በ23 ዓመቱ የህክምና ትምህርቱን ያጠናቀቀው ዶ/ር አቤኔዘር ብርሃኑ

ከሚሴ ተወልዶ ያደገው አቤኔዘር እግሮቹ ወደ ትምህርት ቤት ያዘገሙት ገና የ4 ዓመት ህፃን ሳለ ነበር። በሞግዚት እጦት ምክንያት በማለዳው ትምህርት የጀመረው አቤኔዘር፤ በ23 ዓመቱ የህክምና ዶክተር ለመሆን በቅቷል።…