ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስ ስለወቅታዊ ሁኔታ ይናገራሉ

ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስ – የቀድሞው የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታና የእርዳታ ማስተባበሪያና ማቋቋሚያ ኮሚሽን ኮሚሽነር፤ ስለ ኢትዮጵያውያን አውስትራሊያውያን ማኅበረሰብ አባላት፣ ያውስትራሊያን ዲፕሎማሲያዊ አስተዋፅኦና ዲፕሎማሲያዊ ተፅዕኖ፣ አኅጉራዊ ጉዳዮችን አንስተው ይናገራሉ።

https://www.sbs.com.au/language/amharic/am/podcast-episode/interview-with-maj-dawit-wolde-giorgis-australia-and-horn-of-africa/qq2ywxxlf

Dawit WG II.jpg