በኮንሶና በአሌ ልዩ ወረዳ በተቀሰቀሰ ግጭት ሰዎች ተገደሉ

በደቡብ ክልል በኮንሶና በአሌ ልዩ ወረዳ በመሬት ይዞታ ምክንያት ተቀስቅሶ የቆየው ግጭት እንደቀጠለ ሲሆን በዚሁ ሰበብ በዘመን መለወጫ ቀናትም ከሁለቱም በኩል አራት ሰዎች መገደላቸውና ቤቶች መቃጠላቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል።

የመንግሥት ባለሥልጣናትን ጨምሮ ለግጭቱ ሰበብ ሆነዋል የተባሉ የፖለቲካ ሰዎች በህግ እንዲጠየቁ እየተደረገ ነው ሲል የክልሉ የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ገልጿል።

በሁለቱ አዋሳኝ…