ባይደን የግብፁን አል ሲሲ የሜክሲኮ ፕሬዝዳንት ማለታቸው መነጋገሪያ ሆነ

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የግብፁን ፕሬዝዳንት አብደል ፋታህ አል ሲሲን በስህተት የሜክሲኮ መሪ ብለው በመጥራታቸው በግብፃውያን ዘንድ መነጋገሪያ ሆኑ።…