ሐሰተኛ ሰነድ የያዙ የውጭ ዜጎችና ዕግድ የተጣለባቸው 560 ዜጎች መያዛቸው ተገለጸ
November 19, 2023
EthiopianReporter.com
—
Comments ↓
ሐሰተኛ ሰነድ የያዙ የውጭ ዜጎችና ዕግድ የተጣለባቸው 560 ዜጎች መያዛቸው ተገለጸ
ሐሰተኛ ሰነድ የያዙ የውጭ ዜጎችና ከአገር እንዳይወጡ ዕግድ የተጣለባቸው 560 ዜጎች በኬላ በኩል ሊወጡ ሲሉ መያዛቸውን፣ የኤሚግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ ይህንን ያስታወቀው ዓርብ ኅዳር 7 ቀን 2016 ዓ.ም. ከፓስፖርትና ከልዩ ልዩ አገልግሎቶች ጋር በተያያዘ፣…
https://www.ethiopianreporter.com/124097/