የፌስቡክ ባለቤት የሆነው ሜታ ተጠቃሚዎቹን ግላዊ መረጃ በአውሮፓ እና በአሜሪካ መካከል ሲያስተላልፍ በአግባቡ አልያዘም በሚል 1.2 ቢሊዮን ዶላር በላይ (1.2 ቢሊዮን ዩሮ) ቅጣት ተጣለበት።…