የባለሞያዎች አስተያየት በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ስለሚስተዋሉ ግጭቶች

በቤንሻንጉል ክልል መተከል ዞን ውስጥ ለሚስተዋሉ ሰብዓዊ ቀውሶች መነሻ የክልሉ ህገመንግሥት ለሌሎች ነዋሪዎች የባለቤትነት መብት መንፈጉ መሆኑን የፖለቲካ ሳይንስ መምህሩ ረዳት ፕሮፌሰር ዳምጠው ተሰማ ገለፁ።

የህግ ባለሞያው አቶ ተመስገን ገመቹ ደግሞ የቤንሻንጉል ጉሙዝ በተለይ የጉሙዝ ብሄር ተወላጆች

“መሬታችንን እንቀማ ይሆን?” የሚል ስጋት ወደ ግጭት ሊያስገባቸው ይችላል ይላሉ።

ረዳት …