አውሮፓ ኅብረት ታዛቢ ያለመላክ ውሳኔውን በመቀየር ለዘንድሮው ጠቅላላ ምርጫ ታዛቢ ባለሙያዎችን መላክ እንደሚፈልግ አሳወቀ

አውሮፓ ኅብረት ለዘንድሮው ጠቅላላ ምርጫ ታዛቢ ባልሙያዎችን መላክ እንደሚፈልግ ማሳወቁን የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ ዲና ሙፍቲ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል። ኅብረቱ ለምርጫው ታዛቢዎቹን ላለመላክ እንደወሰነ ሰሞኑን ያስታወቀ ሲሆን፣ እንደገና ውሳኔውን ስለመፈተሹ ግን እስካሁን ያለው ነገር የለም። ኅብረቱ ውሳኔውን መልሶ እንዲያጤነው የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ትናንት ጠይቆ ነበር።

EU has announced the cancellation of its plan to deploy election observers, he said the Union has decided to send observers at experts’ level.

Spokesperson of the Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia finally said, election observers, are expected to follow guidelines to carry out their duties as laid out by proper institutions in Ethiopia.

Ambassador Dina Mufti briefs foreign media outlets in Addis Ababa on significant issues in Ethiopia