ቋሚ ሲኖዶስ: ለአ/አበባ ሀ/ስብከት ሥራ አስኪያጅ ይመድባል፤ ተቀባይነት የሌለው እንዳይኾን ሊጠነቀቅ ያስፈልጋል!!!

“ለቦታው የሚመጥን ሰው የሚያስገኝ የተሟላ የመመዘኛ መስፈርት አልተዘጋጀም፤”  “አንዱ ለሌላው ሰው እየላከ ሁሉም የእኔ የሚለውን ለማስመደብ እየተሯሯጠ ነው፤” “ከቡድነኝነት ይልቅ መዋቅራዊ መፍትሔ የሚሻው ሀ/ስብከት ገና ብዙ መሥዋዕት እንደሚጠይቅ ያመለክታል፤“ *** ቋሚ ሲኖዶስ፣ በዛሬ ዓርብ፣ ጥር 24 ቀን 2011 ዓ.ም. ሳምንታዊ መደበኛ ስብሰባው እየተነጋገረባቸው ከሚገኙ ዐበይት አጀንዳዎች ቀዳሚው፣ የፓትርያርኩ ልዩ ሀገረ ስብከት ለኾነው አዲስ አበባ፥ ጊዜያዊ …