ኣማራ ሲሞት ሌላ ኣማራ ሲፈራ ( ሄኖክ የሺጥላ )

እነዚህን ከስር የምትመለከቷቸውን ፎቶዎች ወዳጆቼ ከባህር ዳር ዛሬ ሌሊት ላኩልኝ።
ስለ ፎቶዎቹ ምንነት ባጭሩ ላስቀምጥ
ተደብዳቢው — አማራ!
ደብዳቢው— ወያኔ ትግሬ!
የድብደባው ምክንያት— አማራ መሆን!
ተጠያቂ —የለም!!!
ይህንን ለማስቆም የሚቆም አማራ—
…
ኣማራ ሲሞት ሌላ ኣማራ ሲፈራ ( ሄኖክ የሺጥላ )
እነዚህን ከስር የምትመለከቷቸውን ፎቶዎች ወዳጆቼ ከባህር ዳር ዛሬ ሌሊት ላኩልኝ።
ስለ ፎቶዎቹ ምንነት ባጭሩ ላስቀምጥ
ተደብዳቢው — አማራ!
ደብዳቢው— ወያኔ ትግሬ!
የድብደባው ምክንያት— አማራ መሆን!
ተጠያቂ —የለም!!!
ይህንን ለማስቆም የሚቆም አማራ—
…
ፍፁም ግራ የሚያጋባ የሀብት እድገት
(ቴዎድሮስ ጌታሁን)
ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር ሪፖርተር ጋዜጣ ያወጣውን አንድ ፅሁፍ አንብቤ እንደጨረስኩ ግራ ተጋባሁ፤ ፅሁፉን ሙሉ ለሙሉ አንብቤ ከጨረስኩ በኋላ ሦስት ሊሆን ይችላል ከሚል መደምደሚያ ሀሳብ ላይ ደረስኩ። አንድ ቃለ መጠይቅ አድራጊው ሰው፣ የሴትየዋን …
በባህርዳር የባጃጅ ሾፌሮች አድማ መቱ
የባህርዳር ከተማ የባጃጅ ሾፌሮች የስራ ማቆም አድማ ማድረጋቸውን ለነገረ ኢትዮጵያ ገለፁ፡፡ በከተማው ባጃጆች ከአንድ መስመር ውጭ እንዳይሰሩ ከመከልከላቸው ባሻገር ኮንትራት ጭናችኋል በሚልና በሌሎችም ሰበቦች በየቀኑ ከፍተኛ ቅጣት ስለሚጣልባቸውና ቅጣቱ ከሚያገኙት ገቢ በላይ በመሆኑ የስራ ማቆም …
ከባህር ዳር አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የነዳጅ ተሽከርካሪ ቦቴ በእሳት ጋየ::#Ethiopia
ከባህርዳር መስመር ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረው የነዳጅ ተሽከርካሪ ሽግሩ ባልታወቀ ሁኔታ ደብረ ሊባኖስ አካባቢ ከማለዳው አንድ ሰአት አከባቢ ጀምሮ በእሳት የጋየ ሲሆን እሳቱን እስከሚጠፋ እስከ ጠዋቱ ሶስት ሰአት …
በባህርዳር ሁለት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ታሰሩ
• ‹‹ሲገረፉ ተባባሪያቸውን ይናገራሉ፡፡›› ፖሊስ
በባህርዳር የሰማያዊ ፓርቲ የክልል ምክር ቤት ዕጩ ተወዳዳሪ የነበሩት አቶ ወርቁ ጥላሁንና የፓርቲው አባል የሆኑት አቶ ሲሳይ ታፈረ መታሰራቸውን የፓርቲው የምዕራብ ጎጃም ዞን ፀኃፊ አቶ መልካሙ ታደለ ለነገረ ኢትዮጵያ …
የባህር ዳር ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ሰራተኞች የስራ ማቆም አድማ ማድረጋቸው ተገለፀ
#Ethiopia
= በዛሬው ዕለት ስራ የለም፡፡ ስራ አቁመናል፡፡ የገቡ ሰራተኞች ቢኖሩም ቁጭ ከማለት ውጭ ስራ እየሰሩ አይደለም፡፡ አብዛኛው ሰራተኛ ዝም ብሎ ቁጭ ብሏል = የባህርዳር ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ሰራተኞች
…