Blog Archives

የስራ ማቆም አድማዉን ተቀላቅለናል ። ከወረታ የህዝባዊ እምቢተኛ አስተባባሪ ኮሚቴ የተላከ

ከወረታ የህዝባዊ እምቢተኛ አስተባባሪ ኮሚቴ የተላከ

እንደሚታወቀዉ ባህርዳር፣ ጎንደር የስራ ማቆም አድማ ላይ መሆናቸዉ ይታወቃል።ከባህርዳር በ 55 ኪ/ሜትር እርቀት የምትገኘው ወረታ ከተማ ከ11/01እስከ13/01/2009 የሚቆይ የስራ ማቆም አድማዉን ተቀላቅለዋል።

ሆኖም ግን ዛሬ ወታደሮች የቻሉትን በሀይል ሲያስከፍቱ በአብዛኛው እንዲታሸጉ ሆነዋል በነገው እለት …

Posted in DW Amharic

የኢትዮጵያዉያን ተቃዉሞ ሰልፍ በበርሊን – DW


ኢትዮጵያ ዉስጥ እየተካሄደ ያለዉ ግድያና የሰብዓዊ መብት ጥሰት እስርና እንግልት ይቁም፤ የመንግስት የፀጥታ ኃይላት በሰላማዊ ሰዎች ላይ የሚወስዱትን የኃይል እርምጃ ያቁሙ፤ የታሰሩ ፖለቲከኞች የሐይማኖት መሪዎችና ጋዜጠኞች ይፈቱ፤ የዘር መድሎ ይቁም ሲሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዉያን ዛሬ ጀርመን መዲና በርሊን ላይ የተቃዉሞ …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic, Ethiopian news

አምስት የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት በኢትዮጵያ ጉዳይ ለፕሬዝዳንት ኦባማ ደብዳቤ ጻፉ

“በተቃዋሚ የፖለቲካ መሪዎች የሚፈጸመው አፈና አሳስቦናል።” አምስት የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት ለፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ የጻፉት ደብዳቤ።

አምስት የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት አንድ በእስር ላይ የሚገኙት የቀድሞው የጋምቤላ አስተዳዳሪእንዲለቀቁ፤ የጠየቁበትን ደብዳቤ በትላንትናው ዕለት ለዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic, Ethiopian news

በሰብዓዊ መብት ጥበቃ እረገድ ያለፈው 2015 ዓ.ም. ኢትዮጵያና ኤሪትራ ጥሩ ዘመን እንዳልነበረ፣ አምነስቲ ገለጸ።

በሰብዓዊ መብት ጥበቃ እረገድ ያለፈው የአሮፓውያኑ 2015 ዓ.ም. በተለይም ለአፍሪቃ ቀንድ አገሮቹ ኢትዮጵያና ኤሪትራ ጥሩ ዘመን እንዳልነበረ፣ አምነስቲ ኢንተርናሽናል (Amnesty International) ገለጸ።

ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ የምዕራብና ማዕከላዊ አፍሪቃ ሕዝቦች ሽብርተኛነትን በመዋጋት የከፈሉትን መስዋዕትነት የዓለማቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ …

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic, Ethiopian news

ከተከሰሱበት የሽብር ክስ ነጻ የተባሉትና አቃቤ ህግ ይግባኝ የጠየቀባቸው የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች በሳምንት ሁለቴ ፍ/ቤት ይቀርባሉ

የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች በሳምንት ሁለቴ ፍ/ቤት ይቀርባሉ
*አቶ የሺዋስ አሰፋ ለ7 ወራት በቤተሰቦቹ እንዳይጠየቅ መደረጉን ገልጹዋል
*ዳንኤል ሺበሽ ጨለማ ቤት መታሰሩን ተናግሯል

በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር

በፌደራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት ከተከሰሱበት የሽብር ክስ ነጻ የተባሉትና አቃቤ ህግ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ

Tagged with: ,
Posted in Amharic News, DW Amharic, Ethiopian news

አለምገና ከተማ አቅራቢያ የሚገኝ የግንባታ ቁሳቁስ ኮምፖርሳቶ ችፑድማምረቻ መለስተኛ ፋብሪካ በእሳት ቃጠሎ ወድሟል።

በኦሮሚያ ክልል አለምገና ከተማ አቅራቢያ የሚገኝ ንብረትነቱ የአቶ ገብሩ ወልደአማኑኤል የሆነ የግንባታ ቁሳቁስ ( ኮምፖርሳቶ/ችፑድ)ማምረቻ መለስተኛ ፋብሪካ በእሳት ቃጠሎ ወድሟል።

Tagged with: ,
Posted in Amharic, DW Amharic, Ethiopian news

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና – 25 Nov 2015

የዓለም ዜና listen

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic, Ethiopian news

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና 15 Nov 2015

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና listen

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic, Ethiopian news

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና 12 Nov. 2015

የዓለም ዜና listen

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic, Ethiopian news

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና 11 Nov. 2015

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና → listen

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic, Ethiopian news

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና – 07.11.2015

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና listen

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic, Ethiopian news

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና – 05.11.2015

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና listen

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic, Ethiopian news

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና 04.11.2015

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና listen

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic, Ethiopian news

ዶይቸ ቬለ ዜና – 03.11.15

ዶይቸ ቬለ Listen

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic, Ethiopian news

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና 01.11.2015

UTC 16:00 የዓለም ዜና 01.11.201500…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic, Ethiopian news

ፆታ የማይለየዉ የጡት ካንሰር

Preventing breast cancer

በየዓመቱ ጥቅምት ወር ስለጡት ካንሰር ግንዛቤ የማስጨበጫ እንቅስቃሴዎች በተለያዩ ሃገራት ይካሄዳሉ። አመጋገብ ላይ ጥንቃቄ ከማድረግ አንስቶ የሰዉነት እንቅስቃሴ ማዘዉተር የትኛዉንም የአካል ክፍል ከሚያጠቃ ካንሰር ለመከላከል የሚረዳ ተቀዳሚ ርምጃ መሆኑን ሃኪሞች ይመክራሉ።

ኢትዮጵያ ዉስጥ በሚካሄደዉ የካንሰር ምርመራ የጡት ካንሰር ተጠቂዎች ቁጥር …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic, Ethiopian news

ዶክተር አበበች ጎበና እና ሥራዎቻቸው

Dr Abebech Gobena

ከ30 ዓመታት በፊት የክብር ዶክተር ወ/ሮ አበበች ጎበና ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ያቀናሉ። እናም ያኔ ወቅቱ በሀገሪቱ የረሃብ አደጋ ያጠላበት ጊዜ ነበርና አንዲት ሕፃን የእናቷ አስክሬን እቅፍ ስር ሆና ጡት ለመጥባት ትሞክራለች። ይህ ትዕይንት እጅግ ከፍተኛ ሐዘን ውስጥ ይከታቸዋል። ሕፃኗን ከሌላ …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic, Ethiopian news

የወላይታ ሶዶ አርሶአደሮች ሮሮ እና የከንቲባው ምላሽ

The town of Sodo, Ethiopia
በደቡብ ብሔር ብሄረሰቦች ክልል በወላይታ ዞን የወላይታ ሶዶ ከተማ አካባቢ አርሶአደሮች ያለ አግባብ ከይዞታችን ተፈናቅለናል ሲሉ ማማረራቸውን አንድ የዓይን ምስክር ተናገሩ ። ከተማይቱን ለማስፋፋት በተያዘው እቅድ በሺህዎች የሚቆጠሩ አርሶ አደሮች መኖሪያ ቤቶች እየፈረሱ እና አርሶአደሮቹም ከይዞታቸው እየተፈናቀሉ እንደሆነ ለዶቼቬለ አስረድተዋል። …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic

ኢህአዴግ በመቀሌ ያካሄደውና ሊቃነ-መናብርቱን የመረጠበት ጉባዔ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ቢመክርም የመልካም አስተዳደር ጉድለት ቀዳሚው መሆኑን የጀርመን ራዲዮ ጋዜጠኛ የማነ ናግሽ ገለጸ

EPRDF conference in Mekele August 2015
ከአለፉት 24 ዓመታት ወዲህ በስልጣን ላይ የቆየው የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) ትናንት ባጠናቀቀው ድርጅታዊ ጉባዔ የመልካም አስተዳደር ጉዳይ ላይ ትኩረት ሊሰጥ ነው ተባለ። የኢህአዴግ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ደመቀ መኮንን ችግሩ መፍትሄ ካላገኘ ለስርዓቱ አደጋ ሊሆን እንደሚችል ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና 31.07.2015

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic

ዶይቸ ቬለ የአማርኛ ዜና 30.07.2015

ዶይቸ ቬለ የአማርኛ ዜና → LISTEN

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና 29.07.2015

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና – Listen

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና 27.07.2015

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና 26.07.2015

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና 23.07.2015

ዶይቸ ቬለ የዓለም ዜና

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, DW Amharic