የዘገየው የመሪ ዕቅድ ዝግጅትና ትግበራ ጽ/ቤት ተቋቁሞ ወደ ሥራ እንዲገባ አጠቃላይ ጉባኤው ጠየቀ

37ኛ ዓመታዊ ስብሰባውን ባለ41 ነጥቦች የአቋም መግለጫ በማውጣት አጠናቀቀ፡- የውይይት መድረኩ ቢዘገይም በጥሩ ኹኔታ ተካሒዷል፤ተጠናክሮ እንዲቀጥል አመለከተ፤ የአደጋ ቅድመ ማስጠንቀቂያ(ስጋት ትንተና) መከላከል መምሪያ በጠ/ጽ/ቤቱ እንዲደራጅ፤ በላሊበላ አብያተ መቃድስ ጉዳይ፣ ቅዱስ ሲኖዶሱ ከመንግሥት ጋራ እንዲመክር አሳሰቧል፤ በሲኖዶሳዊ አንድነቱ የተመለሱት የውጭ አብያተ ክርስቲያን የ27 ዓመት ሪፖርት ቀርቧል፤ አስተዳደራዊ አንድነቱ፣ በሕግ የበላይነትና በአሠራር ማሻሻያ እንዲጠናከር አመልክቷል፤ ሕገ ቤተ …