የኢንዶኔዢያው አውሮፕላን የወደቀበት ስፍራ መለየቱ ተገለጸ

የኢንዶኔዢያ ባለስልጣናት ከዋና ከተማዋ ጃካርታ ከተነሳ በኋላ የተሰወረው ቦይንግ 737 አውሮፕላን ወድቆበታል ብለው ያመኑትን ቦታ ባሕር ላይ መለየታቸውን አስታወቁ። ከባሕር ውስጥ የአውሮፕላኑ የበረራ መመዝገቢያ ሳጥን ሳይሆን አይቀርም የተባለ ምልክት በፍለጋ ላይ በተሰማሩ ሠራተኞች ተገኝቷል። አውሮፕላኑ ወድቆበታል ወደተባለው የባሕሩ ክፍል ከ10 በላይ መርከቦች ከባሕር ኃይል ጠላቂ ባለሙያዎች ጋር …