Blog Archives

የመለስ አልጋ ወራሾች (ከተስፋዬ ገብረአብ)

“መለስ ታመመ” የሚለውን ወሬ ተከትሎ፣ ኮማ ውስጥ መግባቱና መሞቱ እየተነገረ ሰንብቶአል። የወያኔ መንግስት ግን ወሬውን አፍኖ ለመቆየት ተጨናነቀ። መለስ ጀርመን ሃገር ላይ ቀዶ ጥገና ህክምና ማድረጉ በአንድ ወገን ሲገለፅ፣ በሌላ በኩል ደግሞ ቤልጅየም 10 ቀናት አልጋ ይዞ መሰንበቱ ተሰምቶአል።

“አዲሳባ …

Tagged with: , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

አለማየሁ እንደ አራፋት… (ከተስፋዬ ገ/አብ)

ይህን ከመፃፌ በፊት አልጀዚራ እያየሁ ነበር። ያሲር አረፋት የተገደለው (…he might have been poisoned with polonium, a rare radioactive isotope. ) ተመርዞ ሊሆን እንደሚችል የሚጠቁም ወሬ አወጁ። ልብሱና የጥርስ ብሩሹን ስዊዘርላንድ ላይ በመመርመር የተገኘውን ውጤት ዋቢ በማድረግ፣ አራፋት 2004 ላይ …

Tagged with: , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

ከህወሓት መውደቅ በኋላ

ከተስፋዬ ገብረአብ

“አበበ ባልቻ – እንደ ሕወሓት” በሚል ርእስ ‘ሰውለሰው’ በሚለው ድራማ ላይ የፃፍኩትን ተከትሎ አንዳንድ አስተያየቶችን ሳነብ ቆይቻለሁ። አበበ ባልቻ ሕወሓትን ወክሎ ሲተውን እንደነበር በብዙዎች ዘንድ ታምኖበታል። የአስናቀ አወዳደቅ የሕወሓት (አዜብ / መለስ)ን ፍፃሜ የሚያመለክት ስለመሆኑም ሰፊ ግንዛቤ አለ።…

Tagged with: , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

አበበ ባልቻ እንደ ሕወሐት? – ከተስፋዬ ገብረአብ

ከተስፋዬ ገብረአብ

“ሰው ለሰው” የተባለው ድራማ በድንገት ከመጠናቀቁ ጋር በተያያዘ በርካታ አስተያየቶች እየተሰጡ ነው። ትኩረቴን የሳበው ግን ስለ ተዋንያኑ ውክልና ፌስ ቡክ ላይ የተሰራጨው ወግ ነው። ይችን ቁራጭ መታጥፍ ለመክተብ መነሻ ሆኖኛል።

አበበ ባልቻ ሲተውነው የቆየው ገፀባህርይ (አስናቀ አሸብር) እንደ …

Tagged with: , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

የመነን 4ኛ ባል! – ከተስፋዬ ገ/አብ

ከብዙ አመታት በፊት ተፈሪ መኮንን የሚባል አንድ ወጣት ደጃዝማች በሃረር አካባቢ ይኖር ነበር። እና ኑሮውን በሰላም በመኖር ላይ ሳለ አንድ ቀን ያልጠበቀው ነገር ገጠመው። ተፈሪ እንደወትሮው ጸሎት ላይ ሳለ ስልክ እንደሚፈልገው ተነገረው። የደወለለት የአጤ ምኒልክ ዙፋን ወራሽ ልጅ እያሱ ነበር። …

Tagged with: , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

የጎጃም ልዕልት

ከተስፋዬ ገ/አብ

“የእናቷን ውበት ወርሳለች” ይሏታል። ርግጥ ነው፣ ወይዘሮ ላቀች ይህ ቀረሽ የማይባሉ ደርባባ ወይዘሮ ነበሩ። የቀድሞ የወጣትነት ወዘናቸው ወደ ልጃቸው ተሻግሮ ማየት ችለዋል። በዚህም ተባለ በዚያ ልጅቱ የንጉስ ተክለሃይማኖት ሴት ልጅ ናት። ስምን መልአክ ያወጣዋልና ስሟ ንግስት ይባላል። ስለዚህ …

Tagged with: , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

ጎሹም ሄደላችሁ!

ከተስፋዬ ገ/አብ

የኮሎኔል መንግስቱን መፅሃፍ ሳነብ ከገረሙኝ ነገሮች አንዱ የኮሎኔል ጎሹ ወልዴን ስም አለመጥቀሱ ነበር። ቢያንስ፣ “የታጠቅ ጦር ሰፈር አመሰራረት” በሚለው ምእራፍ ስር እንኳ ስሙን ሊያነሳው በተገባ።

በቂ ምክንያት ማቅረብ ባልችልም ስለ ኮሎኔል ጎሹ በጎ ስሜት አለኝ። ምናልባት የመንግስቱን ስርአት …

Tagged with: , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

አባቶችና ልጆች (ከተስፋዬ ገ/አብ)

ወደ ጎንደር የህክምና ሳይንስ ኮሌጅ ለማስተማር የመጣ አንድ ጀርመናዊ ሃኪም አንዲት የገበሬ ሚስት እያከመ ነበር። እንዴት ሾልኮ እንደገባ ባይታወቅም የሴትየዋ ባል ከሚስቱ ራስጌ ላይ ቆሟል። ገበሬው የታመመች ሚስቱን በስስት አይን፣ ፈረንጁን ሃኪም ደግሞ በተስፋ ይመለከታል። ጀርመናዊው ሃኪም ቆጣ ብሎ ከሚስቱ …

Tagged with: , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

መለስ ዜናዊ በማን ይተካል?

ከተስፋዬ ገ/አብ

ወቅታዊውን የኢትዮጵያ የፖለቲካ የሃይል አሰላለፍ በመገምገም፣ “መለስ ዜናዊ! – በማን ይተካል?” ለሚለው ጥያቄ ምላሽ መስጠት በርግጥ ቀላል አይደለም። በቅድሚያ ግን “በርግጥ መለስ ዜናዊ ስልጣኑን ይለቃል?” ብሎ መጠየቅ ይገባል። መለስ ዜናዊ፣ “ከሁዋላ ሆኜ ማገዜ ባይቀርም፣ እለቃለሁ” ብሎ ደጋግሞ ነግሮናል። …

Tagged with: , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

ወያኔ ተጨናንቆአል?

ርግጥ ነው ሰሞኑን ወያኔ በጣም ተጨናንቆአል።

ለአመፅ እርሾ ሊሆኑ በሚችሉ ቁጣዎች ተከበዋል። የሶማሊያ ተልእኮ እየከሸፈ ነው። አልሸባብ እያሸመቀ ደጋግሞ አደጋ መጣሉን በመቀጠሉ፣ ከዚህ በላይ ሶማሊያ መቆየት እንደማይችሉ ተረድተው ጓዛቸውን መሸከፍ ይዘዋል። ከኤርትራ ጋር የጀመሩት የጦርነት ድራማ፣ ላይ ላዩን ለፕሮፓጋንዳ ፍጆታ …

Posted in Amharic

መለስ ዜናዊ ከሞት እንዴት እንዳመለጠ … ተስፋዬ ገብረአብ

ከተስፋዬ ገብረአብ

ትረካውን ጥቂት አሰማምሬው ይሆናል እንጂ ይህ የምገልፅላችሁ ታሪክ በትክክል የተፈፀመ ነው። ታሪኩን ካጫወተኝ ሰው ጋር ስናወራ፣
“ልፃፈው?” ስል ጠየቅሁት።
ሳቀ! በጣም ሳቀ! እና ፈቀደልኝ።
“ፃፈው! ድክመታችንን ያሳያል …” አለ።

* * *

ባጭር ጊዜ ውስጥ የታቀደ ነበር። በረቀቀ …

Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic

የሃውልት ጉዳይ (ከተስፋዬ ገብረአብ)

ሰሞኑን “አዲስ ነገር – ድረገፅ” የለጠፋቸውን የዜና ጭማቂዎች ሳነብ ትኩረት የሚስብ ርእስ ገጠመኝ። ይህም ካርል ሄንዝ ለተባሉ ጀርመናዊ አዲሳባ ላይ ሃውልት ሊቆምላቸው የመወሰኑ ዜና ነበር።

ለመሆኑ እኒህ ሰው ማናቸው? ማነው የወሰነላቸው? በምን መለኪያ? ከማን ጋር ተወዳድረው? ለኢትዮጵያ ምን በጎ ቢሰሩ …

Posted in Amharic

የመለስ “ጠንካራ” ጐን! (ከተስፋዬ ገብረአብ)

ከተስፋዬ ገብረአብ

(pdf)

ከጥቂት ቀናት በፊት ‘ብዙ ወንድምአገኝ’ ከካናዳ ስልክ ደውላ እንዲህ ስትል ጠየቀችኝ፣
“ምነው ጠፋህ ታዲያ?”
መልስ ከመስጠቴ በፊት በግሳፄ እንዲህ ቀጠለች፣
“በአመት አንድ መፅሃፍ መፃፍ በቂ ይመስልሃል? ከሃገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ጋር በተያያዘ ስለ ቀድሞ አለቆችህ አንድ …

Posted in Amharic

መለስ ሰጠ! መለስ ነሳ! (ከተስፋዬ ገብረአብ)

በዚህ ሰሞን “የዋህ አዛውንት” በሚል ርእስ ያሰፈርኩትን አጭር መጣጥፍ አስመልክቶ አንዳንድ አሉታዊ አስተያየቶችን አንብቤያለሁ። እናም “ዶክተር ነጋሶ ተርበዋል፣ ተጠምተዋል” በሚል ርእስ ታትሞ ያነበብኩት ቃለመጠይቅ እጅግ እንዳስገረመኝ ተጨማሪ አስተያየት ማከሉን ወደድኩ።
ዶክተር ነጋሶ የቤታቸው ጣሪያ ውሃ እንደሚያፈስና ቀዳዳውን በላስቲክ እየሸፈኑ ክረምቱን …

Posted in Amharic

የዋህ አዛውንት (ከተስፋዬ ገብረአብ)

በስደት በከተምኩባት የስደት ጎጆዬ በፀጥታ ተቀምጬ፣ “የስደተኛው ማስታወሻ”ን የአርትኦት ስራ እየሰራሁ ሳለ አንድ ጓደኛዬ የኢሜይል መልእክት ላከልኝ።
“ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ ስላንተ ተናግረዋልና አንብበው” የሚል ነበር መልእክቱ።
በተጠቆምኩት ሊንክ ገብቼ ቃለመጠይቁን አነበብኩት። እናም በእውነቱ የነጋሶ ቃለመጠይቅ ልቤን ክፉኛ ስለነካው፣ የአርትኦት ስራዬን …

Posted in Amharic

የይቅርታ ደብዳቤውን ማን አረቀቀው?…

Posted in Amharic

የመለስ ቀልዶች (ከተስፋዬ ገብረአብ)

ወያኔ ጉባኤውን አዳማ ላይ አካሄደ።

እናም ጉባኤው በአትሌት ሃይሌ ገብረስላሴ ንግግር ተቋጨ። መለስ ዜናዊም በሃይሌ ንግግር ሲስቅ በቴሌቪዥን ተመለከትነው። መለስ ዜናዊ፣ “በአምስት አመታት አጠናቅቀዋለሁ” ያለውን ትንግርታዊ፣ አስማታዊና ሰማያዊ የልማት እቅድ ዶክተር ሃይሌ ከመለስ ብሶ፣ “በሁለት አመታት እንጨርሰዋለን” ሲል ቃል ገባ። …

Posted in Amharic

ሶስተኛው መድፍ (ከተስፋዬ ገብረአብ)

እነሆ! “የስደተኛው ማስታወሻ” የተባለው መድፍ ተሰርቶ ተገባዶአል…
በዚህ አያያዜ ቶሎ የምጨርሰው ይመስለኛል። “ስደት” ርእሰ ጉዳዩ ሰፊ ነው። ይፃፍ ከተባለ 20 ጥራዝም አይበቃው። ሆኖም አጀንዳዬ ከሃገራችን ፖለቲካ ሊያፈነግጥ እንደማይችል ግልፅ ነው። የአብዛኛው የስደት ምክንያቱ ፖለቲካውም አይደል? በመሆኑም ስደትና ፖለቲካውን ከወቅታዊ ጉዳዮቻችን …

Posted in Amharic

የዶክተር ብርሃኑ ጥሪ! (ከተ.ገ.)

የነሱን ቢራ ከምትጠጣ ለነፃነትህ ውሃ ጠጣ!!

እንግዲህ ይሄ ዳሸን ቢራና ፔፕሲኮላን የሚመለከት ሊሆን ይችላል።

እነሱ ያመረቱትን ከምትለብስ የተቀደደ ልብስ ልበስ!

የአልመዳ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ Made in USA የሚል ታግ እየለጠፈ የአዲስአበባን ገበያዎች ማጥለቅለቁን ያውቃሉ? ከዱባይ ኮንቴይነር እያስጫኑ፣ ያለቀረጥ እያስገቡ ትርፍ ስለሚዝቁ …

Posted in Amharic

የስዬ “ምስጢሮች” (ከተስፋዬ ገብረአብ)

ስዬ አብርሃ የፃፈውን መፅሃፍ አነበብኩት።

የተደጋገመውን ዝባዝንኬ እየዘለልኩ እንደምንም ጨረስኩት። የስዬ ወንድሞች የገዟቸው መኪኖች የሻንሲ ቁጥር ምንም ስለማያደርግልኝ እየነጠርኩ አልፌዋለሁ።

ስዬ ላይ አልፈረድኩበትም።

ከነበረበት የስልጣን ደረጃ ጋር የሚመጣጠን የማንበብ ልምድ እንደሌለው ይታወቃል። በአናቱ የተፈጥሮ እብሪቱ ሲታከልበት ማንኛውም የተጠረዘ ነገር ሁሉ …

Posted in Amharic