ሱዳናውያን ስደተኞችን ያሳፈረች ጀልባ ሰጥማ ቢያንስ አስራ ሦስት ሰዎች ሞቱ
February 9, 2024
BBC Amharic
—
Comments ↓
ሱዳናውያን ስደተኞችን ያሳፈረች ጀልባ በቱኒዚያ የባህር ዳርቻ ሰጥማ ቢያንስ 13ቱ ሲሞቱ ሌሎች 27 ሰዎች መጥፋታቸውን የቱኒዚያ ባለሥልጣን ተናገሩ።
... ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ