በኦሮሚያ ክልል የወያኔን ይቅርታ ተከትሎ አፈናና እስር ተጠናክሮ ቀጥሏል::
የመንግስት ታጣቂ ሃይሎች በኦሮሚያ ክልል አፈናው እስር እና ማሰደዱን በተጠናከረ መንገድ ገፍቶበታል ምንም እንኩዋ በሚዲያ ችግሩን ያመኑ ቢመስሉም ድርጊታቸው ግን ተቃራኒ ነው ።ከምስራቅ ሀረርጌ ዞን ከጋረ ሙለታ ከበደኖ ወረዳ በ9 መኪና …
በኦሮሚያ ክልል የወያኔን ይቅርታ ተከትሎ አፈናና እስር ተጠናክሮ ቀጥሏል::
የመንግስት ታጣቂ ሃይሎች በኦሮሚያ ክልል አፈናው እስር እና ማሰደዱን በተጠናከረ መንገድ ገፍቶበታል ምንም እንኩዋ በሚዲያ ችግሩን ያመኑ ቢመስሉም ድርጊታቸው ግን ተቃራኒ ነው ።ከምስራቅ ሀረርጌ ዞን ከጋረ ሙለታ ከበደኖ ወረዳ በ9 መኪና …
የኦሮሚያን ክልል መስተዳደር የስራ ሂደት እና አስተዳደሩን በሳሞራ የኑስ የሚመራው የጦር ሃይሎች መምሪያ ተረከበው::
#Ethiopia #Oromoprotests #TPLFArmy #MinilikSalsawi #RDH
የኦሮሚያ ክልል መስተዳደር በሳሞራ የኑስ በሚመራው የሕወሓት ጦር ሃይሎች መምሪያ ስምንተኛ የምድር ጦር ዲቭዥን እንዲመራ እና በሙክታር ከድር የሚመራው መስተዳደር ስራ …
በደቡብ ኦሮሚያ ክልል በቦረና ዞን በሞያሌ ፣ ቡሌ ሆራ፣ ደሬ ፣ ያቤሎ ፣ ዱግደዳዋ ፣ ተልተሌ ፣ አሬሮና በሌሎችም ወረዳዎችና ቀበሌዎች የሚገኙ መምህራን ፣ ተማሪዎች፣ ገበሬዎችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ትግሉ የሚፈልገውን አስፈላጊውን መሰዋዕትነት በመክፈል እስከ መጨረሻው ለመጓዝ መቁረጣቸውንና እንቅስቃሴ መጀመራቸውን …