በደንቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ግጭት መከሰቱን ተከትሎ ወደ ቤተሰቦቻቸው በመሄድ ላይ የነበሩና ጫካ ውስጥ ታግተው የቆዩ ተማሪዎች መለቀቃቸውን የጠቅላይ ሚኒስቴር ፅ/ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ቢገልጹም ቤተሰቦች ግን እስካሁን ስለመለቀቃቸው ያወቅነው ነገር የለም ይላሉ።…
በደንቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ግጭት መከሰቱን ተከትሎ ወደ ቤተሰቦቻቸው በመሄድ ላይ የነበሩና ጫካ ውስጥ ታግተው የቆዩ ተማሪዎች መለቀቃቸውን የጠቅላይ ሚኒስቴር ፅ/ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ቢገልጹም ቤተሰቦች ግን እስካሁን ስለመለቀቃቸው ያወቅነው ነገር የለም ይላሉ።…