የአማራ እና ትግራይ ክልሎች በተከሰተ ግጭት የሰዎች ሕይወት ጠፋ

[addtoany]

የአማራ እና ትግራይ ክልሎች ይገባናል በሚሉት የራያ አላማጣ ወረዳ ሰኞ ዕለት በተከሰተ ግጭት የአራት ሚሊሻዎች ሕይወት መጥፋቱን የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ ተናገሩ። መጋቢት 16/2016 ዓ.ም. በተፈጠረው ግጭት ከሞቱት በተጨማሪ ሌሎች አስራ ሁለት ሰዎች ደግሞ ቀላል እና ከባድ ጉዳት እንደደረሰባቸው አስተዳዳሪው አቶ ሞላ ደርበው ለቢቢሲ ገልጸዋል።…