ቅዱስ ፓትርያርኩ፣ “የቤተ ክርስቲያን ሀብት ያለ ሥነ ሥርዓት ለከፍተኛ ብክነት እንዳይዳረግ ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ” በሚል ከትላንት በስቲያ በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ ላይ ያሳለፉትን እገዳ፣ ጠቅላይ ጽ/ቤቱ ዛሬ ዓርብ፣ መጋቢት 13 ቀን በሰጠው ማብራሪያና ምላሽ ተቃውሞታል፡፡ ዋና ዋና ነጥቦች፡- የሱባኤውንና የአገርን ወቅታዊ ኹኔታ ያላገናዘበና ከርእሰ አበው የማይጠበቅ እገዳ ነው፤ ለሕዝብ ሰላምና አንድነት የምንጸልይበት …