የያኔዉን ጦርነት እንደ ኢትዮጵያዊ በጋራ የመሩ፤ያዋጉ ወይም የተዋጉ ዛሬም ጎራ ለይተዉ ሌላ ጦርነት መግጠማቸዉን ነዉ።የኢትዮጵያ መንግስት ባለፈዉ ወር የተናጥል ተኩስ አቁም አዉጆ ጦሩን ከትግራይ ርዕሠ-ከተማ ከመቀሌ ማስወጣቱ ሲሰማ ተፋላሚዎች ሰላማዊ መፍትሔን እንደአማራጭ ሊመለከቱ ይችላሉ የሚል የሩቅም ቢሆን ተስፋ ያደረጉ ነበሩ።ግን ባፍታ በነበበ…
የያኔዉን ጦርነት እንደ ኢትዮጵያዊ በጋራ የመሩ፤ያዋጉ ወይም የተዋጉ ዛሬም ጎራ ለይተዉ ሌላ ጦርነት መግጠማቸዉን ነዉ።የኢትዮጵያ መንግስት ባለፈዉ ወር የተናጥል ተኩስ አቁም አዉጆ ጦሩን ከትግራይ ርዕሠ-ከተማ ከመቀሌ ማስወጣቱ ሲሰማ ተፋላሚዎች ሰላማዊ መፍትሔን እንደአማራጭ ሊመለከቱ ይችላሉ የሚል የሩቅም ቢሆን ተስፋ ያደረጉ ነበሩ።ግን ባፍታ በነበበ…