹መጨካከናችን በዝቷል›› ያሉበትን የግል ምልከታቸውን አጋርተዋል፡፡ አንጋፋው ምሁር የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አረጋ ይርዳው (ዶ/ር) ከዮናስ አማረ ጋር ያደረጉት ቆይታ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
ሪፖርተር፡- እንደ አገር በትምህርት ዘርፍ የገጠመው ፈተና እንዴት የሚገለጽ ነው?
አረጋ (ዶ/ር)፡- በትምህርት ዘርፍ ያጋጠመን ችግር በሌሎች መስኮች እንዳጋጠመን ዓይነት ችግር ነው፡፡ በመንግሥት ደረጃ ስታየው ትምህርት ከሥራዎቹ አንዱ ነው፡፡ ትምህርት ልዩ ትኩረት ያስፈልገዋል የሚባለው የትውልድ ቀረፃ ጉዳይ በመሆኑ ነው፡፡ ውጤቱ በ20 እና በ30 ዓመታት የሚለካ ስለሆነ፣ ችግሩን ነገ ጠዋት እናስተካክላለን ልንለው ስለማንችልና የዛሬ ብልሽቱ ለብዙ ጊዜ የሚዘልቅ በመሆኑ ነው ትምህርት ይተኮርበት የሚባለው፡፡ ከዚህ ውጪ ግን ሌሎች

እ.ኤ.አ. ዲሴምበር 25 ቀን 1991 የአውሮፓውያኑ ገና በሚከበርበት ዕለት፣ ሚካኤል ጎርባቾቭ በቴሌቪዥን መስኮት ብቅ ብለው ከሶቭዬት ኅብረት ፕሬዚዳንትነት መልቀቃቸውን በይፋ አወጁ፡፡ ይህ አጋጣሚ የታላቂቱ አገር ሶቭዬት ኅብረት መፈራረስን አስከተለ፡፡ በዚህም ወደ 15 አገሮች ተከፋፈለች፡፡ በቅርቡ የተለቀቀው ባለሁለት ክፍል የዶቼ ቬሌ “The red Army” ወይም ‹‹ቀዩ ጦር›› የተባለ ዶክመንተሪ እንደተረከው፣ በሶቪዬት ኅብረት መፈራረስ የተነሳ 25 ሚሊዮን የሩሲያ ተወላጆች (የሩሲያ ቋንቋ ተናጋሪዎች) በወጡበት የሌላ አገር ዜጋ ተብለው ቀሩ፡፡
ዛሬ በዩክሬን የተፈጠረውና ዓለምን እያወዛገበ ያለው ግጭት የሶቭየት ኅብረት መፈራረስ ውጤት ነው ይባላል፡፡ ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ጦር የተማዘዘችው በዩክሬን ባሉ የሩሲያ ቋንቋ ተናጋሪዎች ላይ በደል ይፈጸማል በሚል መሆኑን ብዙዎች ያወሱታል፡፡ ሶቭዬት ኅብረት ስትፈራርስና ብዙ አገሮች ነፃ ሲወጡ ሰላምና ነፃነት በተሻለ ሁኔታ እናገኛለን የሚል ምኞት ቢኖራቸውም፣ ብዙዎቹ የተመኙትን ማግኘታቸው ግን ያጠራጥራል፡፡ በአዋጅ የፈረሱት የሶቭዬት አካል የነበሩ አገሮች ዛሬም ቢሆን የኢኮኖሚ ዕድገትና መረጋጋት ለመፍጠር እንደሚቸገሩ ነው የዶቼ ቬሌ ‹‹ቀዩ ጦር›› ዶክመንተሪ ከሊቱኒያ እስከ ዩክሬንና ሩሲያ እያዟዟረ ሊያሳይ የሚሞክረው፡፡
አያድርስና ታላቋ ኢትዮጵያ የሆነ ቀን ፈረሰች ቢባልስ? እንደ ሶቪዬት ኅብረት ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ1922 የተፈጠረች አገር ባለመሆኗ፣ በአዋጅ አትፈርስም ቢባልም ነገር ግን ጨርሶ አይፈጠርም ብሎ ማሰብ እንደማይቻል ብዙዎች ሥጋታቸውን ይገልጻሉ፡፡ ኢትዮጵያ አሁን ከምትገኝበት ሁኔታ አኳያ አይመጣም ብሎ ነገሮችን ከመዝጋት፣ የከፋ ሁኔታ ሊፈጠር ይችላል ብሎ ማሰብም ተገቢ መሆኑን ነው የሚያሳስቡት፡፡
ይህን ሥጋት ከሚጋሩ ወገኖች አንዱ የሆኑት የሕግ ባለሙያው አቶ መንግሥቱ
ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበት የደመወዝ ቦርድ እንዲያቋቁም ተጠየቀ
የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሰማኮ) እና ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን መንግሥት ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበትን የደመወዝ ቦርድ በአስቸኳይ እንዲያቋቁም ጠየቁ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25413
በሚያዚያ ወር ብቻ ከ12.8 ቢሊዮን ብር በላይ ለነዳጅ ድጎማ እንደተደረገ ተገለጸ
እስከ ሚያዚያ ወር ማጠናቀቂያ ድረስ በአንድ ወር ብቻ ከ12.8 ቢሊዮን ብር በላይ የነዳጅ ድጎማ መደረጉ የታወቀ ሲሆን፣ ከሐምሌ 2014 ዓ.ም. አንስቶ በጠቅላላው ባለፉት አሥር ወራት በመንግሥት የተደረገው የተመዘገበ የድጎማ መጠን ከ73.5 ቢሊዮን ብር በላይ ደርሷ ተብሏል፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25415
የሲሚንቶ ፋብሪካዎች አከፋፋይ ወኪሎቻቸውን ከግብይት ሥርዓቱ እንዲያስወጡ ታዘዙ
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ምርቶቻቸውን የሚያከፋፍሉላቸውን ወኪሎች (ኤጀንት) ከገበያ ሥርዓት ውስጥ አስወጥተው ምርታቸው በቀጥታ እንዲሸጡ አዘዘ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25416
ያልተላለፉ የጋራ መኖሪያ ቤቶች እስከ ሰኔ 30 ተጠናቀው እንደሚተላለፉ ተገለጸ
የአዲስ አበባ ቤቶች ኮርፖሬሽን ግንባታቸው ያልተጠናቀቁ ከ19 ሺሕ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን እስከ ሰኔ 30 ቀን 2014 ዓ.ም. አጠናቆ ለባለ ዕድለኞች እንደሚያስተላልፍ አስታወቀ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25418
በአደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን ላይ የወንጀል ምርመራ እንዲጀመር ፓርላማው አዘዘ
ከኦዲት ግኝት ጋር በተያያዘ በቅርቡ በገንዘብ ሚኒስቴር ቅጣት በተጣለበት የብሔራዊ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ላይ፣ ፍትሕ ሚኒስቴር ምርመራ አድርጎ የወንጀል ተጠያቂነት የሚያስከትሉ ጥፋቶች ካሉ ክስ እንዲመሠረት ታዘዘ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25419
ፍርድ ቤቶች ተከላካይ ጠበቃና አስተርጓሚዎችን በአፋጣኝ መመደብ ላይ ሊሠሩ እንደሚገባ ተገለጸ
የፌደራል ፍርድ ቤቶች በጎ የተገልጋይ ምላሽ ካገኙባቸው አገልግሎቶች በሻገር ዝቅተኛ ዕርካታ የሚስተዋልባቸውን ተከላካይ ጠበቃና አስተርጓሚዎችን በአፋጣኝ የመመደብ አገልግሎቶች ላይ ሊሠሩ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡
፟
https://ethiopianreporter.com/article/25421
የኤሌክትሪክ አገልግሎት ለተቋረጠባት ላሊበላ ከተማ ከዓመት በኋላ አገልግሎቱን ለመስጠት እየተሠራ ነው
በጦርነቱ ምክንያት አገልግሎት ለአንድ ዓመት ለተቋረጠባት ላሊበላ ከተማ ከሌላ የኤሌክትሪክ መስመር ጥቅም ላይ ሊውል መሆኑን፣ የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ።
በብሔራዊ ባንክ ሕግ መሠረት የመመሥረቻ ፈቃድ ከተሰጠ በኋላ ወደ ሥራ ሲገባ የሥራ ማስጀመርያቃድ (ኦፕሬሽን ላይሰንስ) ስለሚያስፈልግ አማራ ባንክ ባለፈው ሳምንት ለብሔራዊ ባንክ ጥያቄ ማቅረባቸውን ወ/ሮ መሰንበት ሸንቁጤ የቀድሞ የባንኩ ፕሮጀክት ማናጀር ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡
ባንኩ ከሁለት ሳምንት በኋላ ማለትም ግንቦት 21 ቀን 2014 ዓ.ም. ዋና መሥሪያ ቤቱን ለመክፈት በዝግጅት ላይ መሆኑን ወ/ሮ መሰንበት ገጸዋል፡፡

የተሟላ የሰው ኃይል፣ ለሠራተኞች ምቹ የሆነ ቦታና የባንኩ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ከተሟላ በኋላ ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ እንዲሰጠው ይጠየቃል፡፡
ከወር በፊት በነበረው አጠቃላይ የአማራ ባንክ የመሥራቾች ጉባዔ እስከ ግንቦት 21 ቀን 2014 ዓ.ም. ድረስ ወደ ሥራ መግባት የሚያስችለውን ተግባር በሙሉ ማከናወን እንዳለበት አቅጣጫ መሰጠቱን ወ/ሮ መሰንበት ተናግረዋል፡፡
በማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ ባንኩ ሥራ መጀመሩንና ሌሎች ስለባንኩ የሚገለጹ በሙሉ የሐሰት መረጃዎች ናቸው ሲሉ ወ/ሮ መሰንበት ገልጸዋል፡፡
በኮቪድ-19 ወረርሽኝና በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ምክንያት ስብሰባዎች መከልከሉ የባንኩ ወደ ሥራ የሚገባበት ቀን እንዲዘገይ አድርጎታል፡፡ በተጨማሪም ከ185 ሺሕ በላይ ባለአክሲዮኖች መረጃዎች ለብሔራዊ ባንክ ሲላክ፣ የብሔራዊ ባንክ ከፍተኛ የሆነ ቁጥጥር ማድረጉና ባለአክሲዮኖች የሚሞሉት ፎርም በትክክል አለመሞላት እንዲዘገይ ካደረጉ ምክንያቶች መካከል ይጠቀሳሉ፤›› ሲሉ ወ/ሮ መሰንበት ለሪፖርተር አስረድተዋል፡፡
የኢትዮጵያን የፖለቲካ አለመረጋጋት ጨምሮ ከላይ የተጠቀሱት ምክንያቶች ቢፈጠሩም፣ ከሌሎች በምሥረታ ላይ ከሚገኙ ባንኮች አንፃር ዘገየ የሚባል አይደለም በማለት የተናገሩ ደግሞ አቶ አስቻለው ታምሩ የባንኩ የብራንዲንግና ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር ናቸው፡፡
በብሔራዊ ባንክ መመርያ መሠረት ባንኮች የሥራ እንቅስቃሴ ለመጀመር ጥያቄ ሲያቀርቡ ለሥራው ዝግጁ
እናት ፓርቲ የሰሞኑን ግጭት ያባባሱ ባለሥልጣናትና የመገናኛ ብዙኃን ለሕግ እንዲቀርቡ ጠየቀ
እናት ፓርቲ በሰሞኑ ግጭት የተሳተፉ፣ ያባባሱ፣ የዕልቂት አዋጅ ነጋሪዎች፣ ባለሥልጣናት፣ ተቋማትና የመገናኛ ብዙኃን ያላቸው ተሳትፎ በውል ተጣርተው ሕግ ፊት እንዲቀርቡ ጥያቄ አቀረበ፡፡
፟
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25397
በጦርነቱ የወደሙ የመንግሥታዊ ተቋማት መረጃዎች እንደገና እየተደራጁ መሆናቸው ተገለጸ
በሰሜን ኢትዮጵያ በአማራና በአፋር ክልሎች ሲካሄድ በነበረው ጦርነት፣ በሕወሓት ታጣቂዎች ወድመዋል የተባሉትን የተቋማት መረጃ እንደገና ለማደራጀት የሚረዳ ጥናት እንዳደረገ ያስታወቀው የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን፣ በክልሎቹ ተቋማት የወደመውን መረጃ መልሶ የማደራጀት ሥራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡
—
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25389
የመድኃኒት አስመጪ ወኪሎች ብዛት ገደብ ቢነሳም በአዲሱ አሠራር እየተገለገሉ አይደለም
የመድኃኒት አስመጪ ወኪሎች ሦስት ብቻ እንዲሆኑ የሚያስገድደው አሠራር ቢነሳም፣ በርካታ አስመጪዎች በአዲሱ አሠራር እየተገለገሉ አለመሆኑን የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ገለጸ።
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25391
የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ክለሳ ረቂቅ መጠናቀቁ ታወቀ
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ኢትዮጵያ ካዘጋጀችው የአሥር ዓመታት የልማት ዕቅድ ጋር ተጣጥሞ ለማስኬድ እንዲቻል፣ ከዚህ ቀደም የነበረውን የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ክለሳ አድርጎ ረቂቁን እንዳጠናቀቀ አስታወቀ፡፡
፟
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25392
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምርጫን በበጀት ዓመቱ ለማጠናቀቅ ማቀዱን ምርጫ ቦርድ አስታወቀ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአብዛኛዎቹ የምርጫ ክልሎቹ ምርጫ ባለመካሄዱ እስካሁን መንግሥት መመሥረት ባልቻለው ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚደረገውን ምርጫ፣ በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ላይ ለማጠናቀቅ ማቀዱን አስታወቀ፡፡
፟
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25393
ባንኮች ዕዳቸውን መክፈል ባልቻሉ ሆቴሎች ላይ ለጊዜው ሐራጅ እንዳያወጡ ተጠየቀ
ዕዳቸውን መክፈል ባልቻሉ ሆቴሎች ላይ ባንኮች የሚያወጡት ሐራጅ ለጊዜው እንዲያቆሙ፣ የኢትዮጵያ ሆቴልና መሰል አገልግሎት ሰጪዎች አሠሪዎች ፌደሬሽን ጠየቀ።
፟
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25395
ከተሞች ሀብታቸውን አስይዘው እንዲበደሩ የሚያስችል የሕግ ማዕቀፍ እየተዘጋጀ ነው
ከተሞች ያላቸውን እርግጠኛ ንብረት (Real Property) እንደ ማስያዣ ተጠቅመው ብድር እንዲወስዱ የሚያስችል፣ የከተሞች ፋይናንስ ስትራቴጂ ረቂቅ ሰነድ ተዘጋጀ፡፡
፟
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25398
ዒድ አልፈጥር በዓል በተከሰተው ሁከት ሳቢያ በርካታ ተጠርጣሪዎች መያዛቸውን መንግሥት አስታወቀ
ሰኞ ሚያዝያ 24 ቀን 2014 ዓ.ም. በተከበረው 1443ኛ የዒድ አልፈጥር በዓል ላይ በአዲስ አበባ ከተማ ከተፈጠረው ሁከትና ብጥብጥ ጋር በተያያዘ ‹‹በግንባር ቀደምትነት የተሳተፉ›› ያላቸውን 76 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን፣ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ፡፡ ግብረ ኃይሉ ግለሰቦችና ቡድኖች በመስቀል አደባባይ በተለምዶ የቀይ ሽብር ሰማዕታት መታሰቢያ ሙዚየም አጠገብ፣ ‹‹ለብጥብጥ መነሻ በማይሆን ምክንያት›› ረብሻና ሁከት አስነስተዋል የሚል ክስ አቅርቧል፡፡
፟
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25399
የፖለቲካ ፓርቲዎች ስለሴቶች ፖለቲካዊ ተሳትፎ ያላቸው አመለካከት አስደንጋጭ መሆኑ ተገለጸ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአገሪቱ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ሴቶች ፖለቲካ ውስጥ እንዳይገቡ በግልጽ ‹‹የማስፈራራት፣ የማሸማቀቅ፣ ነውር ድርጊት›› እንደሚፈጽሙ፣ ያጋጠሙት ሁኔታዎች የሚያስደነግጡና የሚያሳዝኑ መሆናቸውን አስታወቀ፡፡
፟
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25400
Reporter Amharic

የሕግ የበላይነትን የ11ኛ ክፍል የሲቪክ ትምህርት ምዕራፍ ሁለት በሚከተለው መንገድ ይተነትነዋል፡፡ ‹‹Rule of law means that all citizens are subject to the law and equal under the law. Law is supreme in the country. No person or government organ is above the law.›› ወደ አማርኛ ሲመለስ፣ ‹‹የሕግ የበላይነት ማለት ሁሉም ዜጋ ከሕግ በላይ አይደለም፣ እንዲሁም በሕግ ፊት እኩል ነው ማለት ሲሆን፣ ሕግ በአንድ አገር ውስጥ ፍፁም የበላይ መሆኑን ያመላክታል፡፡ በሕግ የበላይነት መርሕ መሠረት በአንድ አገር ውስጥ ማንም ዜጋም ሆነ የመንግሥት ተቋም ከሕግ በላይ አይደለም፤›› ተብሎ መተርጎም ይችላል፡፡
በተለያዩ የሕግና የፖለቲካ ትንተናዎች የሕግ የበላይነት ጽንሰ ሐሳብ ከፍ ያለ ቦታ ተሰጥቶት ይገኛል፡፡ የሕግ የበላይነት (Rule of Law) ከዴሞክራሲ መርሆዎች አንዱ ነው ተብሎም ይታሰባል፡፡ የሕዝብ ሉዓላዊነት፣ የብዙኃን የበላይነት፣ ሰብዓዊ መብት፣ እኩልነት፣ ወዘተ እየተባሉ ከሚዘረዘሩ የዴሞክራሲ መርሆዎች አንዱ የሕግ የበላይነት መሆኑን ከበርካታ መዛግብት ማረጋገጥ ይቻላል፡፡ የሕግ የበላይነት፣ ፍትሕ፣ ወንጀልና ሕግ አከባበር በ11ኛ ክፍል ብቻ ሳይሆን፣ በተለያዩ ክፍሎች በሲቪክስና በሌሎች ትምህርት ምዕራፎች ላይ ተደጋግመው የሚሰጡ መሠረታዊ የሕግ ጽንሰ ሐሳቦች ናቸው፡፡ በሥነ ሕግ ትምህርት ብቻ ሳይሆን ወደ ላይም ሆነ ወደ ታች ባሉ የትምህርት እርከኖች ይነስም ይብዛ እነዚህን መሠረታዊ ጽንሰ ሐሳቦች ትውልዱ በትምህርት እየቀሰመ የሚያድግበት ዕድል መኖሩን ከዚህ ሁኔታ መገመት ይቻላል፡፡
ይሁን እንጂ የነቃ የሕግ ግንዛቤ ያለው ማኅበረሰብ እየተፈጠረ ነው ተብሎ በሚገመትባት ኢትዮጵያ፣ በአሁኑ ወቅት
የተማረ የሰው ኃይል ኩብለላ ለግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፈተና መሆኑን ጥናቶች አመለከቱ
ከሚያዝያ 19 እስከ 20 ቀን 2014 ዓ.ም. ለሁለት ቀናት በተስተናገደው የአፍሪካ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ኮንፈረንስ፣ የታዳጊ አገሮች የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተባብረው መሥራት ባለመቻላቸው፣ የተማረ ሰው ኃይል ኩብለላ ለዘርፉ ከባድ ፈተና መሆኑን በቀረቡ ጥናቶች ተገለጸ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25358
ሚዲያዎች ከመንግሥት ተቋማት መረጃ ለማግኘት ፈተና እንደሆነባቸው የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን አስታወቀ
የመንግሥት ተቋማት ለሚሠሩት ሥራ ተገቢውን መረጃ የመስጠት ኃላፊነት ቢኖርባቸውም፣ ፈቃደኛ አለመሆናቸውንና ጉዳዩ አዳጋች በመሆኑ ለሚዲያዎች መረጃ በማይሰጡ አካላት ላይ ተጠያቂነት የሚረጋገጥበት ሥርዓት እንዲዘረጋና የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአትኩሮት እንዲሠራበት፣ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መሐመድ ኢድሪስ ጠይቀዋል፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25359
የፌዴራልና የክልል መንግሥታት በሃይማኖት ሰበብ ደም ለማፋሰስ በሚሠሩ አካላት ላይ ሕጋዊ ዕርምጃ እንዲወስዱ ተጠየቀ
የፌዴራልና የክልል መንግሥታት ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ ዜጎችን ደም ሊያፋስሱ በሚሠሩ አካላት ላይ ሕጋዊ ዕርምጃ እንዲወስዱ፣ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔን ጨምሮ፣ የተለያዩ ፖለቲካ ፓርቲዎችና የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ በየፊናቸው ባወጡት መግለጫ ጠየቁ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25361
በዋጋ ንረት ምክንያት ግንባታቸው ላልተጠናቀቁ መንግሥታዊ የግንባታ ፕሮጀክቶች የውል ማሻሻያ ሊደረግ ነው
በዓለም አቀፍና አገራዊ ምክንያቶች የተነሳ በኮንስትራክሽን ግብዓቶች ላይ የተፈጠረን የዋጋ ንረት ለማስተካከል ሲባል፣ ውላቸው ላይ የዋጋ ማስተካከያን ያላካተቱ የመንግሥት የግንባታ ፕሮጀክቶች፣ ከኮንትራክተሮች ጋር ያላቸው ውል ማሻሻያና ዕድሳት ሊደረግለት መሆኑ ተገለጸ፡፡ ……………
–
https://ethiopianreporter.com/article/25360
የሲሚንቶ መሸጫ ዋጋን የሚቆጣጠር የግብይት መመርያ በድጋሚ ተዘጋጀ
መንግሥት በሰው ሠራሽ ምክንያቶች የሚፈጠረውን የሲሚንቶ እጥረት ለመቅረፍ በማለት ነሐሴ 2012 ዓ.ም. ያወጣውን የሲሚንቶ ግብይት መመርያ፣ ከአንድ ዓመት ቆይታ በኋላ በሐምሌ ወር 2013 ዓ.ም…………….
–
https://ethiopianreporter.com/article/25363
በዘጠኝ ወራት ውስጥ 26 አምራች ፋብሪካዎች መዘጋታቸው ተገለጸ
በውጭ ምንዛሪ እጥረት ምክንያት የምርት ግብዓት ከውጭ አስመጥተው ማምረት ያልቻሉ 26 የኤሌክትሮኒክና የማሽነሪ ፋብሪካዎች በዘጠኝ ወራት ጊዜ ወስጥ መዘጋታቸው ተገለጸ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25366
ዕውቀትና ክህሎት የጨበጡ መሪዎችን ማፍራት እንዳልተቻለ ምሁራን ተናገሩ
ኢትዮጵያ በአመራር ዘርፍ ዕውቀትና ክህሎት የጨበጡ መሪዎችን ማፍራት ባለመቻሉ ኢትዮጵያ ችግር እየገጠማት መሆኑን ምሁራን ተናገሩ፡፡ ዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ በሥራ አመራር ዘርፍ ለተመራቂ ተማሪዎች ሚያዝያ 20 ቀን 2014 ዓ.ም……………..
–
https://ethiopianreporter.com/article/25367
የስድስተኛው አጠቃላይ አገራዊ ምርጫ የመጨረሻው ሁነት ተካሄደ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ስድስተኛውን አገራዊ ምርጫ በተመለከተ የመጨረሻ ‹‹አገኘኋቸው›› ያለውን ትምህርቶች ማስተዋወቂያና ማጠናቀቂያ ዓውደ ጥናት ሐሙስ ሚያዝያ 20 እና 21 ቀን 2014 ዓ.ም. አካሄደ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25368

ባንኮች የወለድ ምጣኔያቸውን እንዲያስተካክሉ ተጠየቀ
የመሬት አቅርቦትና የአጠቃቀም መብት በከፍተኛ ደረጃ እያሽቆለቆለ መምጣት፣ እጅግ አሳሳቢ ደረጃ ላይ በመድረሱ፣ ለዋጋ ንረትም ዋነኛ መንስዔ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክ ባለሙያዎች ማኅበር ገለጸ፡፡
ማኅበሩ በወቅታዊ አገራዊ ኢኮኖሚ ጉዳዮች ዙሪያ ያጠናውን ጥናት ሰሞኑን ይፋ ባደረገበት ወቅት እንዳስታወቀው፣ የመሬት አስተዳደር በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ለተከሰተው ኢኮኖሚያዊ ቀውስና ለዋጋ ንረት መባባስ በዋናነት ተጠቃሽ ሆኗል፡፡
ለኢኮኖሚያዊ ቀውሱም ሆነ ለዋጋ ንረቱ መባባስ በርካታ ምክንያቶች ቢኖሩም፣ ለሁሉም የኢኮኖሚ ዘርፎች ቁልፍ ሚና ያለው የመሬት አቅርቦትና በመሬት መጠቀም መብት በከፍተኛ ሁኔታ መሸርሸሩ ከፍተኛ ጉዳት እያመጣ መሆኑንም ማኅበሩ ገልጿል፡፡ በሕጋዊ መንገድ መሬት አግኝቶ ማልማት ኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ ችግር እየሆነ መምጣቱን ባደረገው ጥናት ማረጋገጥ መቻሉን የገለጸው ማኅበሩ፣ ይህ ጉዳይ መፍትሔ ካላገኘም የሚያስከትለው ጉዳት የከፋ እንደሚሆን ጠቁሟል፡፡
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክ ማኅበር የምርምርና የፖሊሲ ጥናት ዳይሬክተር ደግዬ ጎሹ (ዶ/ር)፣ ከመሬት አጠቃቀምና አስተዳደር ጋር በተያያዘ ያለውን ችግር ከድጡ ወደ ማጡ እየሆነ መምጣቱን ገልጸዋል፡፡
በኢትዮጵያ በአግባቡ መሬት የማቅረብና የመጠቀም መብት እ.ኤ.አ. በ2013 ወደ 96 በመቶ አካባቢ የነበረ ቢሆንም፣ በ2021 ግን ወደ 21 በመቶ መውረዱን ማኅበሩ ያደረግኩት ባለው ጥናት ያመላክታል፡፡
እንደ ዳይሬክተሩ ገለጻ ለግብርናም ሆነ ለማንኛውም ዓይነት ኢንቨስትመንት፣ እንዲሁም ለቤት ግንባታና በአጠቃላይ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ፣ መሬትን በአግባቡ መጠቀም ተገቢ ቢሆንም፣ ይህንን ሀብት በአግባቡ መጠቀም ባለመቻሉ እያስከተለ ያለው ኢኮኖሚያዊ ችግር እየጨመረ እንዲሄድ አድርጎታል፡፡
ባለፉት 25 እና 30 ዓመታት የመሬት አቅርቦትና የመጠቀም መብት በከፍተኛ
በጂንካና ዙሪያዋ በተፈጠረው ሁከት የፀጥታ ኃይሎችን ጨምሮ ከ900 በላይ ሰዎች ታስረዋል
በደቡብ ክልል በደቡብ ኦሞ ዞን በጂንካ ከተማና በዙሪያዋ በሚገኙ አካባቢዎች በመጋቢት ወር መጨረሻ አንስቶ ከተከሰተው ግጭት ጋር በተያያዘ 12 የፀጥታ አካላትን ጨምሮ፣ 904 ሰዎችን በቁጥጥር ሥራ አውሎ ምርመራ እያደረገ መሆኑን የምዕራብ ኦሞ ዞን አስተዳደር አስታወቀ፡፡ ከተጠርጣሪዎቹ መካከል የመንግሥት አመራሮችና መምህራን እንዳሉበትና ሌሎች ተጠርጣሪዎችንም ለመያዝ እየሠራ መሆኑን ገልጿል፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25332
በኦሮሚያ ክልል ሁለት ተሽከርካሪዎች የጫኑት ማዳበሪያ በታጣቂዎች ተዘረፈ
በኦሮሚያ ክልል የአፈር ማዳበሪያ ለማድረስ በነቀምት መስመር ላይ ሲጓዙ የነበሩ ሁለት የጭነት ተሽከርካሪዎች፣ በምዕራብ ሸዋ ዞን ከባኮ ከተማ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ማንነታቸው ባልታወቁ ታጣቂዎች መዘረፋቸው ተገለጸ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25340
የገቢዎች ሚኒስቴር በዘጠኝ ወራት ውስጥ የዕቅዱን 93 ከመቶ ገቢ እንደሰበሰበ አስታወቀ
በተያዘው ዓመት መጨረሻ 360 ቢሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ አንዳቀደ ያስታወቀው የገቢዎች ሚኒስቴር፣ ባለፉት ዘጠኝ ወራት የሰበሰበው ገቢ የዕቅዱን 93 ከመቶ እንደሚሸፍን አስታወቀ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25341
በአካል ጉዳተኞች ጉዳይ የሚወጡ ሕጎች ሙሉ በሙሉ ተደራሽ አልሆኑም ተባለ
በአካል ጉዳተኞች ጉዳይ የሚወጡ ሕጎች ሙሉ በሙሉ ተደራሽ እንዳልሆኑና ብዙ ክፍተቶች እንዳሉባቸው፣ የኢትዮጵያ የአካል ጉዳተኞች ማኅበራት ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡
የሕንፃና የሥራ ሥምሪት አዋጅን ጨምሮ በርካታ ሕጎች ለአካል ጉዳተኞች ሳይሆን ለጉዳት አልባዎች የተዘጋጀ እንደሚመስል የተገለጸው፣ ማክሰኞ ሚያዝያ 18 ቀን 2014 ዓ.ም. የ25ኛ ዓመት የኢትዮጵያ የአካል ጉዳተኞች ማኅበራት ፌዴሬሽን የምሥረታ በዓል ላይ ነው፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25342
አብን በሁለት ወራት ውስጥ እንደገና ጠቅላላ ጉባዔ እንዲያካሂድ ምርጫ ቦርድ አሳሰበ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በደንቡ መሠረት የሚቀርፃቸውን ሌሎች አጀንዳዎች ጨምሮ፣ በሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ እንደገና ጠቅላላ ጉባዔ እንዲያካሂድ፣ ከዚህ ቀደም ዕልባት ላላገኘው ‹‹የአመራር ሪፎርም ወይም ለውጥ ማድረግ›› ተገቢውን ውሳኔ እንዲሰጥ አሳሰበ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25334
ለመንገድ ኮንስትራክሽን የዋጋ ማካካሻ ገደብ ተነሳላቸው
የሪፖርተር ምንጮች እንደለገጹት፣ በመንገድ ግንባታ ላይ ለተሰማሩ ኮንትራክተሮች ወቅታዊውን የዋጋ ንረት ያገናዘበ ማካካሻ እንዲሠላላቸውና እስካሁን የነበረውን አሠራር እንዲቀር ውሳኔ ያሳለፈው የገንዘብ ሚኒስቴር ነው፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25337
ከትግራይ ዩኒቨርሲቲዎች ለተፈናቀሉ ተማሪዎች ዲግሪ እንደማይሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ
ከትግራይ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች ተፈናቅለው በአደራ በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ተምረው ለተመረቁ ተማሪዎች፣ መደበኛ ዲግሪ ሚኒስቴሩ ለመስጠት እንደሚቸገር ተገለጸ፡፡ በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በትምህርት ሚኒስቴር ዋስትና ገብተው የተመረቁ ከትግራይ ዩኒቨርሲቲዎች የተፈናቀሉ ከ4,000 በላይ ተማሪዎች መደበኛ ዲግሪ ስለተከለከልን ሥራ ለመቀጠርና ለመወዳዳር አልቻልንም ሲሉ ለሪፖርተር ተደጋጋሚ ቅሬታዎችን ሲያሰሙ ቆይተዋል፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25336
የወልዲያ ከተማ አስተዳዳር ‹‹ሰርጎ ገቦች››ን ለመለየት የነዋሪዎችን መታወቂያ ሊቀይር ነው
የወልዲያ ከተማ አስተዳደር በከተማው ውስጥ የሚገኙ ‹‹ሰርጎ ገቦችን›› ለመለየት እንዲቻል፣ የከተማዋ ነዋሪዎችን በሙሉ መታወቂያ ሊቀር እንደሆነ አስታወቀ፡፡ በከተማው ውስጥ ካለው ሁኔታ አንፃር እየተለዩ የሚታሰሩ ግለሰቦች እንዳሉ የገለጸው የከተማ አስተዳደሩ፣ አዲስ መታወቂያ የሚወስዱ ሰዎች ያላቸውን መታወቂያ ከከተማዋ ወሳኝ ኩነት መረጃ ጋር እንደሚያመሳክር ገልጿል፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25338
እውቀት ይቅደም: የኦሮሞ ፊዚክስ የአማራ ኬሚስትሪ የሚባል ነገር የለም!
–
“… ፈተና እኮ በፖሊስና በወታደር ታጅቦ በልዩ ሁኔታ ነው የሚሠራጨው፡፡ ባለፈው ፈተና አጅበው ከሚሄዱ የፌዴራል ፖሊሶች መካከል ሦስት በታጣቂዎች ተገድለውብናል፡፡ ፈተና ማሠራጨትና ሳይሰረቅ ማስፈተን የሞት የሽረት ጉዳይ እየሆነ ነው፡፡በዚህ የፈተና ስርቆት አካባቢያቸውን ለመጥቀም የሚያስቡ ነገሩ ትውልድን መግደል መሆኑን መረዳት አለባቸው፡፡ ለፖለቲካ ትርፍ የሚያደርገው ካለም ለጊዜው ፖለቲካዊ ትርፍ ቢያገኝበትም መልሶ ግን አገር መግደሉን መረዳት አለበት፡፡ ተቃዋሚም ሆነ ማንም በትምህርት ሥርዓት ላይ መቀለድ በትውልድ ላይ መቀለድ ነው የሚል ስምምነትን ያሰፈነ መፍትሔ ያስፈልገናል፡፡ በመንግሥት በኩል ፈተናው የማይሰረቅበትን መንገዶች መፈለግ አለበት፡፡ ተማሪዎች ተጣጥረው በሚያገኙት ዕውቀት ማለፍን እንዲያስቀድሙ ካላደረግን ስርቆቱን ማቆም አንችልም…” ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)፣ የትምህርት ሚኒስትር
–

በፖለቲካው መስክ ባተረፉት ስምና ዝና ቢታወቁም እሳቸው ግን በአገር ቤትም በውጭም ለረዥም ጊዜ የሠሩበትን የመምህርነት ሙያ ከሁሉም እንደሚያስበልጡ ይናገራሉ፡፡ በኢኮኖሚክስ ሙያ እስከ ፕሮፌሰርነት በትምህርት ገፍተዋል፡፡ ከእሳቸው ጋር ለቃለ መጠይቅ ተቃጥሮ በደንብ ስለሚያውቁትና ስለኖሩበት የፖለቲካም ሆነ የምጣኔ ሀብት ጉዳይ አለመነጋገር ቢከብድም፣ ሁለቱም ለሌላ ጊዜ በቀጠሮ ይቆዩና በትምህርት ላይ እንነጋገር ባሉት መሠረት በሚኒስትርነት እየመሩት ያሉትን የትምህርት መስክ የተመለከተ ቆይታ ተደርጓል፡፡ አንጋፋው የፖለቲካና የኢኮኖሚ ምሁር፣ እንዲሁም መጠራት በሚፈልጉበት መምህር ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) አጋጣሚው በዓል ስለሆነ ስለሕይወትና ስለትምህርት ተሞክሯቸው ከዮናስ አማረ ጋር ያደረጉት ቆይታ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
ሪፖርተር፡- በቅድሚያ እናመሠግናለን፡፡ ለትንሳዔ በዓል እንኳን አደረሰዎት እያልን፣ የበዓል መልካም ምኞት እንዲያስተላልፉ ዕድል በመስጠት ውይይታችንን

‹‹በትምህርት ሥርዓት ላይ መቀለድ በትውልድ ላይ መቀለድ ነው የሚል ስምምነት ያሰፈነ መፍትሔ ያስፈልገናል›› ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)፣ የትምህርት ሚኒስትር
የሞራል ክስረታችን፣ ክልላዊነትም ሆነ የትምህርትና የፖለቲካ መጋባት የፈጠሩት ይመስለኛል፡፡ የፈተና መስረቅ ችግር በ2008 ዓ.ም. ይመስለኛል የተጀመረው፡፡ ወደ ስምንት ዓመታት እያስቆጠረ ይገኛል፡፡
–
ፈተና መስረቅ የመጣበት ምክንያት ደግሞ የፖለቲካ ዓላማ ነው፡፡ አንድን ፈተና ሰርቀህ ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ስታሠራጨው ግን የራስህን ወይም የተወሰነ ቡድንን ሳይሆን፣ እየጠቀምክ ያለኸው አጠቃላይ አገርን ለመጉዳት ብለህ ያደረግከው ነው፡፡ ፈተናውን በማውጣት ትምህርት ሥርዓቱን ተዓማኒነት ማሳጣት ወይም መንግሥትን ተቃውሞ እንዲነሳበት ለማድረግ ትሞክራለህ፡፡ ይህ ደግሞ ፖለቲካዊ ፍላጎት ያለው ነው፡፡
–
ፈተናው የሚሰረቀው ግን በብሔራዊ ደረጃ ብቻ ሳይሆን፣ በየአካባቢው ጭምር ነው፡፡ ወደ ክልሎች ከተላከ በኋላ በአካባቢ ባለሥልጣናት ጭምር የአካባቢውን ተማሪዎች ለማሳለፍ በሚል ፈተና እንዲሰረቅ ግፊት ይደረጋል፡፡ አንዳንድ ቦታዎች በሬ ታርዶና ድግስ ተደግሶ ጭምር ነው የፈተና ጠባቂዎችን ለመደለል ጥረት የሚደረገው፡፡ ይህ ግን ማንንም ሳይሆን የጠቀመው አጠቃላይ የፈተናን ቅቡልነት በመጉዳት የትምህርት ዘርፉን ችግርም ያባባሰ ነው፡፡
ፈተና እኮ በፖሊስና በወታደር ታጅቦ በልዩ ሁኔታ ነው የሚሠራጨው፡፡ ባለፈው ፈተና አጅበው ከሚሄዱ የፌዴራል ፖሊሶች መካከል ሦስት በታጣቂዎች ተገድለውብናል፡፡ ፈተና ማሠራጨትና ሳይሰረቅ ማስፈተን የሞት የሽረት ጉዳይ እየሆነ ነው፡፡
–

በዚህ የፈተና ስርቆት አካባቢያቸውን ለመጥቀም የሚያስቡ ነገሩ ትውልድን መግደል መሆኑን መረዳት አለባቸው፡፡ ለፖለቲካ ትርፍ የሚያደርገው ካለም ለጊዜው ፖለቲካዊ ትርፍ ቢያገኝበትም መልሶ ግን አገር መግደሉን መረዳት አለበት፡፡
ተቃዋሚም ሆነ ማንም በትምህርት ሥርዓት
የዓለም ገንዘብ ድርጅት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የሚያንሰራራበት ዕድል ይኖራል አለ
ባለፈው የጥቅምት ወር በየሁለት ዓመቱ በሚያወጣው የዓለም ኢኮኖሚ ምልከታ ሪፖርት የኢትዮጵያን የአገር ውስጥ ምርት ዕድገት (ጂዲፒ) ትንበያ ሳያካትት ያለፈው የዓለም የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ)፣ በቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የሚያንሰራራበት ዕድል መኖሩን አስታወቀ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25300
በመንግሥት ይዞታዎች ላይ ሊገነቡ ለታሰቡ መኖሪያ ቤቶች ስድስት ኩባንያዎች ፍላጎት አሳዩ
በመሬት ባንክና ልማት ኮርፖሬሽን በአገር አቀፍ ደረጃ በመንግሥት ተቋማት ሥር በሚገኙ የመሬት ይዞታዎች ላይ ሊገነቡ ለታሰቡ የመኖሪያ ቤቶች፣ የስብሰባና የፈረስ መወዳደሪያ ማዕከላት ሁለት የውጭና አራት የአገር ውስጥ ድርጅቶች ፍላጎት ማሳየታቸው ተገለጸ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25301
የውጭ ባለሀብቶች ኢትዮጵያ ውስጥ የምርምር ሥራና ሽያጭ ላይ እንዲሰማሩ ተፈቀደ
ከአሥር ዓመታት በኋላ ተሻሽሎ የፀደቀው የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ፖሊሲ፣ የውጭ ባለሀብቶች ኢትዮጵያ ውስጥ የምርምር ሥራና ሽያጭን በቢዝነስ መልክ እንዲያካሂዱ ፈቀደ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25302
ሲቪል አቪዬሽን ፈቃድ የከለከላቸው ሁለት ድሮኖች ለዓመታት መዘጋን ውስጥ መቀመጣቸው ተገለጸ
በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች እንስሳትን የሚያጠቃውን የቆላ ዝንብ ለማጥፋት፣ በዓለም አቀፉ አቶማቲክ ኢነርጂ ተገዝተው ለኢትዮጵያ የተበረከቱ ሁለት ሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮኖች) እንዲንቀሳቀሱ የሚፈቅድ አካልና የሕግ ማዕቀፍ ባለመኖሩ፣ ለበርካታ ዓመታት በመጋዘን መቀመጣቸው ተገለጸ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25303
ዕውቅና በሌላቸው ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በተመረቁና በመማር ላይ ያሉ ተማሪዎች ተለይተው ውሳኔ ሊሰጥ ነው
ዕውቅና ከሌላቸው ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተመረቀው በሥራ ላይ የሚገኙና በመማር ላይ ያሉ ተለይተው ማስረጃቸው ይሰረዝ ወይስ ይቀጥል በሚለው ላይ ውሳኔ እንደሚሰጥ፣ የትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን አስታወቀ።
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25304
‹‹በትምህርት ሥርዓት ላይ መቀለድ በትውልድ ላይ መቀለድ ነው የሚል ስምምነት ያሰፈነ መፍትሔ ያስፈልገናል›› ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)፣ የትምህርት ሚኒስትር
በፖለቲካው መስክ ባተረፉት ስምና ዝና ቢታወቁም እሳቸው ግን በአገር ቤትም በውጭም ለረዥም ጊዜ የሠሩበትን የመምህርነት ሙያ ከሁሉም እንደሚያስበልጡ ይናገራሉ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25306
ዓለም አቀፍ የቴሌኮም ኮንፈረንስ ከኢትዮጵያ ተነጥቆ ለሩዋንዳ ተሰጠ
በአፍሪካ ለመጀመርያ ጊዜ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ይጠበቅ የነበረው ዓለም አቀፍ የቴሌኮም ልማት ኮንፈረንስ፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ኤጀንሲ በሆነው የዓለም የቴሌኮም ኅብረት በየአራት ዓመቱ የሚዘጋጅ ነው፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25307
የአፍሪካ የሚቲዎሮሎጂ ቦርድ የአምስት ዓመታት ዕቅዱን ሊያቀርብ ነው
በኢትዮጵያ የሚገኘው የአፍሪካ የሚቲዎሮሎጂ ሥራ አመራር ቦርድ የሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ዕቅዱን ቀርጾ ለዓለም የሚቲዎሮሎጂ ድርጅት ሊያቀርብ መሆኑን አስታወቀ።
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25309
በቴሌ ብር አነስተኛ ብድሮችን ለማቅረብ ለብሔራዊ ባንክ ጥያቄ ቀረበ
ኢትዮ ቴሌኮም አገልግሎት ላይ ካዋለው አንድ ዓመት ሊሞላው ጥቂት ቀናት በቀሩት የቴሌ ብር ሞባይል ገንዘብ ዝውውር አገልግሎት አነስተኛ ብድሮችን ለማቅረብ፣ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ጥያቄ እንዳቀረበ ተገለጸ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25308
ኅብር ኢትዮጵያ ብሔራዊ ምክክሩ ሳይጀመር የሽግግር መንግሥት እንዲቋቋም ጠየቀ
ኢትዮጵያ ውስጥ ሊካሄድ የታሰበው ብሔራዊ ምክክር ‹‹በመንግሥት ተጠልፏል›› ያለው ኅብር ኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ፣ ከምክክሩ በፊት የሽግግር መንግሥት ተመሥርቶ ምክክሩ በሽግግር መንግሥቱ እንደሚመራ ጠየቀ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25311
የኬንያው ፕሪንስፓል ካታሊስት ኩባንያ ትርፍ ባለማግኘቱ በየስ ውኃ ላይ ያለውን ድርሻ ሸጦ ሊወጣ ነው
ኩባንያው እ.ኤ.አ በ2013 ከየስ ውኃ ጋር በሽርክና ገበያውን ከተቀላቀለ ወዲህ ትርፍ ማግኘት ባለመቻሉ ድርሻውን ሸጦ ለመውጣት ከኢትዮጵያው ባለድርሻ ጋር እየተነጋገሩ መሆኑን፣ የየስ ውኃ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ብርሃኑ ከበደ ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25270
በመጋቢት ወር ከፍተኛ የምግብ ዋጋ ግሽበት አኃዝ ተመዘገበ
በወርኃ መጋቢት ከዚህ ቀደም ከነበሩት ወራት ከፍተኛ የአኃዝ ብልጫ ያለው የምግብ ዋጋ ግሽበት እንደተመዘገበ፣ የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት በየወሩ የሚያወጣው ሪፖርት አመላከተ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25271
ከ20 በላይ ዶሮ አርቢ ድርጅቶች መዘጋታቸው ተገለጸ
ማኅበሩ 115 አባላት እንዳሉት ገልጸው፣ ከአባላቱ መካከልም እስካሁን ከ20 በላይ የሚሆኑት መዘጋታቸውን ተናግረዋል። በመኖ ዋጋ መወደድ ምክንያት ሥራው አዋጭ አለመሆኑን አስረድተው፣ በተለይም እንደ በቆሎ፣ አኩሪ አተር፣ ስንዴ፣ ፍሩሽካና የመሳሰሉት የዶሮ መኖዎች ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ ታይቶባቸዋል ብለዋል።
–
https://ethiopianreporter.com/article/25272
ቁጥራቸው ያልታወቀ የሐበሻ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሠራተኞች መታሰራቸው ተጠቆመ
የሐበሻ ሲሚንቶ ፋብሪካ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ሠራተኞች፣ በምርት ሽያጭና ሥርጭት ምክንያት፣ ካለፈው ሳምንት ሚያዝያ 6 ቀን 2014 ዓ.ም. ጀምሮ በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የሪፖርተር ምንጮች ጠቆሙ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25273
የቆዳ ፋብሪካዎች አዋጅ ተጥሶ ዕርድ ከሚፈጸምባቸው ቦታዎች በቀጥታ ቆዳና ሌጦ እንዲገዙ ተፈቀደላቸው
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የአቅርቦት ሰንሰለቱ ላይ ባለ ችግር ምክንያት የሚፈልጉትን ያህል ቆዳና ሌጦ ማግኘት ያልቻሉት የቆዳ ኢንዱስትሪዎች አዋጁ የሚከለክል ቢሆንም፣ ክልከላው ታልፎ ዕርድ ከሚፈጸምባቸው ቦታዎች በቀጥታ መግዛት እንዲችሉ ፈቀደ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25274
የሚኒስትሮች ግብረ ኃይል የተፈናቃዮችን መብት የሚዘረዝር የሕግ ማዕቀፍ እያዘጋጀ መሆኑን አስታወቀ
በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) የተቋቋመው የሚኒስትሮች ግብረ ኃይል፣ በአፍሪካ ኅብረት ተዘጋጅቶ፣ ኢትዮጵያ የካቲት 2012 ዓ.ም. ያፀደቀችውን የካምፓላ ኮንቬንሽን በአገር ውስጥ ለመተግበር ሚያስችል የማስፈጸሚያ ሕግ እያዘጋጀ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮችን የሚመለከተው የካምፓላ ኮንቬንሽን፣ በአገር ውስጥ የሕግ ማዕቀፍ ከተዘጋጀለት በኋላ፣ በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ሳቢያ የተፈናቀሉ ሰዎችን በተመለከተ ዘላቂ መፍትሔ ለመስጠት ሥራ ላይ እንደሚውል ተገልጿል
–
https://ethiopianreporter.com/article/25275
የአፋር ጨው ማምረቻ ድርጅት ፈቃድ እንዳይታደስ የአፋር ክልል መንግሥት ጠየቀ
በኢትዮጵያ የማዕድን፣ ነዳጅና ባዮፊውል ኮርፖሬሽን 83 በመቶ ድርሻ የተመሠረተው የአፋር ጨው ማምረቻ አክሲዮን ማኅበር፣ በአፋር ክልል አፍዴራ የተሰጠው የጨው ማምረት ፈቃድ እንዳይታደስ የአፋር ክልላዊ መንግሥት ጠየቀ።
–
https://ethiopianreporter.com/article/25276
የደቡብ ሱዳን መንግሥትና ታጣቂዎች ውጊያ በጋምቤላ ክልል ነዋሪዎች ላይ ሥጋት ፈጥሯል
የሱዳን መንግሥትና መንግሥቱን የሚቃወሙት (Sudan People’s Liberation Movement-in-Opposition-SPLM-IO) በጋምቤላ ክልል፣ በኢትዮጵያ ድንበር የሚያደርጉት ውጊያ፣ ድንበር አካባቢ የሚገኙ የክልሉ ነዋሪዎችን ሥጋት ላይ መጣሉ ተገለጸ፡፡ ታጣቂቹ ከዚህ ቀደም ድንበር ተሻግረው ውጊያ ሲያካሂዱ የነበረ ሲሆን፣ በቅርቡ ደግሞ በውጊያው የተተኮሱ የከባድ መሣሪያ አረሮች ድንበር አልፈው መግባታቸውን የክልሉ መንግሥት አስታውቋል፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25277
ዮናስ አማረ
የወልቃይትን ጉዳይ ቀለል አድርገው ለማቅረብ የሞከሩ አንዳንድ ወገኖች የአማራ ተወላጆች ‹‹ጠገዴ›› ብለው የሚጠሩትን፣ የትግራይ ተወላጅ የሆኑት ‹‹ፀገዴ›› ብለው ይጠሩታል እያሉ ጉዳዩን ከቋንቋና ከቀዬ ጋር አጋምደው ሊያስቀምጡት ሲሞክሩ ይታያል፡፡ ጉዳዩ የዘዬ ወይም ቀዬ ሳይሆን ትልቅ የፖለቲካ አጀንዳ ነው የሚሉ ወገኖች ግን፣ ወልቃይት የደም መሬት ነው ሲሉት ይደመጣሉ፡፡ ከሁለቱም ጎራ ያልሆኑት ደግሞ የወልቃይት አጀንዳ በመሠረታዊነት አገሪቱ በምትከተለው የፌዴራል ሥርዓተ መንግሥት ላይ ጥያቄ ያስነሳ፣ ከአካባቢ ሽኩቻነት አልፎ ሁለት ክልሎችን ወደ ጦርነት ያስገባ፣ አለፍ ሲልም በጂኦ ፖለቲካው ረገድ የአገሪቱን የፖለቲካ ገጽታ የሚቀይር ከባድ አጀንዳ መሆኑን ሲናገሩለት ይደመጣል፡፡

የአማራና የትግራይ ክልሎችን ከሚያወዛግቡ ሥፍራዎች አንዱ የወልቃይት አካባቢ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማሪያም ደሳለኝን ቦታ በተኩ በሁለት ሳምንታቸው ጎንደር ከተማን ረገጡ፡፡ ከወልቃይት የማንነት አስመላሽ ኮሚቴ አባላት ጋር ተገናኙ፡፡ በጊዜው ለኮሚቴው አባላት የወልቃይት ጉዳይ በሕገ መንግሥቱ መሠረት በሕጋዊ መንገድ እንደሚፈታም ቃል ገቡ፡፡ ዓብይ (ዶ/ር) አራት ዓመታት በሥልጣን ላይ አስቆጥረዋል፡፡ ነገር ግን የወልቃይት ጥያቄ እስከ አሁንም ለመፍታት ቀላል አልሆነም፡፡
የወልቃይትን ጉዳይ በቅርበት የሚከታተለው ጸሐፊና የፖለቲካ ተንታኝ አቶ ሙሉዓለም ገብረ መድኅን፣ ለወልቃይት ጉዳይ አለመፈታት አገሪቱን የሚመራውን ብልፅግና ፓርቲን ዋና ተጠያቂ ያደርጋል፡፡ ‹‹ብልፅግና ጊዜ ጠላቱ እንደሆነ ያልተረዳ፣ መሽቶ በነጋ ቁጥር ወደ ውድቀቱ እያመራ መሆኑን ያልተረዳ፣ ራሱን በራሱ የሚበላ ፓርቲ ነው፡፡ በውስጡ በርካታ የፍላጎት ግጭቶች ያለበት ነው፡፡ ወያኔን የአማራ መያዣ ዕዳ አድርጎ ማቆየት የሚፈልግ ኃይል በዚህ
ለበጀት ዓመቱ ከተፈቀደው 147.8 ቢሊዮን ብር የካፒታል በጀት ውስጥ እስከ ዓመቱ አጋማሽ ድረስ ወጪ ተደርጎ ጥቅም ላይ የዋለው፣ 35.9 ቢሊዮን ብር እንደሆነ ከገንዘብ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ አመላከተ።
በጀት ዓመቱ ከጀመረበት ሐምሌ 2013 ዓ.ም. አንስቶ በነበሩት ስድስት ወራት ማለትም እስከ ታኅሳስ 2014 ዓ.ም . ድረስ ለዓመቱ ከተፈቀደው 147.8 ቢሊዮን ብር ውስጥ፣ የገንዘብ ሚኒስቴር ለሚመለከታቸው የካፒታል በጀቱ ባለድርሻዎች የለቀቀው 35.9 ቢሊዮን ብር ወይም 24.3 በመቶ ያህሉን ብቻ እንደሆነ መረጃው ያስረዳል።
ከተፈቀደው የካፒታል በጀት ውስጥ እስከ ዓመቱ አጋማሽ ድረስ እጅግ ዝቅተኛ በጀት የተለቀቀለት የማኅበራዊ ዘርፉ መሆኑን መረጃው ያመለክታል።
በዘንድሮው በጀት ዓመት ለማኅበራዊ ዘርፉ የተፈቀደው አጠቃላይ የካፒታል በጀት 34.7 ቢሊዮን ብር ሲሆን፣ ዘርፉ ከተፈቀደለት የካፒታል በጀት በግማሽ ዓመቱ ውስጥ የተለቀቀለት 2.8 ቢሊዮን ብር ወይም 8.2 በመቶ ብቻ እንደሆነ ከመረጃው ለመረዳት ተችሏል።
ለኢኮኖሚ ዘርፉ ከተፈቀደው 86.4 ቢሊዮን ብር የካፒታል በጀት ውስጥ በግማሽ ዓመቱ የተለቀቀው 27.7 ቢሊዮን ብር ሲሆን፣ ይህም ለዘርፉ ከተፈቀደው የካፒታል በጀት ውስጥ 32.1 በመቶ ብቻ እንደሆነ መረጃው ያመለክታል።
ለክልሎች በድጎማ መልክ እንዲተላለፍ የተፈቀደው አጠቃላይ የካፒታል በጀት መጠን 58.5 ቢሊዮን ብር ውስጥ በግማሽ ዓመቱ የተከፈለው 28.04 ቢሊዮን ብር ሲሆን፣ ይህም ለዓመቱ ለክልሎች ከተፈቀደው የካፒታል በጀት ውስጥ 47.8 በመቶ መተላለፉን ያሳያል።
በተጨማሪም ለዘላቂ ልማት ግቦች ማስፈጸሚያ ተብሎ ለክልሎች በካፒታል በጀት መደብ እንዲተላለፍ ከተፈቀደው 12 ቢሊዮን ብር ውስጥ፣ በግማሽ ዓመት ውስጥ የተላለፈው 2.5 ቢሊዮን ብር ወይም
አስመጪዎች ለኮንቴይነሮች ይጠየቁ የነበረው የዋስትና መያዣ በሰባት እጥፍ አሻቀበ
የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን ከወደብ ወደ ግል መጋዘኖች ለማጓጓዝ፣ በኮንቴይነር ያስከፍል የነበረውን የዋስትና ገንዘብ፣ ከሰባት እጥፍ በላይ በ700 በመቶ በማሳደግ ለአንድ ባለ 40 ፊት ኮንቴይነር 200 ሺሕ ብር ማስያዣ እንደሚጠይቅ አስታወቀ።
፟
https://ethiopianreporter.com/article/25245
የግሉን ዘርፍ በተመለከተ የወጡ ሕጎችን የሚያስፈጽሙ ተቋማት አቅም ሊጎለብት እንደሚገባ ተገለጸ
የግሉ ዘርፍ በስፋት የተሰማራባቸው የመካካለኛና አነስተኛ ኢንዱስትሪዎች እንዲሁም ጀማሪ የሥራ ፈጣሪዎችን አስመልክተው የወጡ ሕጎች ወደ ተግባር እንዲቀየሩ፣ የአስፈጻሚ መሥሪያ ቤቶች አቅም ሊጎለብት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡
፟
https://ethiopianreporter.com/article/25248
ፍልሰትና የሥራ ላይ ፆታዊ ጥቃት ትልቅ ተግዳሮት መሆናቸው ተገለጸ
በየዓመቱ ከ150 ሺሕ በላይ ወጣት ኢትዮጵያውያን ለሕይወት አሥጊና መደበኛ ባልሆነ የፍልሰት መተላለፊያ፣ ወደ ተለያዩ አገሮች እንደሚሄዱና የሥራ ላይ ፆታዊ ጥቃት በኢትዮጵያ ትልቅ ተግዳሮት እየሆነ መምጣቱ ተገለጸ፡፡
፟
https://ethiopianreporter.com/article/25247
የሚትዮሮሎጂ ትንበያ መሣሪያዎች የተገጠሙባቸውን ቦታዎች ክልሎች እየተቀራመቷቸው መሆኑ ተገለጸ
የአየር ሁኔታ ትንበያን የሚቆጣጠሩ መሣሪያዎች የተተከሉባቸው ቦታዎች፣ በክልሎች ያለአግባብ እየተወሰዱና ጥያቄ እየቀረበባቸው መሆኑን የኢትዮጵያ ሚትዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25249
ወደ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ለሚገቡ ድርጅቶች ተጨማሪ ማበረታቻዎችን ለመስጠት ጥናት እየተደረገ ነው
ወደ ኢንዱስትሪ ፓርኮች መግባት ለሚፈልጉ የአገር ውስጥ ድርጅቶች ተጨማሪ ማበረታቻዎችን ለመስጠት ጥናት እየተደረገ መሆኑን፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ።
፟
https://ethiopianreporter.com/article/25250
ለውጭ ኩባንያ የተሸጠው ኤድና ሞል ታድሶ ሲጠናቀቅ ይከራያል መባሉ ግርታ ፈጥሯል
ባለፈው ዓመት ሚያዝያ ወር 2013 ዓ.ም. ላይ በተደረገው ጨረታ፣ ቦሌ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን አካባቢ የሚገኘውን ኤድናሞል ሕንፃ በ810 ሚሊዮን ብር የገዛው የቻይናው ኩባንያ ኢስት ስቲል፣ ሕንፃውን አድሶ ለገበያ ማዕከልነት እንደሚያከራይ መግለጹ ከኢንቨስትመንት ሕጉ ጋር በተያያዘ ይቻላል ወይስ አይቻልም የሚለው ግርታ ፈጥሯል፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25251
የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ከመሬት ወራሪዎች በስተጀርባ ሥውር እጆች መኖራቸውን አስታወቀ
እሑድ ሚያዝያ 2 ቀን 2014 ዓ.ም. በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ ቀጣና ሦስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን ጀርባ፣ ተደራጅተው የመሬት ወረራ ሲፈጽሙ 150 ሕገወጦች መያዛቸውን ክፍለ ከተማው አስታወቀ፡፡ በሕገወጥ መንገድ የተገነቡ ያላቸውን 67 ቤቶችና 43 አጥሮችን በጀሞ ወረዳ አንድ መንደር ሦስት አካባቢ ማስፈረሱን፣ ሕገወጥ የመሬት ወረራና ግንባታ መበራከቱንና ከዚህ ሕገወጥነት ጀርባ ሥውር እጆች መኖራቸውን ለሪፖርተር ገልጿል፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25209