ሊቢያ ውስጥ ከሚገኝ አንድ የማከማቻ ስፍራ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ኪሎ ግራም የሚመዝን የዩራኒየም ንጥረ ነገር መጥፋቱን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኑክሌር ተቆጣጣሪ አካል አስታወቀ።…