ዘበነ ለማ ቤተክርስቲያን እንዲረክስ አደረገ

የተመድ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ኃላፊ ወያኔን ወነጀሉ

አንድ ነገር ይገርመኛል – ኢህአዴግ ዘንድ ቀላል እና ከባድ ነገር እንኳን የሚለይ ሰው መጥፋቱ!

የጀግናው ደመቀ ዘውዱ የፍርድ ቤት ቀጠሮ ለ5ኛ ጊዜ ወደ መስከረም 9/2009 ዓ.ም. አሸጋግሮታል።

የኮንሶ የድረሱልን ጥሪ– የአድማጭ ያለህ !!!

በኮንሶ ውጥረቱ አይሏል። የሚገደለው የሚታሰረውና የሚፈናቀለው ሕዝብ ቁጥር ጨምሯል። የምንሊክ ሳልሳዊ ዝርዝር ዘገባ

የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ ላይ ረቂቅ አቀረበ

ኮንሶን በተመለከተ የተጠናቀረ ዘገባ

በቂሊንጦ እስረኞችን ለመጠየቅ ከአምስት ደቂቃ ያነሰ ጊዜ እንደተሰጣቸ ቤተሰቦች ገለጹ

ለስር ነቀል ለውጥ ከአናቱ የገማው የሕወሓት ስርዓት ላይነሳ መመታት አለበት።

ችግሮችን ከልማቱ የመነጩ/ከውጭ ሃይላት የተቃጡ/በስልጣን ያለ አግባብ ከመጠቀም የወጡ እያሉ ማሳነስና ማድበስበስ መፍትሄ አይሆንም

የስርአቱን የገቢ ምንጭ በማንጠፍ እንዋጋው:: አስራትና በኩራት ስለትም ለገዳዮች መስጠት ይቁም

የጎንደርና ጎጃም ህዝብ ሕልውና አደጋ ላይ ነው – # ግርማ_ካሳ

ርእስ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን- ፍርድቤት ሂደት

ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ ለአዲስ ዓመት የአገራችንን ወቅታዊ ጉዳይ አስመልክተው ያስተላለፉት መልዕክት

ነውረኞቹ አባይ ጸሀዬና ስዩም መስፍን

ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ እና ፓለቲከኛ አንዱአለም አራጌ እስራት ተፈርዶባቸው እስር ቤት ከገቡ አምስት ዓመት ሆናቸው፡

ከቂሊንጦ ማረሚያ ወደ ዝዋይ እና ሸዋ ሮቢት የተወሰዱ እስረኞች ከፍተኛ እንግልት እና ስቃይ ላይ ናቸው

የሁለት እስረኞች ወግ!

ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞኪራሲያዊ አንድነት መድረክ የተሰጠ መግለጫ

ዐማራን ትጥቅ ለማስፈታት አንድ ግብረ ኃይል ተቋቋመ::

የወያኔ አምባሳደር ግርማ ብሩ የኦሮሞ ወጣቶችን ደበደቡ፥ ክስ ሊቀርብባቸው መሆኑ ታውቋል። (ቭድዮውን ይዘናል)

በምዕራብ አማራ የተለያዩ አካባቢዎች እሥራቶች እየተካሄዱ መሆኑን የሚጠቁሙ መረጃዎች እየደረሱ ነው፡፡

20 የዐማራ ተወላጅ የፌደራል ፖሊስ አባላት ከነሙሉ ትጥቃቸው ከሕዝብ ጋር ተቀላቀሉ

መረጃ ሙሉ ያደርጋል ለዚህ ደግሞ የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ ሳምንታዊ ዜናዎች እንዲሁም መጣጥፎች ለስለስ ካሉ ሙዚቃዎች ጋር