የትግራዩ ግጭት 5ሺህ ሕጻናትን ከወላጆቻቸው ለይቷል ተባለ

የተባበሩት መንግሥታት የሕጻናት አድን ድርጅት በትግራዩ ግጭት ምክንያት ወደ 5ሺህ የሚጠጉ ሕጻናት ከወላጆቻቸው ጋር ተለያይተዋል አለ።