Blog Archives

ሜጀር ጀኔራል ፋንታ በላይ ላገራቸው ሲሉ የሞትን ዕዋ የተቀበሉ ታላቅ ኢትዮጵያዊ ጀግና

ታላቁ ያገር ባለውለታ ጄኔራል መኮንን

Achamyeleh Tamiru's photo.

በ1927 አመተ ምህረት በበለሳ ወረዳ በሊቦ አውራጃ በጎንደር ክፍለ ሀገር ተወለዱ። የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአዲስ አበባ መድኃኒዓለም ትምህርት ቤት አጠናቀቁ። በ1945 አመተ ምህረት በኢትዮጵያ አየር ኃይል ውስጥ ተቀጥረው ለአንድ አመት ያህል የሬድዮ መገናኛ ትህምርታቸውን

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Ethiopian news, History