Blog Archives

አንዲት ወጣት የኢትዮጲያ መንግስትን ፍርድ ቤት ገተረችው!! የለት ” ነገራችንን “አትንሳን (አሌክስ አብርሃም)

የለት ” ነገራችንን “አትንሳን
(አሌክስ አብርሃም)
አንዲት ወጣት የኢትዮጲያ መንግስትን ፍርድ ቤት ገተረችው!!
እንደምን አደራችሁ ጓዶች,,,, እኔ ሰላም ነኝ! ! ቢቢሲ በዛሬ ወጉ አንድ አስገራሚ ዜና አትቷል,,,, እኛም ያገራችን ጉዳይ በመሆኑ ወዲህ አምጥተነዋል! !
ያስሚን ሐሰን ትባላለች ኢትዮጲያዊት ናት,,, አያቷ …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ይሄ ነገር ዘረኝነት ይሆን እንዴ፡) (አሌክስ አብርሃም)

ዛሬ ወደአንድ ሆስፒታል ጎራ ብየ ነበር ….(አይዞን በሰላም ነው) እና የገረመኝን ነገር አስተዋልኩ ባለቤቱን ጨምሮ አራት ዶክተሮች አሉ አራቱም ከአንድ ብሔር የወጡ ለመሆናቸው የአነጋገራቸው ቅላፄና ስማቸው ይገልፃል …. የገረመኝ ይሄ አይደለም ነርሶቹ ሁሉም በሚባል ሁኔታ ከአንድ ብሄር የወጡ መሆናቸውን

Tagged with: , , , , , ,
Posted in Amharic, Ethiopian news