በጎረቤት አገር ሱማሊያ የአንድ ወረዳ አስተዳዳሪ የሆነው ግለሰብ ገጽታዬ ከኢትዮጵያው ጠቅላይ ዐቢይ አሕመድ ጋር በመመሳሰሉ የደኅንነት ስጋት ገብቶኛል ሲል ለቢቢሲ ሶማሊኛ ተናገረ። …