Blog Archives

ርእስ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን- ፍርድቤት ሂደት

መስከረም ፪ ቀን ፳፻፱ ዓ/ም

የርእስ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን -ፍርድቤት ሂደት

አንድ ዓመት ያስቆጠረው  የርእስ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የፍርድቤት ጉዳይ አሁንም አልተቋጨም። ከአሁን ቀደም መጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ተስፋዬ ወደ አባ ማትያስ ሲኖዶስ እንግባ ብሎ

Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news, Religion

አቶ ታምራት ላይኔ መጀመሪያ የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ ሊጠይቁ ይገባል!!!

ነሐሴ 28 ቀን 2008 ዓ /ም

አቶ ታምራት ላይኔ መጀመሪያ የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ ሊጠይቁ ይገባል!!

አቶ ታምራት ሰሞኑን ስለ ወቅቱ ጉዳይ ተናግረዋል። የአቶ ታምራት ላይኔ አዲሱ ቃለመጠይቅ ለማዳመጥ የሚቀጥለውን ይጫኑ። https://www.youtube.com/watch?v=FtugwEqb0d0 

አቶ ታምራት ላይኔ መጀመሪያ በሕዝብ ላይ ለፈፀሙት የህዝብ ጭፍጨፋ …

Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news, Religion

የዶ/ር አክሊሉ ሃብቴ 171 ገጾች ያካተተ የሚያሳፍር ‘የአዛውንት ምስክርነት’ ይፋ ሆነ!

ዶ/ር አክሊሉ እርስ በርሱ የሚጋጭ ምስክርነት ዲሲ ር/አ/ደ/ሰ/ቅ/ ማርያም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ

Dr. Aklilu

የዲሲ ር/አ/ደ/ሰ/ቅ/ ማርያም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ከመስከረም ጀምሮ ቤተክርስቲያኗ በዶ/ርና ሌሎች የተለያየ አጀንዳ የያዙ ቡድኖች ጋር በመተባበር በአባሎች ተመርጦ የነበረውን የባለአደራዎች ቦርድ በኃይል መፈንቅለ ቦርድ ማድረጋቸውን ከአሁን በፊት ዘግበናል።  

ይህንን ተከትሎ ቤተክርስቲያኗ

Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news, Religion

ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት ለመላው የክርስትና ሃይማኖት ተከታይ ኢትዮጵያን በሙ ያወጣው መግለጫ

ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት  ለመላው የክርስትና ሃይማኖት ተከታይ ኢትዮጵያን በሙ ያወጣው መግለጫን ለማንበብ የሚቀጥለውን ሰንሰለት ይጫኑ።

የሞረሽ ወገኔ መግለጫ

Posted in Ethiopian news

አቡነ ፋኑዔል (አባ መላኩ) ለናሽቪል ደ/ቀራንዮ መድኃኔ ዓለም ቤተ/ክ ላሰራጩት መልዕክት የተሰጠ መልስ (PDF)

 

123

አቡነ ፋኑኤል የፓትርያርክ አክልልና አርዌ ብርት ጨብጠው በየክብረ በዓሉ ሲታዩ። 

የመግለጫውን ሙሉ ቃል ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ።

Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news, Religion

ሰበር ዜና:- አቡነ ፋኑኤል (አባ መላኩ) ዲሲ ፍርድ ቤት ዉሉ። የወያኔ ተወካይ ባለስጣን ዓይነት ተቃውሞ አጋጠማቸው።

ሰበር ዜና:- አቡነ ፋኑኤል (አባ መላኩ) ዲሲ ፍርድ ቤት ዉሉ።   

ሚያዚያ ት 4 ቀን 2008 ዓ.ም.  (April 12, 2016)

አቡነ ፋኑኤል (አባ መላኩ) በዛሬው ዕለት ዋሽንግተን ዲሲ  Office of Capital Reporting Services, 1250 I Street NW, Suite 350, Washington DC

Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news, Religion

ሰበር ዜና: – አቡነ ፋኑኤል (አባ መላኩ) (የእምነት ክህደት ቃል ) ከነገ ጀምሮ ዲሲ ፍርድ ቤት ይሰጣሉ።

(አዲስ መረጃ ተካቷል )  ሚያዚያ  3 ቀን 2008 ዓ.ም.  (April 11, 2016)

ይህንን ጉዳይ እየተከታተልን አዳዲስ መረጃዎችን እናቀርባለን ባልነው መሰረት አሁን የደረሰን አዲስ መረጃ እንደሚያመለከተው የከሳሽ ወገን ጠበቃ ጥያቄዬን ጨርሻለሁ ብሎ እስኪያበቃ ድረስ  የእምነት ክህደት ቃል በተከታታይ ብዙ ቀናት ሊቆይ

Posted in Amharic, Amharic News, Religion

አቡነ ማትያስ “ጭንጋፍ (ምቱር) ፓትርያርክ” መሆናቸው ተረጋገጠ!

አቡነ ማትያስ “ጭንጋፍ (ምቱር) ፓትርያርክ” መሆናቸው ተረጋገጠ።

 

ለ 30 ዓመታት ከኖሩበት ከውጭው ዓለም አቡነ ጳውሎስ በድንገት ሲሞቱ ወያኔ ጠርቶ የሾማቸው አቡነ ማትያስ ኢ.ኦ.ተ.ቤተክርስቲያን እውቋትም። አቡነ ማትያስ ብቃቱም እንደሌላቸው አሁን በይፋ መረጋገጡን ህዝበ ክርስቲያኑም ሆነ  በተሾሙበት ወቅት የደገፏቸውና ምናልባትም ከአቡነ

Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news, Religion

አቡነ ፋኑኤል (አባ መላኩ) ተከሰው በዲሲ ፍርድ ቤት ሊቀርቡ ነው

(አዲስ መረጃ ተካቷል )  መጋቢት 28 ቀን 2008 ዓ.ም.  (April 6, 2016)

ይህንን ጉዳይ እየተከታተልን አዳዲስ መረጃዎችን እናቀርባለን ባልነው መሰረት አሁን ለሕዝብ ማሳየት የሚቻለውን መረጃ የፍርድ ቤት ትእዛዝ ጨምረናል። ሙሉውን የፍርድ ቤት የመጀምሪያውን ትዕዛዝ የሚቀጥለውን ሰንሰለት በመጫን ያንብቡ። (አቡነ ፋኑኤል

Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news, Religion

አቡነ ማትያስ ሰሞኑን የተፈጠረውን ሕዝባዊ ተቃውሞና ቁጣ ፍራቻ በህክምና ሽፋን አሜሪካ ተደብቀው ከረሙ

  • አቡነ ማትያስ ሰሞኑን የተፈጠረውን ሕዝባዊ ተቃውሞና ቁጣ ፍራቻ በህክምና ሽፋን አሜሪካ ተደብቀው ከረሙ
  •  ታምሜያለሁ ቢሉም በድብቅ የወያኔን ተልዕኮ ሲፈጽሙና የድለላ ስራ ሲሰሩ እንደነበር ተደርሶበታል           
  • ሹልክ ብለው እንደመጡ፣ ሹልክ ብለው ሊመለሱ ነው

የመናኞች መናኝ፣ የመነኮሳት መነኩሴ፣ የክርስቶስ ምሳሌ ነኝ ብለው በፓትርያርክነት …

Posted in Amharic, Religion

ከዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው የኢትዮጵያውያን የጋራ ግብረ ሃይል የተሰጠ የአቋም መግለጫ የተሰጠ የአቋም መግለጫ

ጥቅምት ፳፮ ፳፻፰

ከዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው የኢትዮጵያውያን የጋራ ግብረ ሃይል                                                                                       
ለሚመለከተው ሁሉ
ድምጽ አልባ ለሆነው ህዝባችን፣ ነጻነቱን ለተገፈፈ ወገናችን በምርኮ ለተቀየረ በቅኝ ለተቀፈደደች አገራችን ልንቆምላት ታሪክ ግድ ስላለን ነው ለጋራ ዓላማ በጋራ የተዋቀርነው። የድልም አብነቱ ህብረቱ ነውና፤ ለዚህ ነው ከተለያየ …

Posted in Amharic, Amharic News, Religion

የዶክተር አክሊሉ ሐብቴ አቋም ሰውን ግራ አጋባው – ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ

ዶክተር አክሊሉ ሀብቴ አቋማቸውን በየጊዜው በመቀያየር፡ የዋሽንገትን ዲሲ ቅድስት ማርያምን ወደ አቡነ ማትያስ ጉያ ለመክተት ከፈለጉት ሰዎች ጋራ መስማማታቸው ሰውን ግራ አጋባው። ሙሉውን ለማንበብ የሚቀጥለውን ሰንሰለት በመጫን ይመልከቱ። የዶክተር አክሊሉ አቋም

Dr. Aklilu

የዶክተር አክሊሉ ሐብቴ አቋም ሰውን ግራ አጋባው

ጥቅምት 15

Posted in Amharic, Amharic News, Religion

የዲሲ ማርያም አስተዳዳሪ ሊቀ ማዕምራን ዶ/ር አማረ ካሣዬ መልዕክት

በዋሺንግተን ዲሲ ርዕሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተዳዳሪ  ሊቀ ማዕምራን ዶ/ር አማረ ካሣዬ  ሰሞኑን በቤተክርስቲያኑቷ ላይ በተደራጀ ሁኔታ በመድረስ ላይ ስላለው ጥቃት ምዕመናን ቤተክርስቲያናቸውን ነቅተው መጠበቅ እንዳለባቸው በማሳሰብ መልዕክት አስተላልፈዋል። “”አትሸበሩ  ጸንታችሁ ቁሙ” በሚል ርዕስ የቀረበው መልዕክት ብዙ …

Posted in Amharic, Amharic News, Religion

ቃለ አዋዲና ፍልሰታ- ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ በነጻነት ለኢትዮጵያ ሬዲዮ – ክፍል 2

p12በአቡነ ቴውፍሎስ  ተረቅቆ በግ. ቀ. ኃይለ ሥላሴ ዘመን ጊዜ ታውጆ በደርግ ዘመን ሥራ ላይ የዋለው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መተዳደሪያ ደንብ (ቃለ አዋዲ) ዛሬ የሚታየውን የሰበካ ጉባኤ የተጀመረበት ነበር። ይህንን ታላቅ ተግባር ጫንቃቸው ላይ አርፎ  ከነበሩት አባቶች መካካለ  ከጥቂት ዓመታት …

Posted in Amharic, Religion

ቃለ አዋዲና ፍልሰታን አስመልክተው ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ በነጻነት ለኢትዮጵያ ሬዲዮ የሰጡት ቃለ-መጠይቅ

Kesis Asteraye Nigatu
በአቡነ ቴውፍሎስ  ተረቅቆ በግ. ቀ. ኃይለ ሥላሴ ዘመን ጊዜ ታውጆ በደርግ ዘመን ሥራ ላይ የዋለው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መተዳደሪያ ደንብ (ቃለ አዋዲ) ዛሬ የሚታየውን የሰበካ ጉባኤ የተጀመረበት ነበር። ይህንን ታላቅ ተግባር ጫንቃቸው ላይ አርፎ  ከነበሩት አባቶች መካካለ  ከጥቂት ዓመታት …
Posted in Amharic, Amharic News, Religion

መምህር ዘበነ ለማ መጽሐፍ ለመጻፍ ከፍተኛ ጥናትና ምርምር በማድረግ ላይ ይገኛሉ

zebene
በቅርቡ በዶክተር ኦፍ ሚንስትሪ (Doctor of Ministry) ከHoward University የተመርቁት መምህር ዘበነ ለማ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ላይ ጥልቅ ጥናት በማድረግ መጻፍ ሊጽፉ በቅርቡ ኢትዮጵያ ዉስጥ በመዘዋወር መሰረታዊ መረጃዎችን ሲያሰባስቡ ቆይተው ተመልሰዋል። መምህር ዘበነ መጽሐፍ ለመጻፍ ፍላጎት ካሳደሩ ሰንበት ብሏል። …

Posted in Amharic

“የተጻፈ ለተግሳጽና ለትምህርት ተጻፈ”- ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ

“ትእይርቶሙ ለእለ ይትዔየሩክ ወድቀ ላእሌየ። ወኩሉ ዘተጽሕፈ ለተግሳጸ ዚአነ ተጽሕፈ ከመ በትእግስትነ ወበተወክሎ መጻሕፍት ንርከብ ተስፋነ”(ሮሜ 15፡ 3)።

ይህችን ጦማር “የተጻፈ ለተግሳጽና ለትምህርት ተጻፈ” በምትለው ሐረግ ላይ እንድመሰረትታ ያደረገኝ ተጽፎ ከቆየው መጽሐፍ በመፍለቋ ነው። የፈለቀችበት መጽሐፍ ጨካኞች በዜጎቻቸው ላይ መከራ …

Posted in Amharic

በሊቢያ ለተሰውት ኢትዮጵያውያን በዋሽንግተን ሞኑመንት የተደረገውን መታሰቢያ ከአዘጋጁት ማህበራት የተሰጠ መግለጫ

በሊቢያ የኢትዮጵያ ሰማዕታትን በተመለከተ በዋሽንግተን ዲሲ የተደረጉት ሁለት ዝግጅቶች( እ.አ.አ. ሜይ 10, 2015 በዋሽንግተን ሞኑመንትና ጁን 14, 2015 በኬና ቴምፕል) አስመልክቶ የትብብሩ ኮሚቴ የጋራ መግለጫ አወጣ። ይህም በመምህር ዘበነ የተመራው በኬና ቴምፕል የተካሄደው ዝግጅት ያስተላለፈው መልክትና የዝግጅቱን ሂደት ተከትሎ የተነገሩ …

Posted in Amharic

ሊቢያ ውስጥ በአይሲስ ስለተገደሉት ኢትዮጵያውያን ሰማዕታት በተለያዩ ሰዓቶችና ቦታዎች በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ስም ስለተካሄዱት መታሰቢያዎች አጭር ዘገባ

zebene

በዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ የሚገኙ አብያተ ክርስቲያኖች በዋሽንግተን ሞኑመንት ላይ “የታረዱት ነፍሳት ጩኸት” በሚል ርእስ አቅርበዋል።  “ዲያብሎስን እምቢ በል” በሚል ርእስ በመምህር ዘበነ ቀርቧል።  ሁለቱም ኢትዮጵያውያን ከአዲስ አበባው ሲኖዶስ በገለልተኝነት ራሳቸውን ያሰለፉ ተመሳሳይ አቋም ያላቸው አካላት ናቸው። የሁለቱም  መነሻ  በአይሲሲ ስለ …

Posted in Amharic