Blog Archives

የቀድሞ የደምሕት ሊቀመንበር አቶ ሞላ አስገዶም የ”ህወሓት ልማታዊ ኢንቨስተር” ሆኑ::

የቀድሞ የደምሕት ሊቀመንበር አቶ ሞላ አስገዶም የ”ህወሓት ልማታዊ ኢንቨስተር” ሆኑ::
‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Eritrea‬ ‪#‎TPDM‬ ‪#‎TPLF‬ ‪#‎Tigray‬ ‪#‎MollaAsgedom‬

ሞላ ኣስገዶም የዴምህት ሊቀ መንበር ሁኖ ለኣመታት በኣስመራ መቆየቱና በ2007 ዓ/ም መጨረሻ ወር ማለት ጳጉሜ 800 የሚያክሉ ወታደሮች

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የህወሓት መንግስት የዓረና ኣባላትን ማሰሩን ቀጥሎበታል።

የእስር ዜና..! Amdom Gebreslasie

======

Amdom Gebreslasie's photo.

የህወሓት መንግስት ከምርጫ በሗላም የዓረና ኣባላት ማሰሩ ቀትሎበታል። ኣቶ ወልደገብርኤል ሃይሉ በ2007 ዓ/ም ሃገራዊና ክልላዊ ምርጫ ላይ በኣፅቢ ወንበርታ የዓረና-መድረ

ክ የፌደራል ምክር ቤት እጩ ተወዳዳሪ ነበረ።

ኣቶ ወልደገብርኤል የዓረና-መድረክ እጩ ተወዳዳሪ ሁኖ ሳለ ህወሓት

Tagged with: , , , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

መንግስታዊ ውዥንብር – የአረና ሰዎች ሽርጉድ – የመንደርተኝነት አጀንዳ ድምዳሜው (ምንሊክ ሳልሳዊ‬)

Minilik Salsawi :- የደምሕት ታጋይ ሞላ አስገዶምን ተከትሎ ብዙ የኮካዎች ውሮሸባ የቀወሱ ሃሳቦች የስም ማጥፋቶች የተበሳጩ ኪሳራዎች የደቀቁ የተልፈሰፈሱ ዲያስፖራዎች የእርስ በእርስ ግልምጫዎች እና ዘለፋዎች አሳፋሪ ዘመቻዎች እና ፍረጃዎች ወዘተ ያላነበብነው ነገር የለም::እውነት ከማይዋጥላቸው ድንጉጥ ያልበሰሉ ፖለቲከኞች ጀምሮ ኪሳራ የተከናነቡ …

Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

አቶ ሞላ አስገዶም ትግሉን ባሻቸው መንገድ ሊጠመዝዙት ስላልቻሉ ከትግሉ ጎራ ሸሽተዋል። (አስመራ የሚገኘው ትህዴን)

አቶ ሞላ አስገዶም ትግሉን ባሻቸው መንገድ ሊጠመዝዙት ስላልቻሉ ከትግሉ ጎራ ሸሽተዋል። – (አስመራ የሚገኘው ትህዴን) #Ethiopia #MinilikSalsawi

አስመራ የሚገኘው ትህዴን መግለጫ አወጣ – “የሸሹት የግል ጥቅማቸው የቀረባቸው ናቸው” –

ከትህዴን የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ

ድርጅታችን ትህዴን በየካቲት 1993 ዓ/ም ብረት አንስቶ

Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

የትግራይ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ እንቅስቃሴ ሊቀመንበር መክዳት በትጥቅ ትግሉ ላይ ጥርጣሬዎች በድርጅቱ ውስጥ ድንጋጤን ፈጥሯል:‪:(ምንሊክ ሳልሳዊ)

የየትግራይ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ እንቅስቃሴ ሊቀመንበር መክዳት በትጥቅ ትግሉ ላይ ጥርጣሬዎች በድርጅቱ ውስጥ ድንጋጤን ፈጥሯል:

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – የትጥቅ ትግሉን ሂደት ከፍተኛ የሰነድ ምስጢሮችን በመያዝ እና አስቸኳይ ወረራ በወያኔ ላይ መጀመር አለበት የሚለው አቋማቸው ሻእቢያ ጥርስ ወስጥ እንደከተታቸው

Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic News