ለ12ኛ ክፍል ፈተና ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የገቡ ተማሪዎች ወደ ቤታቸው ሳይመለሱ ሳምንት አለፋቸው

[addtoany]

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለመውሰድ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ገብተው የነበሩ 395 ተማሪዎች ወደ መኖሪያ ቀያቸው መመለስ ሳይችሉ ባሉበት ከሳምንት በላይ ሆናቸው።