ከሸዋሮቢት ወደ ዝዋይ ተወስደው የነበሩ ከሁለት ሺሕ በላይ ታራሚዎች በቅረቡ ወደ ነበሩበት ይመለሳሉ ተባለ
January 12, 2022
EthiopianReporter.com
—
Comments ↓
ከሸዋሮቢት ወደ ዝዋይ ተወስደው የነበሩ ከሁለት ሺሕ በላይ ታራሚዎች በቅረቡ ወደ ነበሩበት ይመለሳሉ ተባለ
በሰሜን ሸዋ ዞን ሸዋሮቢት ከተማ በሚገኘው የሸዋሮበት የፌደራል ማረሚያ ቤት በሕወሓት ወራረ ምክንያት ጥቃት እንዳይደርስባቸው ወደ ዝዋይ ተወስደው የነበሩ 2,100 ታራሚዎች፣ በቅርቡ ሙሉ ለሙሉ ወደ ነበሩበት እንደሚመለሱ ተገለጸ፡፡
–
https://www.ethiopianreporter.com/index.php/article/24369