Blog Archives

በቦረና ዞን በሚዮ ወረዳ መንግስት በተፈጠረበት ስጋት ሰዎችን እየደበደበና እያሰረ መሆኑንና በገሪ ና በቦረና መካከል ግጭት ለመፍጠር በማሰብም አንድ የገሪ ሰው መግደሉም ታወቀ ።

በኦሮሚያ ክልል በቦረና ዞን በሚዮ ወረዳ ሂዲ ሎላ ከተማ የመንግስት ሃይሎች በአካባቢው ይነሳል ብለው የፈሩትን የህዝብ ተቃውሞ ከእንጭጩ ለመቅጨት በማሰብ ነዋሪዎችን ቤት ለቤት እየዞሩ ህዝቡን ለተቃውሞ እያዘጋጃችሁና እያነሳሳችሁ ነው በሚል ነዋሪዎችን እየደበደቡና እያሰሩ መሆኑን ምንጮቻችን ዘገቡ ።

እንደምንጮቻችን ዘገባ ለህልውናዬ

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በኦሮሚያ ክልል በቦረና ዞን ህዝቡ ትግሉን አፋፍሞ ለመቀጠል እየተንቀሳቀሰ መሆኑ ታወቀ ።

በደቡብ ኦሮሚያ ክልል በቦረና ዞን በሞያሌ ፣ ቡሌ ሆራ፣ ደሬ ፣ ያቤሎ ፣ ዱግደዳዋ ፣ ተልተሌ ፣ አሬሮና በሌሎችም ወረዳዎችና ቀበሌዎች የሚገኙ መምህራን ፣ ተማሪዎች፣ ገበሬዎችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ትግሉ የሚፈልገውን አስፈላጊውን መሰዋዕትነት በመክፈል እስከ መጨረሻው ለመጓዝ መቁረጣቸውንና እንቅስቃሴ መጀመራቸውን …

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በቦረና ክልል በኖኖ-አሎ ቀበሌ በሚኖሩ ዜጎች ላይ ጥቃት ተፈጸመ ::

በቦረና ክልል በኖኖ-አሎ ቀበሌ በሚኖሩ ዜጎች ላይ ጥቃት ተፈጸመ ሲሉ የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ቡድን ሀላፊ ተናገሩበቦረና ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን በኖኖ-አሎ ቀበሌ በሚኖሩ ዜጎች ላይ ባካባቢው የመንግሥት ባለሥልጣናትና ጥቂት ተባባሪዎቻቸው ብሄር-ተኮር ጥቃት ደርሶባቸዋል ሲል ሰ መ ጉ የተሰኘው የሰብዓዊ …

Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic News