በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት እና ስነባህሪ ኮሌጅ ዲን እና የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ (ኦፌኮ) አባል ዶ/ር ሁሴን ከድር ከመንፈቀ ዓመት በኋላ ከእስር ተለቀቁ፡፡ ዶክተር ከድር ከታሰሩ በኋላ ፍርድ ቤት በተደጋጋሚ በዋስትና እንዲለቀቁ ያስተላለፋቸው ውሳኔዎች ሳይከበሩ እንደቆዩ ጠበቃቸው አቶ ከድር ቡሎ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል…
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት እና ስነባህሪ ኮሌጅ ዲን እና የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ (ኦፌኮ) አባል ዶ/ር ሁሴን ከድር ከመንፈቀ ዓመት በኋላ ከእስር ተለቀቁ፡፡ ዶክተር ከድር ከታሰሩ በኋላ ፍርድ ቤት በተደጋጋሚ በዋስትና እንዲለቀቁ ያስተላለፋቸው ውሳኔዎች ሳይከበሩ እንደቆዩ ጠበቃቸው አቶ ከድር ቡሎ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል…