Blog Archives

ኢሕአዴግ ያቋቋመው ፍፁማዊ አምባገነን መንግስት ለኢትዮጵያ መሠረታዊ ችግሮች መፍትሔ ሊሰጥ አይችልም!!

ኢሕአዴግ ያቋቋመው ፍፁማዊ አምባገነን መንግስት ለኢትዮጵያ መሠረታዊ ችግሮች መፍትሔ ሊሰጥ አይችልም!! ==============

ከኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ የተሰጠ መግለጫ

የኢፌድሪ ሕገ መንግስት አንቀፅ 54/1፣የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ሁሉ አቀፍ፣ ነፃ፣ ቀጥተኛና ትክክለኛ በሆነ፣ ድምፅ በምስጢር በሚሰጥበት የምርጫ ስርዓት በየአምስት …

Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic, Ethiopian news

በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ስልጠና የተቀመጡ ተማሪዎችን እና መምህራንን በወታደሮች እየተሸማቀቁ ነው::

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ከተለየያዩ የትምህርት ተቋማት አከባቢ የሚወጡ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት በየአምስት አመቱ ከታሸገበት እየተፈታ ለውይይት የሚቀርበው የማጭበርበሪያ ሽባው የእድገት እና የትራንስፎርሜችን እቅድ ስልተና እና ውይይት ተብለው የተጠሩ የየተቋማቱ ተማሪዎች መምህራን እና የአስተዳደር ሰራተኞች በውይይቱ ወቅት ንቁ ተሳትፎ እንዳናደርግ …

Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic News, Ethiopian news

ወያኔ/ኢሕአዴግ በውይይት ያምናል ብሎ ማሰብ መርዝ እንደመጠጣት ይቆጠራል:: (ምንሊክ ሳልሳዊ)

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰከን ያለ እና ረጋ ያለው ወዳጅ ይፈልጋል::በፈላ ሰአት ሁሉ በስሜት መነዳት በፕሮፓጋንዳ መደበላለቅ ትልቅ አደጋ ያስከትላል::እኛ የለውጥ ሃይሎች ማለት ከራሳችን እና ከባለፈው ሂደቶቻችን መማር ያልቻልን የራሳችን ጠላቶች እንደሆንን እዚህ ደርሰናል::የወያኔ ጉጅሌ አገዛዝ ምርጫውን አሸነፍኩ

Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic, Ethiopian news

ሰማያዊ ፓርቲ በወያኔ ትራንስፎርሜሽን እቅድ ውይይት ላይ እንዲሳተፍ የቀረበለትን ጥያቋ ውድቅ አደረገ::

ሰማያዊ ፓርቲ በመሰረታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት እንዲደረግ ጠየቀ::የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ ውይይት ላይ እንደማይሳተፍ አስታውቋል::ሰማያዊ ፓርቲ ከትራንስፎርሜሽን ረቅቅ ዕቅድ በፊት ለመሰረታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ቅድሚያ ተሰጥቶ ውይይት እንዲደረግ ጠየቀ፡፡ መንግስት መስከረም 28 እና 29/2008 ዓ.ም በእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅዱ ላይ ለመወያየት …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic News, Ethiopian news