Blog Archives

የእርዳታ ዘይት ተዘርፎ እየተሸጠ ነው።

የእርዳታ ዘይት ተዘርፎ እየተሸጠ ነው።  Amdom Gebreslasie
*~*~*~*~*~*~*~

እርዳታ ዘይት ከተጫነበት መኪና በቀጥታ ወደ ነጋዴዎች መጋዘን ገብቶ እየተቸበቸበ ነው። በትግራይ ክልል መንግስት ያመነበት በድርቅ የተጠቃ የህዝብ ቁጥር 1.2 ሚልዮን መሆኑ ይታወቃል።
ለዚህ ህዝብ የመጣው የእርዳታ ዘይት ከመኪናው እየተዘረፈ በሃብታም ነጋዴዎች

Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በእንደርታ ወረዳ ለሚገኙ በድርቅ ለተጎዱ ተብሎ የመጣው የእርዳታ እህል እየተዘረፈ ነው።

በእንደርታ ወረዳ ለሚገኙ በድርቅ ለተጎዱ ተብሎ የመጣው ኣንድ እስካንያ መከኒ ከነተጎታቹ የእርዳታ እህል በወረዳው ባለስልጣናትና ነገዴዎች በመመሳጠር የተራገፈ ኣስመስለው በሌላ መኪና ገልብጠው ጭነው ሲወስዱ የኲሓ ህዝብ እጀ ከፈንጅ ይዞ ለፖሊስ ኣስረክበዋል።

እነዚ የወረዳ ባለ ስልጣናትና የኲሓ ነጋዴዎች የዘረፉት በኣራት መኪኖች

Tagged with: , , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ድርቁ የትምህርት ሂደት እያስተጓጐለ ነው። የእንደርታ ወረዳ ተማሪዎች ትምህርታቸው እያቋረጡ ናቸው።

ድርቁ የትምህርት ሂደት እያስተጓጐለ ነው። የእንደርታ ወረዳ ተማሪዎች ትምህርታቸው እያቋረጡ ናቸው።

በእንደርታ ወረዳ የሚገኙ የ9 10 11ተማሪዎች በድርቁ ምክንያት ትምህርታቸው እያቋረጡ ይገኛሉ። ተማሪዎቹ
፩) ከገዳግዲ ትምህርት ቤት =20
፪) መረበይቲ “”=13
፫) ኣራጉረ “”=5
፬) ማይመኽደን “”=25 እና ሌሎች በርካታ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic News, Ethiopian news

በድርቅ የተጠቁ የዓረና ኣባላት በትግራይ የእርዳታ እህል ድርጅታቹ ይስጣቹ ተብለው ተለይተዋል።

” የመጣው እርዳታ ጥቂት ነው … !”
~*~*~*~*~*~*~*~*~
(የቀበሌ ኣመራሮች)

በኣሁኑ ወቅት በሃገር ኣቀፍ ደረጃ ከ8.3 ሚልዮን ህዝብ የድርቅ ሰለባ መሆኑ የሚታወቅ ነው።

በድርቅ የተጠቁ የትግራይ ቀበሌዎች ኣመራሮችና ካድሬዎች ህዝቡን እየሰበሰቡ ” ለቀበሌያችን የተመደበ የእርዳታ እህል በጣም ጥቂትና

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic News, Ethiopian news