Blog Archives

ሜጀር ጀኔራል ፋንታ በላይ ላገራቸው ሲሉ የሞትን ዕዋ የተቀበሉ ታላቅ ኢትዮጵያዊ ጀግና

ታላቁ ያገር ባለውለታ ጄኔራል መኮንን

Achamyeleh Tamiru's photo.

በ1927 አመተ ምህረት በበለሳ ወረዳ በሊቦ አውራጃ በጎንደር ክፍለ ሀገር ተወለዱ። የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአዲስ አበባ መድኃኒዓለም ትምህርት ቤት አጠናቀቁ። በ1945 አመተ ምህረት በኢትዮጵያ አየር ኃይል ውስጥ ተቀጥረው ለአንድ አመት ያህል የሬድዮ መገናኛ ትህምርታቸውን

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Ethiopian news, History

የ”ኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት” በአይሲስ ላይ ወታደራዊ እርምጃ የመውሰድ አቅም እንደሌለው የገዥው ፓርቲ የደህንነትና ወታደራዊ ሳይንስ ጠበብቶች ለፋና ብሮድካስቲንግ አስረዱ

Ethiopian Air Forceኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት የላትም። የገዥውን ፓርቲ የስልጣን ዕድሜ ለማስረዘም የሚንቀሳቀስ የጉጅሌ ስብስብ ነው “መከላከያ ሰራዊት” ተብዬው። ለማንኛውም ከዚህ በታች ያለውን የወያኔ “ወታደራዊ ባለሙያዎች” አስተያየት ማንበቡ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት በምን አይነት ጭንጋፍ መንግስት እንደምትተዳደር በይበልጥ ግልጽ ያደርጋል። 

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣

Tagged with:
Posted in Amharic, Amharic News