በአማራ ክልል የሚፈጸሙ የድሮን ጥቃቶች እንዳሳሰቡት የመንግሥታቱ ድርጅት ገለጸ

በአማራ ክልል ውስጥ እየተካሄደ ባለው ግጭት ምክንያት እየተፈጸሙ ያሉ የሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮን) ጥቃቶች እንዳሳሰቡት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ገለጸ።…