በሞዛምቢክ በከባድ የጭነት ማጓጓዣ ሳጥን «ኮንቴነር» ዉስጥ 64 ኢትዮጵያዉያን ሞተዉ መገኘታቸዉ እያነጋገረ ነዉ። የኮርና ተኅዋሲ ስርጭትን ተከትሎ ሞዛምቢክ የሚያዋስንዋትን ሃገራት ድንበር ካሳወቀች እና ቁጥጥር ከጀመረ ጥቂት ጊዜያት በኋላ ሕገ-ወጥ ስደተኞቹ የተገኙት። …
በሞዛምቢክ በከባድ የጭነት ማጓጓዣ ሳጥን «ኮንቴነር» ዉስጥ 64 ኢትዮጵያዉያን ሞተዉ መገኘታቸዉ እያነጋገረ ነዉ። የኮርና ተኅዋሲ ስርጭትን ተከትሎ ሞዛምቢክ የሚያዋስንዋትን ሃገራት ድንበር ካሳወቀች እና ቁጥጥር ከጀመረ ጥቂት ጊዜያት በኋላ ሕገ-ወጥ ስደተኞቹ የተገኙት። …