መንግሥት ክስ ስላቋረጠበት ምክንያት ግልጽ ማብራሪያ እንዲሰጥ ተጠየቀ

መንግሥት ክስ ስላቋረጠበት ምክንያት ግልጽ ማብራሪያ እንዲሰጥ ተጠየቀ

ከድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር በተያያዘ ከተፈጠረው ሁከትና ግድያ፣ እንዲሁም በሰሜን ኢትዮጵያ በተቀሰቀሰው ጦርነት ምክንያት በቁጥጥር ሥር ውለው ክስ ተመሥርቶባቸው፣ በሕግ ጥላሰ ሥር የነበሩ ግለሰቦች ከሰሞኑ በመንግሥት ክሳቸው ተቋርጦ በመፈታታቸው፣ አገር ቤት የገቡ የዳያስፖራ አባላት ውሳኔው እንዳስቆጣቸው ገልጸው  መንግሥት ግልጽ ማብራሪያ እንዲሰጥበት ጠየቁ፡፡