Blog Archives

የጎባጣ አሽከር አጎንብሶ ይሄዳል (መርሐጥበብ፣ ከባህር ዳር)

መርሐጥበብ
ከባህር ዳር

tigist-satenawnews-6
ዲንቢጧ የሕወአት ተላላኪና የተላላው ደርጅት ብአዴን አባል ገነት ገ/እግዚአብሔር ገ/ኢየሱስ

እኔማ ዘንድሮ በግርምት መሞቴ ነው፡፡ የሰው ልጅ በሚያውቀውም ሆነ በማያውቀው እየገባ መዘባረቁ የግርምቴ መነሻ ነው፡፡ የሻይ ማንኪያ ያህል መረጃ ይዞ ጭልፋ ሙሉ ወግ ማውጋት ምን የሚሉት በሽታ …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

“አባታችን” ስንለው “ልጆቼ” የሚለን እረኛ አግኝተናል – መልካሙ በየነ

መልካሙ በየነ
መስከረም 18/ 2009 ዓ.ም
ደብረ ማርቆስ፣ ኢትዮጵያ

abune-abrham-satenaw-news

እረኛ እንደመሆን ከባድ አደራ የለም፡፡ አደራው ከእግዚአብሔር ዘንድ ሲሆን ደግሞ ይበልጥ ያከብደዋል፡፡ ለጴጥሮስ የተሠጠው የእረኝነት ሥልጣን በጎችን እንዲጠብቅ ብቻ ሳይሆን በሚገባ እንዲያሰማራ ጭምር ነበር፡፡ መጠበቅ ቀላል ነው ማሰማራት ግን ከባድ ነው፡፡

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ቀነሲሳ በቀለ የኢትዮጵያን ህዝብ እና ፈይሳ ለሊሳን ይቅርታ መጠየቅ አለበት

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

Public Announcement Concerning the Current Situation in Ethiopia

From the Petition Coordinating Committee

The Committee calls on academics, scholars, scientists, and professionals of Ethiopian origin to sign the petition posted on Petitionbuzz.com to express their solidarity with peaceful demonstrators and protestors in Ethiopia. The purpose of the petition …

Posted in Amharic

ለኢትዮጵያውያን ምሁራንና ሊቃውንት የፊርማ ማሰባሰቢያ ጥሪ

በኢትዮጵያ ውስጥ በተከሠተው ጉዳይ ላይ የሕዝባዊ ማስታወቂያ ጥሪ ከአቤቱታ አቀነባባሪ ኮሚቴ ከኢትዮጵያ ውጭ የሚኖሩ የሰብእና [humanities]ና፣ የማኅበራዊ[social sciences]፣ እንዲሁም የሳይንስ [sciences] ጥናቶች ሊቃውንትና ምሁራን የሆኑት ኢትዮጵያውያን ባገራችን ውስጥ የተፈጠሩት አንገብጋቢ የፖለቲካ፣ የሰብኣዊ መብት፣ የምጣኔ-ሀብትና የማኅበራዊ ኑሮ ከፍተኛ ቀውሶች እንዲፈቱና ዘላቂ …

Posted in Amharic

ስለነገው የአዲስአበባ ሰልፍ ሳስብ የቻይና ባምቡ ወይም ቀርከሃ ዛፍ ታወሰኝ (ያሬድ ጥበቡ)

yared 3ያሬድ ጥበቡ

የቀርከሃ ዛፍ ፍሬ ከተተከለ በኋላ ለአራት አመታት ከትንሽ እምቡጥ ቅጠል በቀር ምንም እድገት አያሳይም ። ተካዩ እነዚያን ሁሉ አመታት በተስፋ መጠባበቅ አለበት ። አንድ ቀን ሳይታሰብ ያቺ እምቡጥ ወደሰማይ መመዘዝ ትጀምራለች ። እነዚያን ከአፈር በላይ ያላደገችባቸውን አራት አመታት

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ በወቅታዊው የኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ያስተላለፉት እጅግ ጠቃሚ መልዕክት

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ካፈራቻቸው በአሁን ጊዜ በሕይወት ከሚገኙት እጅግ በጣም ጥቂት ሊቃውንት አንዱ የሆኑት ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ በተለያዩ ርዕሶች በተለይም በቤተክርስቲያናችን ላይ እየደረሰ ያለውን መከራ አስመልክተው የተለያዩ ጦማሮችንና መጣጥፎችን ለንባብ እንዳበቁልንና እንዳስተማሩን ይታወቃል። ቀሲስ አስተርአየ በቤተክርስቲያንና በምዕመናን ላይ በአጠቃላይም …

Posted in Amharic

ኢትዮሚዲያን (Ethiomedia) የበላ ጅብ አልጮህ አለ? ”503 Service Unavailable”

ለበርካታ ዓመታት በድረገጽ አማካይነት ለኢትዮጵያዊያን የመረጃ አቅርቦት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ሲያበረክት የነበረው ኢትዮሚዲያ ድረገጽ ከአየር ላይ ከወረደ ሳምንት አልፎታል። በተለይ ካላፉት ሁለት ሳምታት ወዲህ ወያኔ ስልጣን ላይ ከተፈናጠጠ ወዲህ ኢትዮጵያዊያን ትጥቅ በማንሳት ከፍተኛ ትንንቅ በማድረግ ላይ በሚገኙበት ወሳኝ ወቅት ላይ ይህ …

Posted in Amharic

ከድንገተኛው የህወሃት ፓርላማ መወያያ አጀንዳዎች የተቀነጨበ

Parliament2ህወሃቶች ፓርላማው ከህዝብ የተመረጠ ነዉ ይላሉ። ነገር ግን አንድም ቀን ፓርላማው ለህዝብ ተቆርቁሮ ወይም ቆሞ አያውቅም።  ህወሃት ባሻው ወቅትና ባሻው ሰዓት የሚስማማዉን ህግ ሲያረቅ በማጨብጨብ ያልተሳተፉ የፓርላማ አባላት ላይ የሞት ፍርድ የሚፈረድባቸው እስኪመስል ድረስ ነው የፓርላማ አባላቱ ድጋፋቸውን የሚሰጡት። ለይስሙላ …

Posted in Amharic

ከሸዋ ክፍለ ሐገር ሕዝብ ለጀግናው የጎንደር-በጌምድር ክፍለ ሐገር ሕዝብ የተላከ መልዕክት

ይድረስ ለጀግናው የጎንደር-በጌምድር ክፍለ ሐገር ሕዝብ፤

ጠላትም ወዳጅም እንዲያውቅልን የምንፈልገው በጎንደር ክፍለ ሐገር ውስጥ የአማራ ህዝብ እየከፈለ ያለውን መስዋዕትነት ማለትም አማራነቴን አልነጠቅም ተጋድሎ ለሁላችንም ለአማራነት ማረጋገጫ በመከፈል ላይ ያለ መስዋትነት እንደሆነ እንገነዘባለን። እኛ የሸዋ አማራዎች ከሽማግሌ እስከ ወጣት …

Posted in Amharic

በአንድ ራስ ሁለት ምላስ፤ በወልቃይት ጠገዴ ጉዳይ ላይ የልዑል ራስ መንገሻ ስዩም ሁለት የትጣረሱ ቃለ ምልልሶች

የወያኔ አፋኝ አገዛዝ ኢትዮጵያ ውስጥ በጫነው የጎሳ ሽንሸና ምክንያት በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ውስጥ የማንነት ጥያቄዎች ላይ ማለትም ቋንቋ፣ ባህል፣ ስነ-ልቡና የመሳሰሉት ላይ የተመረኮዙ ግጭቶች እየተከሰቱ ናቸው። ከነዚህ ግጭቶች ውስጥ ዋነኛውና ቀደምቱ በጎንደር ክፍለ ሐገር ውስጥ የሚገኘው ወልቃይት ጠገዴ ህዝብ የማንነት …

Posted in Amharic

“የኤሳ ዋን” ድግስ እንደተለመደው ዶሮ በጋን ሆነ፣ ለወደፊቱ በመዋዕለ ህጻናት ሜዳ (playground) ቢያደርጉ ይሻላቸዋል እየተባለ ነው

የኢትዮጵያን የባሕልና ስፖርት ፌዴሬሽንን (ESNFA) በአላሙዲ ገንዘብ ለወያኔ ለመሸጥ የሸረቡት ሴራ በአገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን መና የቀረባቸው ጥቂት ሆዳሞች “ኤሳ ዋን” የሚባል የማወናበጃ ተቋም አዘጋጅተው ለማደናገር ካለፉት 5 ዓመታት አንስተው የተለያየ ዩ ጥረቶችን ሲያደርጉ እንደቆዩ ይታወቃል። ሆኖም ሕዝብ ኃይል ነውና “ውሾን …

Posted in Amharic

ጾመ ሐዋርያት ሰኞ ጁን 20 ይገባል (ሰኔ 13 ቀን 2008 ዓ.ም )

” …ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፦ ሚዜዎች ሙሽራው ከእነርሱ ጋር ሳለ ሊያዝኑ ይችላሉን? ነገር ግን ሙሽራው (ኢየሱስ ክርስቶስ) ከእነርሱ (ከሐዋርያት) የሚወሰድበት ወራት (ዕርገት) ይመጣል ፥ በዚያ ጊዜም ይጦማሉ።” (ማቴ 9:15)

እንኳን ለጾመ ሐዋርያት (የሰኔ ጾም) በሰላም አደረሰን ፆማችን የሰላም የፍቅርና ካስቀየምነው ከተጣላነው …

Posted in Amharic

በካድሬዎች ስር የወደቀችው ቤተ ክርስትያን (አምዶም ገብረስላሴ)

ከአምዶም ገብረስላሴ

ARENA candidate Mekonen Asfawኣቶ መኮነን ኣስፋው በምርጫ 2007 ዓ/ም በተካሄደው ምርጫ ዓረና-መድረክን ወክለው በኣላማጣ ምርጫ ክልል ለክልል ምክር ቤት ተወዳድረው ህወሓትን ኣምበርክከዋል ዳሩ ድምፃቸው ተዘረፉ እንጂ።

ኣቶ መኮንን በ1974 ዓም ወደ በረሃ ወጥቶ ያታገሉ ሲሆኑ ከነ ሓየሎም ኣርኣያና ገብሩ ኣስራት ጎን

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የመንፈስ ታዳጊ ያገኘው በዓሉ ግርማ – በየነ ሞገስ

በየነ ሞገስ

ጽሁፌን በእውነተኛ ኑዛዜ ልጀምረው፡፡ ሰሞኑን በመጽሐፍት አዟሪዎች እጅ ‹በዓሉ ግርማ – ሕይወቱና ሥራዎቹ› በሚል ርዕስ የቀረበ መጽሐፍ ተመልክቼ ነበር፡፡ በዓሉን በተመለከተ ብዛት ያላቸውን ጋዜጦች፣ መጽሐፍት፣ መጽሔቶችና የተለያዩ ጹሑፎች የተመለከትኩና ቃለ መጠይቆች የሰማሁ መሆኔን በማመን ‹ምን አዲስ ነገር ይኖራል?› …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በደቡብ ኦሞ የኦህዲኅ መሪ አቶ ዓለማዬሁ መኮንንና አንድ ጠንካራ አባል ታሰሩ – ግርማ በቀለ

የኦሞ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ኅብረት ም/ሊቀመንበርና የዞኑ ጽ/ቤት ቤት ኃላፊ አቶ ዓለማዬሁ መኮንንና በንቁ የፖለቲካ ተሳትፎው የሚታወቀው አባል አቶ አብረሃም ብዙነህ በጂንካ ፖሊስ ጣቢያ ታስረው እንደሚገኙ ተረጋግጧል፡፡ እስራቱ የተፈጸመው መጋቢት 17 ቀን 2008 ዓ.ም ቤታቸው ከማለዳው 12 ሰዓት እስከረፋዱ 4፡20 ከተፈተሸ …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

“በኦሮሚያ ክልል እየሞቱ ያሉት አማሮች ገዳይ ወያኔ ነው ፤ አማራው ከኦሮሞው ጋር መተባበር አለበት” – ከቤተ አማራ ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ

ቁ፡ 1 12/14/2015

በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ከቤተ አማራ ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ

የአማራ ህዝብ ጀግኖች አባቶቹና እናቶቹ ከሌሎች አገር ወዳድ ወገኖች ጋር በመሆን ከመሰረቷት ብሎም በተከታታይ የደም እና የአጥንት ዋጋ ከፍለው ጠብቀው ካቆዩአት የገዛ አገሩ ለዘመናት በተሸረበ ሴራ ወደ ጎን …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የተባረኩ ሀገራት ወይስ የተረገሙ? የተባረኩ ሕዝቦች ወይስ የተረገሙ? (ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው)

ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው

ብዙ ጊዜ በብዙኃን መገናኛዎች ሳዳምጥና ስመለከት አንድ እጅግ የሚገርመኝን ነገር በተደጋጋሚ አዳምጣለሁ እመለከታለሁ፡፡ ነገሩ ምን መሰላቹህ፡- በስደትም በሥራም በተለያየ ምክንያት ከሀገር ወጥተው በባዕድ ሀገራት የሚኖሩ ወገኖቻችን በተለይም ፕሮቴስታንቶች (ተቃዋሚዎች) እንዲያ በምቾት በድሎት የሚኖሩበትን ሀገር “እግዚአብሔር አብዝቶ …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የሳሙኤል አወቀን ገዳይ መደበቅ ያልቻለው ድራማ – ጌታቸው ሺፈራው

Samuel Awoke assasinated by Ethiopian regime

ከጌታቸው ሺፈራው

ዜጎች በተራ ‹‹ወንጀል›› 14 ከዚህ አለፍ ሲል 28 ቀን እየተቀጠሩ በሚመላለሱበትና በሚጉላሉበት ሀገር፣ አባሪው እንኳ ባልተያዘበት ሁኔታ፣ ይህ ነው የሚባል ምርመራ ሳይደረግ የሳሙኤል አወቀ ገዳይ በ17 ቀን ውስጥ 19 አመት እስራት እንደተፈረደበት ተሰምቷል፡፡ ትናንት ችሎቱን የተከታተሉት ሰዎች በግምት …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

አደይ ሲፈንዳ! (አስፋ ጫቦ )

አስፋ ጫቦ

መስከረም ሲጠባ ፤አደይ ሲፈንዳ፤

እንኳን ሰው ዘመዱን

ይፈልጋል ባዳ ማለት እውነት ነው!ለኔ፣የኔ እወነት ነው!

ዳዊት “..ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ …፤ሰማያት ደስ ይበላቸው፤ምድርም ሐሴት ታደርግ“  ያለው መሆኑ ነው።ዘፈን ዘፈን !ዝፈን ዝፈን! ብሎኛል እንደማለት ።ዳዊት የተናገረው …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የተናገሩት ከሚጠፋ . . . (በኤፍሬም ማዴቦ)     

ባለፈዉ መጣጥፌ “ቃል የእምነት ዕዳ ነዉ” ብዬ ጀምሬ “ቃላችን አይለወጥ” ብዬ ነበር የተለየኋችሁ። አለምክንያት አልነበረም እንዲህ ያልኳችሁ፤ በአንድ በኩለ ቃል መከበርም መከፈልም ያለበት ዕዳ ስለሆነ በሌላ በኩል ደግሞ ቀትር ላይ የገባዉን ቃል ሳይመሽ እንደ ጴጥሮስ ሦስቴ የሚክድ ብዙ ቃላ አባይ …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ጥቂት ስለ አርቲስት ሰብለ ተፈራ

በያሬድ ቁምቢና ውብዓለም ተስፋዬ

Actress Seble Tefera

የአዲስ አመት ዋዜማ ጳጉሜ 5 ቱሉ ዲምቱ አቃቂ ደብረ ሰላም ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በመገኘት ‹የመዳን ቀን ዛሬ ነው› እና‹ የጅራፍ ንቅሳት› የተሰኙ ሁለት የራሷን ግጥሞች አቅርባለች፡፡

ገና በስራዋ ስትታይ ድንቅ የትወና ብቃትና …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የሰይፉ ትዕይንተ-ወግና የሠርግ ድግሱ – ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው

Seifu Fantahun wedding

ትናንት ምሽት ጳጉሜ 1, 2007 ዓ.ም. ሰይፉ በትዕይንተ ወጉ (talk show) ለየት ያለ ዝግጅት አቅርቦ ነበር፡፡ ይህ ዝግጅቱ ጋብቻውን የተመለከተ ቢሆንም የሠርግ ድግሱ ወጭ በባለሀብቱ በሸክ ሙሐመድ አልአሙዲ በመሸፈኑ ሰይፉ ለሠርጉ አስቦት የነበረውን ወጭ 300,000 (ሦስት መቶ ሽህ) ብር ለሙዳይና …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

የቀዳማዊ አፄ ኃይለ ስላሴ የ1947 ዓም የታሪካዊው የጀርመን ጉብኝት የሚያሳዩ ታሪካዊ ፎቶዎች

 

ከእዚህ በታች ያሉት ፎቶዎች የተገኙት ከጀርመን የመረጃ እና ህትመት ማዕከል ነው።

 

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

“የጦስ ዶሮ!” – ከኤርሚያስ ለገሰ

ከኤርሚያስ ለገሰ

በዛሬው እለት የአዲሳአባ ኢሕአዴግ ወደ 221 የሚጠጉ አመራሮችንና 4100 በላይ ሠራተኞችን ተጠያቂ ሊያደርግ እንደሆነ ተሰምቷል ። እነዚህ ሰዎች በህግ እንደሚጠየቁም ተነግሮአል።

የሕውሐት ሰዎች እንደለመዱት አዲሳአባ እንደ ኡደት የሚሽከረከረው የብልሽት አረንቋ ውስጥ የተዘፈቀችው በእነዚህ ሰዎች ምክንያት እንደሆነ ሊነግሩን ተዘጋጅተዋል። …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic