የ35 የአማራ፣ 2 የአፋር ባለሃብቶችና ድርጅቶች የባንክ አካውንት ታገደ

የ35 የአማራ፣ 2 የአፋር ባለሃብቶችና ድርጅቶች የባንክ አካውንት ታገደ
የአማራ ሕዝብ ትግልን ሊደግፉ ይችላሉ በሚል፤ የአማራ ባለሃብቶችን ለማሠርና ንብረታቸውንም ልክ እንደ ትጥቁ ለማስፈታት እንቅስቃሴ መጀመሩን መዘገባችን ይታወቃል።
በኦሮሚያ ብልጽግና ሰዎች የሚመራው የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ዛሬ ለሁሉም ባንኮች በጻፈው ደብዳቤ የ35 የአማራ ባለሃብቶች እንዲሁም 2 የአፋር ባለሃብቶች በባንክ ያላቸው ገንዘብ እንዲታገድ ለሁሉም ባንኮች የጻፈው ደብዳቤ ዘ-ሐበሻ እጅ ገብቷል።
ይህም በኦሮሚያ ብልጽግና እና በአማራ ብልጽግና መካከል ያለውን ሽኩቻ አንዱ ማሳያ ነው ሲሉ የብልጽግና ምንጮች ይናገራሉ። ደብዳቤውን ተመልከቱት፤ ተጨማሪ መረጃዎችን ይዘን እመጣለን። በነገራችን ላይ የሞቱ ሰዎችም ጭምር በ እገዳው ስማቸው ተጠቅሷል።
ምንጭ ዘሃበሻ
May be an image of ticket stub
No photo description available.
May be an illustration of ticket stub and text that says '25 ዮሴፍ ማናዬ ከፍያለው (Yoseph Manaye Kefyalewu) 26 አረጋ ከፍያለው ታደሰ (Arega Kefaylewu Tadese) 27 ሀከን ኮሎንጎሉ (Hakan Kolenoglu) 28 ሬምዚ አልቱንሶይ (Remzi Alusoy) 29 ትዕግስት ወንደፍረው ታምራት (Tigist Wendefrewu Tamirat) 30 ምፍታ ረጋ ምዩዘይን (Mifta Rega Myuzeyin) 31 MIFTA REGA 'BLACK SEA TRAD IND&COS' 32 አፈንዲ ቡሌ ዮኒስ (Afendi Bule Yonis) 33 መሃሪ ቢምረው መንግስቴ (Mehari Bimrewu Mengiste 34 ህይዎት አሳምነው ደስታ (Hiwot Asaminew Desta) 35 አስፋው ፍሳሃ ወሮታ (Asfawu Fissha Werota) 36 ደውዶ ሃምሎ ገዶ (Dawud Hamlo Gedo) 37 አሚና መሀመድ ጋኢስ (Amina mohammed Gaes) መሀመድ አብዱል ም/ዋና ዳይሬክተር'