ኤችአር 6600 ረቂቅ ሕግ ዛሬ ለአሜሪካ ሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ይቀርባል
March 23, 2022
EthiopianReporter.com
—
Comments ↓
[addtoany]
ኤችአር 6600 ረቂቅ ሕግ ዛሬ ለአሜሪካ ሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ይቀርባል
ከአንድ ወር በፊት ተዘጋጅቶ ለአሜሪካ ምክር ቤት የውጭ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የቀረበው ኤችአር 6600 የተሰኘው ረቂቅ ሕግ፣ ዛሬ ረቡዕ መጋቢት 14 ቀን 2014 ዓ.ም. ለአገሪቱ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ቀርቦ ውሳኔ ይሰጥበታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25019