“ለቦታው የሚመጥን ሰው የሚያስገኝ የተሟላ የመመዘኛ መስፈርት አልተዘጋጀም፤” “አንዱ ለሌላው ሰው እየላከ ሁሉም የእኔ የሚለውን ለማስመደብ እየተሯሯጠ ነው፤” “ከቡድነኝነት ይልቅ መዋቅራዊ መፍትሔ የሚሻው ሀ/ስብከት ገና ብዙ መሥዋዕት እንደሚጠይቅ ያመለክታል፤“ *** ቋሚ ሲኖዶስ፣ በዛሬ ዓርብ፣ ጥር 24 ቀን 2011 ዓ.ም. ሳምንታዊ መደበኛ ስብሰባው እየተነጋገረባቸው ከሚገኙ ዐበይት አጀንዳዎች ቀዳሚው፣ የፓትርያርኩ ልዩ ሀገረ ስብከት ለኾነው አዲስ አበባ፥ ጊዜያዊ …