Blog Archives

ቱርክ በሶማሊያ የጦር ሰፈር ልትገነባ ነው::

ቱርክ በሶማሊያ የጦር ሰፈር ልትገነባ ነው::

ቱርክ በሶማሊያ የጦር ሰፈር ልትገነባ ነው። የቱርክ ዲፕሎማቲክ ምንጮች እንደገለፁት የቱርክ አዲሱ የጦር ሰፈር በሞቃዲሾ በመገንባት ላይ ሲሆን ተጨማሪ ካምፖች ለማቋቋም እቅድ መኖሩን ገልፀዋል።

በጎረቤት ጅቡቲ ላይ ቻይናን ጨምሮ ከሰባት በላይ ሀገሮችን የጦር ሰፈር

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ሞቃዲሾ ሁለት የቦምብ ፍንዳታዎች አስተናገደች::

#SahafiHotelAttack #Mogadishu – በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ በአንድ ሆቴል ደጃፍ ላይ በመኪና ላይ የተጠመደ ፈንጂ ፈንድቶ ሁለት ሰዎች ሲሞቱ በርካቶች ቆስለዋል::ይህንን ተከትሎ ወደ ሆቴሉ ሕንጻ ለመንባት በሞከሩ ታጣቂዎች እና በመንግስት ሃይሎች መካከል በተፈጠረ የተኮስ ልውውጥ በርካታ አደጋዎች የተከሰቱ ሲሆን በድጋሚ …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic News, Ethiopian news

በሶማሊያ የተጎዱ ኢትዮጵያዊያን የሰላም አስከባሪዎች በኬንያ ሆስፒታል ተረስተዋል

 አስታማሚ ባለማግኘታቸው ጭንቀት ውስጥ ገብተዋል

–115 ዶላር ብቻ ሲከፈላቸው መቆየታቸውንም ይናገራሉ
(በዛብህና በየነ እውነተኛ ስማቸው ለዚህ ጽሁፍ ሲባል ተለውጧል) ሁለቱም በሐያዎቹ አጋማሽ የዕድሜ ክልል ውስጥ ይገኛሉ፤አገራቸውን በወታደርነት ለማገልገል ቅጥር የፈጸሙት ከዛሬ ስድስትና አራት አመታት በፊት ነው፡፡የትውልድ አካባቢያቸው የነበሩትን ዲላና ሆሳህናን

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic News, Ethiopian news

ሕወሓት የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጪ ግንባር አመራሮችን በአልሸባብ ቅጥረኞች እያስገደለ ነው::

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – የወያኔው ጁንታ በምስራቅ ኢትዮጵያ ባለበት ከፍተኛ ጦርነት ምክንያት ሊቋቋመው ያልቻለውን የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጪ ግንባርን አመራሮች በገንዘብ በመግዛት በሶማሊያ እና በምስራቅ ኢትዮጵያ አሉ የሚባሉ አመራሮችን እያስገደለ መሆኑ ከግንባሩ ተሰምቷል::ሕወሓት ከአልሸባብ ጋር የጠበቀ ግንኙነት እንዳላት ተደጋግሞ

Tagged with: , , , , , , ,
Posted in Amharic News

በደሃው ወታደር ደም የአሜሪካ ጥቅም የወያኔ ስልጣን ሊጠበቅ ነው ? እስከ መቼ ?

Barak Obama of The White House says no to US ground forces to combat Shabaab: “We don’t send our marines in to do the fighting. The Ethiopians are tough fighters.”በሶማሊያ ምድር በአልሸባብ ለተገደሉ ለተማረኩ ወታደሮች ቤተሰቦች እንኳን ካሳ ሊከፈል የጡረታ …

Tagged with: , , , , , ,
Posted in Amharic News