ጠ/ሚ ዐቢይ ለሶስት የስራ ሃላፊዎች ሹመት ሰጡ
–
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሶስት የስራ ሃላፊዎች ሹመት ሰጡ፡፡
–
* በዚህም መሐመድ ኢድሪስ መሐመድ – የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር
* ዮናታን ተስፋዬ ረጋሳ – የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር እና
* ግዛው ተስፋዬ – የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾመዋል፡፡
–
ሹመቱ ከዛሬ ጀምሮ የተሰጠ ነው፡፡
–