በኦሮሚያ ክልል በቦረና ዞን በሚዮ ወረዳ ሂዲ ሎላ ከተማ የመንግስት ሃይሎች በአካባቢው ይነሳል ብለው የፈሩትን የህዝብ ተቃውሞ ከእንጭጩ ለመቅጨት በማሰብ ነዋሪዎችን ቤት ለቤት እየዞሩ ህዝቡን ለተቃውሞ እያዘጋጃችሁና እያነሳሳችሁ ነው በሚል ነዋሪዎችን እየደበደቡና እያሰሩ መሆኑን ምንጮቻችን ዘገቡ ።
እንደምንጮቻችን ዘገባ ለህልውናዬ
…
በኦሮሚያ ክልል በቦረና ዞን በሚዮ ወረዳ ሂዲ ሎላ ከተማ የመንግስት ሃይሎች በአካባቢው ይነሳል ብለው የፈሩትን የህዝብ ተቃውሞ ከእንጭጩ ለመቅጨት በማሰብ ነዋሪዎችን ቤት ለቤት እየዞሩ ህዝቡን ለተቃውሞ እያዘጋጃችሁና እያነሳሳችሁ ነው በሚል ነዋሪዎችን እየደበደቡና እያሰሩ መሆኑን ምንጮቻችን ዘገቡ ።
እንደምንጮቻችን ዘገባ ለህልውናዬ
…
በደቡብ ኦሮሚያ ክልል በቦረና ዞን በሞያሌ ፣ ቡሌ ሆራ፣ ደሬ ፣ ያቤሎ ፣ ዱግደዳዋ ፣ ተልተሌ ፣ አሬሮና በሌሎችም ወረዳዎችና ቀበሌዎች የሚገኙ መምህራን ፣ ተማሪዎች፣ ገበሬዎችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ትግሉ የሚፈልገውን አስፈላጊውን መሰዋዕትነት በመክፈል እስከ መጨረሻው ለመጓዝ መቁረጣቸውንና እንቅስቃሴ መጀመራቸውን …
በቦረና ክልል በኖኖ-አሎ ቀበሌ በሚኖሩ ዜጎች ላይ ጥቃት ተፈጸመ ሲሉ የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ቡድን ሀላፊ ተናገሩበቦረና ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን በኖኖ-አሎ ቀበሌ በሚኖሩ ዜጎች ላይ ባካባቢው የመንግሥት ባለሥልጣናትና ጥቂት ተባባሪዎቻቸው ብሄር-ተኮር ጥቃት ደርሶባቸዋል ሲል ሰ መ ጉ የተሰኘው የሰብዓዊ …