
፟
የወራቤ ዩኒቨርሲቲ በኦርቶዶክሳውያን ተማሪዎች ላይ እያደረሰ የሚገኘው ስነ ልቦናዊ ጫና በእጅጉ ስለመበራከቱ የተገለፀ ሲሆን ከጥቂት ቀናት በፊት ዩኒቨርሲቲው በፌስቡክ ገጹ ባሰራጨው መልዕክት በወራቤ ከተማ የተቃጠለ ምንም አይነት ቤተ ክርስቲያን አለመኖሩን በመግለፅ ሀሰተኛ መረጃዎችን ሲያሰራጭ እና የቤተ ክርስቲያንን ጥቃት ሲሸፋፍን ቆይቷል።
፟
በቅርቡም ሆን ተብሎ ኦርቶዶክሳውያን ተማሪዎችን ለመጉዳት በሚመስል መልኩ ቁጥራቸው ከፍተኛ የሆኑ ኦርቶዶክሳውያን ተማሪዎች ጥቃት ደርሶባቸው ህክምናቸውን እየተከታተሉ እያሉ ፈተና እንሰጣለን በሚል ያወጣውን ማስታወቂያ ተማሪዎች ባደረጉት ሰልፍ በእጅጉ ተቃውመውታል።
፟
ተዋሕዶ ሚዲያ ማዕከል
