ጦርነት ለአውሮፓ እውነተኛ ስጋት መሆኑን የፖላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር አስጠነቀቁ

የፖላንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶናልድ ተስክ አውሮፓ በ“ቅድመ ጦርነት” ሁኔታ ውስጥ እንደምትገኝ አስጠነቀቁ።