የኮሜድያን ደረጀ ሃይሌ ቮልስ ዋገን ሶስት ሚሊየን ብር ተሽጣች
April 5, 2021
Konjit Sitotaw
—
Comments ↓
ሶስት ሚሊየን ብር ያወጣችው የደረጀ ሃይሌ ቮልስ ዋገን
የኮሜድያን ደረጀ ሃይሌ ንብረት ሆና ላለፉት ሃያ አመታት የቆየችው ቮልስ ዋገን ቢትል በኦንላይን በተደረገ ጨረታ ሶስት ሚሊየን ብር ተሽጣለች ።
በጥበቡ አለም ለአመታት ቆይተው ፡ ከሙያቸው ተገቢውን ጥቅም ላላገኙ እንደደረጀ አይነት ሰወችን በዚህ አይነት መልኩ ማበረታታት ተገቢ ነው ።