የላይቤሪያው ፕሬዝዳንት ጆርጅ ዊሃ በጠባብ የድምጽ ልዩነት በምርጫ ተሸነፉ

የላይቤሪያው ፕሬዝዳንት የቀድሞው ከኮከብ የእግር ኳስ ተጫዋች ጆርጅ ዊሃ ለሁለተኛ ዙር በተካሄደው የምርጫ ሂደት በጠባብ ልዩነት ተሸነፉ።